Quantcast
Channel: Ethio Andinet ኢትዮ አንድነት
Browsing all 929 articles
Browse latest View live

Image may be NSFW.
Clik here to view.

አይኤምኤፍ ብሔራዊ ባንክ ገለልተኛ ሆኖ እንዲሠራ ከመንግሥት ባለሥልጣናት ጋር ስምምነት ላይ መደረሱን ይፋ አደረገ

የዓለም የገንዘብ ድርጅት (አይኤምኤፍ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከመንግሥት ተፅዕኖ ውጪ ሆኖ በራሱ ለመወሰን የሚያስችለው ተቋማዊ ነፃነት መረጋገጥ እንደሚገባው፣ ከመንግሥት ባለሥልጣናት ጋር ስምምነት ላይ መደረሱን ይፋ አደረገ። ይህ የተገለጸው የአይኤምኤፍ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ክርስታሊና ጆርጂዬቫ ከየካቲት 1 ቀን...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ደንበኞቹን ውዝፍ ዕዳ ሊያስከፍላቸው መሆኑን አስታወቀ

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከደንበኞች ለወራት ሳያስከፍል የቆየውን ውዝፍ ዕዳ ከሚቀጥለው ክፍያቸው ላይ ተቀናሽ እንደሚያደርግ አስታወቀ፡፡ በተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ቁጥር 1341/2016 መሠረት ደንበኞች ከመስከረም ጀምሮ ውዝፍ የታክሱ ዕዳ እንዳለባቸው፣ የአገልግሎቱ ኮሙዩኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ መላኩ ታዬ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ኢሕአፓ በኮሪደር ልማት ምክንያት ሜዳ ላይ ተጣሉ ላላቸው 455 አባወራዎች መንግሥት መልስ እንዲሰጥ ጠየቀ

ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት ሊወስደው እንደሚችል ገልጿል ‹‹ሕጋዊ ከሆኑ አንድም ሰው እንዲጎዳ ስለማንፈልግ እናስተናግዳቸዋለን›› የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እያከናወነ ባለው የኮሪደር ፕሮጀክት ምክንያት ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 ይኖሩ የነበሩና ያለ ምትክና ካሳ ተፈናቀሉ ላላቸው...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የዓመቱ የአገራት የሙስና ደረጃ ሪፖርት፤ ኢትዮጵያ በስንተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች?

በዓለም ላይ በሕዝባዊ አገልግሎቶች ዘርፍ ያለውን የሙስና ሁኔታ እየተከታተለ ዓመታዊ ሪፖርት የሚያወጣው ትራንስፓረንሲ ኢንተርናሽናል በተጠናቀቀው የአውሮፓውያኑ 2024 ዓመት የአገራትን የሙስና ደረጃን ይፋ አድርጓል።ሪፖርቱ የ180 የዓለም አገራትን የሙስና ደረጃ ያወጣ ሲሆን ከፍተኛውን ነጥብ በማግኘት ሙስና በጣም...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ኤቨርተን ከሊቨርፑል፡ የመርሲሳይ ደርቢ ለመጨረሻ ጊዜ በጉዲሰን ፓርክ ይደረጋል

ጉዲሰን ፓርክ ማብቂያው ደርሷል። ለዘመናት የኤቨርተን ስታድየም ሆኖ ያገለገለው ጉዲሰን ፓርክ በያዝነው የውድድር ዘመን መጨረሻ ይፈርሳል። አዲሱ ብራምሊ-ሙር ዶክ ስታድየም እየተጠናቀቀ ነው። በጉዲሰን ፓርክ የመጨረሻው የመርሲሳይድ ደርቢ ረቡዕ ምሽት ይካሄዳል። ኤቨርተን ሊቨርፑልን በጉዲሰን ፓርክ ሲያስተናግድ ለ120ኛ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በሕክምና መቶኛ ዓመቱንና በማስተማር ሰባኛ ዓመቱን እያከበረ ያለው ጎንደር ዩንቨርስቲ ና ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል 40ኛ ዙር...

ጎንደር ዩኒቨርሲቲው  ዛሬ የካቲት 8 ቀን 2017 ዓ.ም ፣ 254 ወንድ እና 112 ሴት   የሕክምና ተማሪዎቹን ያስመረቀው ለ40ኛ ጊዜ መሆኑንና ይኸም ዩኒቨርስቲው የተመሠረተበትን ምዕተዓመት እያከበረ ባለበት ጊዜ በመሆኑ ልዩ እንደሚያደርገው ተገልጿል። ተቋሙ ህክምና ተማሪዎች 40ኛ ዙርና  21ኛ ዙር የፋርማሲ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ህወሓት ህጋዊ የፖለቲካ ፓርቲ ፈቃዱ ታገደ

የቦርድ ትእዛዝ አክብሮ ካልተገኘ ከሶስት ወር በኋላ እንደሚሰረዝ ተገልጿል የምስረታ 50ኛ በዓሉን ለማክበር ቀናት የቀሩት ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ እንዳያደርግ ህጋዊ ፈቃዱ መታገዱን፤ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከሰአታት በፊት ይፋ ባደረገው መግለጫ አስታወቀ። ቦርዱ የህወሓትን...

View Article

በኦስትሪያ ሶሪያዊ ተጠርጣሪ ባደረሰው የስለት ጥቃት የ14 ዓመት ታዳጊ ሲገደል፣ 5 ሰዎች ቆሰሉ

በደቡባዊ ኦስትሪያ አንድ ተጠርጣሪ ባደረሰው የስለት ጥቃት የ14 አመት ህጻን ተገድሎ አምስት ሰዎች ቆስለዋል።ፖሊስ እንዳለው ተጠርጣሪው የ23 ዓመቱ ሶሪያዊ ጥገኝነት ጠያቂ ነው። ይህ ተጠርጣሪ ከጣሊያን እና ስሎቬንያ ጋር በሚያዋስነው ድንበር አቅራቢያ በምትገኝ ቪላች ከተማ ውስጥ በቁጥጥር ስር ውሏል።ፖሊስ ግለሰቡ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በታላቁ ሶሀባ ሰልማን አልፋሪሲይ የተሰየመው መስጂድ ተጠናቆ ለማሕበረሰቡ ተላለፈ።

በሐጂ አሕመድሺር ኢብራሂምና በወንድማቸው መሐመድሰዓዲ ኢብራሂም የተገነባው መስጂድ ለዘንድሮው የረመዳን ኢባዳ ኢንዲደርስ በማሰብ ከተጀመረ በስድስት ወራት ውስጥ እንዲጠናቀቅ ሌት ከቀን በተደረገ በርብርብ ተሠርቶ መጠናቀቁን በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ ተገልጿል።ሰልማን አልፋሪሲይ (አላህ መልካም ስራቸውን ሁሉ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በአማራ ክልል ኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን በጨፋ ሮቢት ከተማ አስተዳደር ስብሰባ ተደረገ

በአማራ ክልል ኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን በጨፋ ሮቢት ከተማ አስተዳደር “ከቃል እስከ ባህል” በሚል መሪ ቃል ሁለተኛውን የብልጽግና ፓርቲ ጉባኤ ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች ላይ ከቀበሌዎች ከተወጣጡ አባላት ጋር ውይይት አካሄደ።በውይይቱም የኦሮሞ ብ/ዞን ብ/ፓርቲ አደረጃጀት ሃላፊ ወ/ሮ ሀዋ አደም፤የጨፋ ሮቢት ከተማ አስተዳደር...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የተሰጣቸውን ኃላፊነት ወደ ጎን በማለት አብሯቸው የሚሠራ ባልደረባቸውን በማገት ከባንክ ገንዘብና ክላሸንኮቭ መሣሪያ ይዘው...

ተከሳሾቹ ወንጀሉን የፈፀሙት ሰኔ 8 ቀን 2015 ዓ/ም በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ልዩ ቦታው ቦሌ ቅዱስ ሚካኤል ከሚገኘው የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ ደሞ ደዲ ቅርንጫፍ ከሌሊቱ 7፡ዐዐ ሰዓት አካባቢ ነው። ፍቅሩ እንግዳ እና ናቶሊ ደሴ የተባሉ ተከሳሾች በመመሳጠርና አስቀድመው በመዘጋጀት የማታ ጥበቃ ባልደረባቸው...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በተያዘው ወር መጨረሻ  አዲስ ፖስፖርትና ቪዛ  ይፋ ይደረጋል ተባለ

በውጭ አገር የሚታተመውን ፓስፖርትና አገሪቱ ለውጭ ዜጎች የምትሰጠውን ቪዛ በአዲስ ይዘትና ኅትመት በአገር ውስጥ ታትሞ በተያዘው ወር የካቲት 2017 ዓ.ም. ይፋ እንደሚደረግ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አስታወቀ።የአገልግሎት ተቋሙ ይህን የገለጸው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በዋና...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በጅማ ዞን የአንድ ባለሀብት ግድያን ተከትሎ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ያፈናቀለው ክስተት

በኦሮሚያ ክልል ጅማ ዞን ካለፈው ሳምንት ሐሙስ ጀምሮ በተፈፀመ ጥቃት ሰዎች ሲገደሉ በሺዎች የሚቆጠሩ ነዋሪዎች ደግሞ መፈናቀላቸው ነዋሪዎች ተናገሩ።በዞኑ ጌራ ወረዳ ዋላ በተባለ ቀበሌ የካቲት 6/2017 ዓ.ም. አቶ ዛኪር አባ ኦሊ የተባሉ ባለሀብት መገደላቸውን ተከትሎ “ወጣቶች” የነዋሪዎችን ማንነት እየለዩ ቤቶችን...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

አሜሪካ የታይዋንን ነፃ ሀገርነት በተመለከተ ያሳየችው የአቋም ለውጥ ቻይናን አስቆጣ

የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ዋሺንግተን የታይዋንን ነፃነት አትደግፍም የሚለውን አንቀፅ ከድረ-ገፅ ማንሳቷ ቻይናን አስቆጥቷል። ቻይና የአሜሪካ አቋም “መገንጠል ለሚሹ እና ስለታይዋን ነፃነት ለሚያቀነቅኑ የተሳሳተ መልዕክት የሚያስተላልፍ ነው” ብላለች። ዋሺንግተን “ግድፈቷን እንድታርም” ቤይጂንግ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ሂልተን በአዳማ እና ድሬዳዋ ሁለት ሆቴሎችን ለመክፈት ከብራይተን ሆቴሎች ጋር ስምምነት ተፈራረመ

አለም አቀፍ የሆቴል ኩባንያ የሆነው ሂልተን ‘ደብል ትሪ ባይ ሂልተን አዳማ’ እና ‘ደብል ትሪ ባይ ሂልተን ድሬዳዋ’ የተሰኙ ሁለት ግዙፍ ሆቴሎችን ለመክፈት ከብራይተን ሆቴሎች እና ቢዝነስ ኃ/የተ/የግ/ማ ጋር ስምምነት መፈረሙን አስታወቀ። ስምምነቱ በሁለቱ ከተሞች ውስጥ የመጀመሪያ ዓለም አቀፍ ብራንድ ሆቴሎች...

View Article


መንግሥት ከተፋላሚ ወገኖች ጋር የተኩስ አቁም ስምምነት አድርጎ እንዲመካከር ተጠየቀ

የፌዴራል መንግሥት በአማራና ኦሮሚያ ክልሎች ከሚገኙ የፋኖና የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች ጋር የተኩስ አቁም ስምምነት አድርጎ፣ በአገራዊ ምክክር ኮሚሽን አማካይነት እንዲመክር፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ጠየቁ፡፡ የፓርላማ አባላቱ ይህንን ጥያቄ ያቀረቡት የሦስት ዓመት የሥራ ጊዜውን ያጠናቀቀውን አገራዊ የምክክር...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ህይወት ባልጠፋበት የቶሮንቶ አውሮፕላን አደጋ ለእያንዳንዱ ተሳፋሪ 30 ሺህ ዶላር ሊሰጥ ነው

በካናዳዋ መዲና ቶሮንቶ ሰኞ፣ የካቲት 10/ 2017 ዓ.ም በደረሰው የአውሮፕላን አደጋ ተሳፍረው ለነበሩ ለእያንዳንዱ መንገደኞች 30 ሺህ ዶላር ሊሰጣቸው እንደሆነ ተገለጸ። ንብረትነቱ የአሜሪካ የሆነው የዴልታ አየር መንገድ አውሮፕላን በደረሰበት አደጋ ህይወት ባይጠፋም ለተሳፋሪዎቹ ገንዘብ እንደሚሰጥ አስታውቋል።...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በአፋችን ውስጥ የሚገኝ ባክቴሪያ የወደፊት የአእምሮ ጤናችን አመላካች ሊሆን ይችላል?

በሰዎች አፍ ውስጥ የሚገኙ አንዳንድ ባክቴሪያዎች ዕድሜ እየገፋ ሲሄድ ከአእምሮ ሥራ ለውጥ ጋር ሊገናኝ እንደሚችል ተመራማሪዎች ተናግረዋል። በዩናይትድ ኪንግደም ኤክሰተር ዩኒቨርሲቲ የተሠራው ጥናት እንደሚያመለክተው አንዳንድ የባክቴሪያ ዓይነቶች ከተሻለ የማስታወስ ችሎታ እና ትኩረትን ጋር የሚዛመዱ ሲሆን፣ ሌሎች ደግሞ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የሕወሓት 50ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል የጊዜያዊ አስተዳደሩ አመራሮች ባልተገኙበት መከበሩ ተገለጸ

ሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት) ለሁለት የተከፈለው አመራር ‹‹በችግሮቻችን ላይ ለመደራደር›› ያስችለናል ያለውን የሥነ ምግባር ሰነድ ከተፈራረመና የነበረውን ልዩነት በንግግርና በውይይት ለመፍታት ስምምነት ላይ ደርሶ የነበረ ቢሆንም፣ ስምምነቱ አንድ ሳምንት ሳይሞላው አፍርሶ፣ የድርጅቱን 50ኛ ዓመት የምሥረታ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የጣና በለስ ስኳር ፋብሪካን በዓመት ከመንፈቅ ውስጥ ሥራ ለማስጀመር ቦርድ ተቋቋመ

ባለፉት ሁለት ወራት ከ75 በመቶ በላይ ሠራተኞች ከሥራ የተሰናበቱበት በአማራና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች አዋሳኝ ሥፍራ ላይ የሚገኘው የጣና በለስ ስኳር ፋብሪካን፣ በአንድ ዓመት ተኩል ውስጥ ሙሉ ለሙሉ መልሶ ሥራ እንዲጀምር ለማድረግ አዲስ ቦርድ ተቋቋመ። የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ብሩክ...

View Article
Browsing all 929 articles
Browse latest View live


<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>