Quantcast
Viewing all articles
Browse latest Browse all 944

አብዛኛዎቹ እርቃናቸውን የታገቱ 26 ‘ኢትዮጵያውያን’ደቡብ አፍሪካ ውስጥ በፖሊስ ተገኙ

የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ በአንድ ቤት ውስጥ ታግተው የቆዩ እና ኢትዮጵያዊ ናቸው ተብሎ የሚታመኑ 26 ሰዎችን ጆሃንስበርግ ውስጥ ማግኘቱን አስታወቀ።

በቤቱ ውስጥ ከተገኙት ስደተኞች መካከል 15ቱ እርቃናቸውን የነበሩ ሲሆን፣ በቤቱ አቅራቢያ የተገኙት ቀሪዎቹ አስራ አንዱ ደግሞ ጉዳት የደረሰባቸው መሆናቸው ተነግሯል።

ሃያ ስድስቱ ሰዎች የተገኙት ሐሙስ አመሻሽ ላይ በጆሃንስበርግ ከተማ ሰሜን ምሥራቅ ዳርቻ ላይ ባለ ሰፈር ውስጥ ከጎረቤቶች በተገኘ ጥቆማ አማካይንት መሆኑን ፖሊስ ገልጿል። ከጉዳዩ ጋር በተያያዘም ሦስት ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል።

ኢትዮጵያውያን ናቸው የተባሉት ስደተኞች ወደ ደቡብ አፍሪካ እንዴት እንደገቡ ግልጽ ባይሆንም ባለሥልጣናት የሕገወጥ የሰዎች ዝውውር ሰለባ መሆናቸውን ለማወቅ ምርመራ እያደረጉ ነው።

ፖሊስ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ “የሕገወጥ የሰዎች ማዘዋወር ቡድን” መዋቅርን ማፍረሱን አመልክቷል።


Viewing all articles
Browse latest Browse all 944

Trending Articles


ከፍል 1-ፕሮፌሰር እንድርያስ እሸቴ ከጃንሆይ እስከ ኢህአዴግ::መደመጥ ያለበት እጅግ አስገራሚ ታሪኮች የምንሰማበት::


እንደ እየሩስአሌም እንደ አክሱም ጽዮን… –አስቻለው ከበደ አበበ


Health: ሴትን ልጅ ስቀርብ አልረጋጋም፤ በጣም እፈራለሁ፤ ምን ይሻለኛል?


ከአሸናፊዎች መዳፍ -ወደ- የተሸናፊዎች ወገብ


ለቡዙ ትዳር መፍረስ እና መቃወስ ምክንያት የሆነው ከጋብቻ በፊት ሳናስተውል የምንገባባቸው አደገኛ ችግሮች እና መፍትሄዎቻቸው::


ቅዱስነታቸው በአስተምህሮዋቸው "እኛ የተጠራነው የዚህን ዓለም ሐሰተኛ የሆኑ ተሞክሮዎችን አውልቀን ለመጣል ነው" አሉ።


Health: ወሲብ ብጉርን ካጠፋ ለምን በማስተርቤሽን አይጠፋም? |የዶክተሩን ምላሽ ያንብቡ


Health: በወንድ ዘር ፍሬ ማመንጫ ላይ የሚከሰት እብጠት (ለወንዶች ብቻ!!)


አህመዲን ጀበል ከእስር ቤት የፃፉትን አዲሱን “ፈርዖን የአምባገነኖች ተምሳሌት”መጽሐፍ በማስመልከት የተዘጋጀ ልዩ ዘገባ ከኢሳት


የክብር ዶክትሬት ድግሪ መጠሪያ ይሆናል?



<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>