Quantcast
Channel: Ethio Andinet ኢትዮ አንድነት
Viewing all articles
Browse latest Browse all 931

በሀና ኬዝ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የተጠረጠሩት ግለሰቦች ፍርድ ቤት ቀረቡ

$
0
0
ዛሬ በጠዋት አስቸኳይ ተመድቦ በነበረው የአዲስ አበባ የመጀመሪያ ደረጃ ችሎት ላይ በሀና ኬዝ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የተጠረጠሩት ግለሰቦች ቀርበወዋል። በቦታው ድጋፋቸውን ለመግለፅ በርካታ ሰዎች፣ የ አዲስ አበባ የሴቶች ጉዳይ አባላት እንዲሁም የተለያዩ የሚድያ አካላት ተገኝተዋል…

ፖሊስ ተጨማሪ ምርመራ ለማድረግ የ 14 ቀን የጊዜ ገደብ ጠይቋል። ዳኛው ተጠርጣሪዎቹ የሚናገሩት ነገር ካለ የፈቀዱላቸው ሲሆን ሶስቱ እንደተናገሩት ስለ ጉዳዩ ምንም እንደማያቁ ለምን በዚ ወንጀል እንደተከሰሱ እንዳልገባቸውና ንፁሀን እንደሆኑ ተናግረዋል።
ችሎቱ በቀጣይ ህዳር 22, 2007 የተቀጠረ ሲሆን ፖሊስ ጠቃሚ የሆኑ መረጃዎችን ሁሉ አሰባስቦ እንደሚያቀርብ ተናግሯል የሀና ቤተሰቦች በበኩላቸው ሀና የተናገረችው የሶስቱ ተጠርጣሪዎችን ስምመያዛቸውንና ሁሉም መረጃዎች ሲቀርቡ በደንብ ግልፅ እንደሚሆን ተናግረዋል።
ለሀና ቤተሰቦች ትልቅ መፅናናትን እመኛለሁ!!!!


Viewing all articles
Browse latest Browse all 931

Trending Articles



<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>