Quantcast
Channel: Ethio Andinet ኢትዮ አንድነት
Viewing all 931 articles
Browse latest View live

በደቡብ ሱዳን የተደረገው መፈንቅለ መንግስት መክሸፉን የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ተናገሩ

$
0
0

በደቡብ ሱዳን የተደረገው መፈንቅለ መንግስት መክሸፉን የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ተናገሩ የአዲሲቷ አገር መሪ የሆኑት ሳልቫኪር የቀድሞው ምክትል ፕሬዚዳንት ሪክ ማቻር ታማኝ ወታደሮች መፈንቅለ መንግስት ለማድረግ ሌሊቱን ተኩስ መጀመራቸውን ተናግረዋል…

 

ችግሩ በቁጥጥር ስር መዋሉን የተናገሩት ፕሬዚዳንቱ እንዲህ አይነቱን ድርጊት እንደማይታገሱትና ሙከራውን ባደረጉት ላይ ሁሉ አስፈላጊውን ህጋዊ እርምጃ እንደሚወስዱ ተናግረዋል። የአገሪቱ ቴሌቪዥን ከጠፋ ከሰአታት በሁዋላ እንደገና ስራ ጀምሯል። እስካሁን ድረስ ምን ያክል ሰዎች እንደሞቱ አልታወቀም። በደቡብ ሱዳን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ለኢሳት እንደገለጹት 1 ኢትዮጵያዊ በተኩሱ ልውውጥ ተገድሏል። በደቡብ ሱዳን ከ50 ሺ ያላነሱ ኢትዮጵያውያን እንዳሉ ይነገራል። አንዳንድ ታዛቢዎች ግጭቱ ሊቀጥል ይችላል ይላሉ። በዲንቃና ንዌር ጎሳዎች መካከል ያለው የቆየ ፉክክር ለአሁኑ ግጭት መነሳት ምክንያተ ነው ተብሎአል። ፕሬዚዳንቱ ከዲንቃ ሲሆኑ፣ ምክትላቸው የነበሩት ደግሞ ንዌር ናቸው። ፕ/ት ሳልቫኪር የራሳቸውን ጎሳ አባላት ወደ ስልጣን በማምጣት ሀይላቸውን እያጠናከሩ የሚል ትችት በተቃዋሚዎቻቸው ይቀርብባቸዋል።



አንድ ወጣት የመንግስት ሰራተኛ መንግስትን በመቃወም ራሱን አጠፋ

$
0
0

በሲዳማ ዞን በአለታ ጩኮ ወረዳ የግብርና ፅ/ቤ ባለሙያ የሆነው ወጣት ነጋልኝ ፀጋዬ በሙያው ለአመታት ህብረተሰቡን ሲያገለግል ቢቆይም የመንግስትን አሰራር በተደጋጋሚ በመተቸቱ፣ ከመስርያ ቤቱ ኃላፊዎች ጋር በተለያዩ ግዜያት ግጭት ውስጥ ከመግባቱም በላይ የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ ሳይቀር ደርሶት ነበር…

 ወጣት ነጋኝ ፀጋዬ መንግስትን በግልፅ በመቃወም፤ መስተካከል ያለበትን ጉዳይ በግልፅ መናገር ልዩ ባህሪው እንደነበር የሚናገሩት ጓደኞቹ፣ በዚህ ባህሪው በተደጋጋሚ ለእስር ተዳርጎም ነበር። “መቼ ነው ነፃ የምንወጣው?’ በማለት በተደጋጋሚ ጥያቄዎችን ሲያቀርብ እንደነበር የሚናገሩት ባልደረገቦቹ፣ ታህሳስ 4 ቀን 2006 ዓም አዋሳ አውሮፕላን ማረፍያ ሜዳ ላይ 20 ገፅ ያለው መንግስትን የሚቃወም ደብዳቤ ፅፎ የትምህርት ዶክመንቶቹን እንደታቀፈ እራሱን አጥፍቶ ተገኝቷል።
በሰዓቱ ደርሰው ደብዳቤውን ያነበቡ ሰዎች እንደተናሩት ደብዳቤው
‹‹ እስከዛሬ ነፃ እወጣ ይሆን ብዬ ጠብቄ ነበር ግን ነፃ የምወጣበት መንገዱ እየጠበበ ነፃነቴ እየራቀኝ መጣ፣ ታዲያ ነፃ እንዲያወጣኝ በማን ተስፋ ላድርግ? ‘በማንም … ‘ለካ ነፃ መውጣት ይቻላል፣ እኔ ግን በቀላሉ እራሴን ነፃ ማውጣት እንደምችል ተረድቻው ፣ ስለዚህ እራሴን ከመራር ግፍ አላቅቄ በነፃነት ነፃነቴን አውጃለሁ፤ ስለዚህም ሞቴ ነፃነቴ ነው፡፡ ሳልገድል ፣ በሞቴ እራሴን ነፃ አወጣለው ››.. የሚል ይዘት አለው።

በግል ማስታወሻው ላይ ደግሞ ‹‹ በዚህች ሀገር ላይ ሶስተኛ አራተኛ አምስተኛ ዜጋ ሆኜ መኖሬ የሚያበቃው መቼ ነው ›› ኢትዮጵያ ነፃ መውጣት ባትችል እኔ ግን እራሴን በሞቴ ነፃ አወጣለሁ የሚል መልዕት” ሰፍሯል።
ወጣት ነጋልኝ ፀጋዬ የፃፈው 20 ገፅ የተቃውሞ ደብዳቤ በአሁን ሰዓት በአዋሳ ፖሊስ እጅ የሚገኝ ሲሆን ለቤተሰብ እና ለጓደኞቹ ደብዳቤውን ለመስጠት ፖሊስ ፈቃደኛ አልሆነም፡፡ ወጣቱ በ30 ዓመቱ ይህችን አለም የተሰናበተ ሲሆን ስርዓተ ቀብሩ በጌደኦ ዞን ዲላ ከተማ ዲላ ኢየሱስ ቤ/ክ ታህሳስ 5 ቀን 2006 ዓ.ም ተፈፅሟል፡፡

ወጣት ነጋልኝ በጉራጌ ዞን ልዩ ስሙ ሜልኮ ተብሎ ከሚጠራው መንደር በ1976 ዓ.ም የተወለደ ሲሆን ትምህርቱን በዲላ ከተማ እና በሀዋሳ ከተማ የተማረ መሆኑንም ከቤተሰቦቹ ለማረጋገጥ ተችሏል፡፡ ወጣቱ በወላይታ ሶዶ ግብርና ኮሌጅ በ1998ዓ.ም በማዕረግ ተመራቂ ስለመሆኑም የኮሌጁ ቆይታው ያሳያል።
ወጣት ነጋልኝ በሲዳማ ዞን በሎካ አባያ ወረዳ ለሁለት ዓመታት ከ1998 እስከ 2000 ዓ.ም ሲሰራ ከቆዬ በኋላ ወደ አለታ ጩኮ ወረዳ የተዛወረ ሲሆን፣ ህይወቱ እስካለፈበት ዕለት ድረስ በስራ ላይ እንደነበረ ከስራው ጎን ለጎንም በ agricultural business management ከያርድስቲክ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ የመጀመርያ ዲግሪውን ይዟል፡፡
ለሰዎች መብት ዘወትር የሚታገል በሃፊዎቹ ዘንዳ ጥያቄ በመጠየቅ እና ያላመነበትን ነገር በመከራከር ሃላፊዎቹን መልስ በማሳጣት የሚታወቅ እንደነበር የስራ ባልደረቦቹ ገልጸዋል።
ወጣት ነጋልኝ ፡ አልንና ዝም አልን በሚል ርእስ በጻፈው አጭር ግጥም እንዲህ ይላል
አልንና ዝም አልን ሲሉ ሰማንና እኛም መልሰን አልን ያሉትን አልንና መልሰን ዝም አልን  በዝምታ ውስጥ መልስ እንደላ ስላወቅን;:


“438 Days” in Ethiopian custody – a book by Swedish Journalists

$
0
0

Somalilandsun – The Authors of “438 DAGAR” Martin Schibbye, and Johan Persson, which is a book detailing their “438 Days” in Ethiopian custody and related experiences have now turned to exposing the ills they perceive to be ongoing in the Ogaden Region..

“438 Days” in Ethiopian custody – a book by Swedish Journalists

 By: Yusuf M Hasan (somalilandsun).

In an exclusive interview with journalist Mohamed Farah of Ogadentoday Press the two Swedish scribes say their motivation to pursue information on the region some refer to as “Ethiopia’s Darfur” or “Africa’s Palestine” by the burning desire to bring to light inhuman activities that were known but craftily what hidden from the International Community.

Describing their arrest by Ethiopian Counterinsurgency forces operating in the Ogaden region against the Ogaden National Liberation Front-ONLF that led to the 438 Days” in Custody Journalist Schibbye said that 150 soldiers who had been pursuing them for some time opened sporadic gunfire injuring him on the shoulder while colleague Johan got hit in the arm

Though the two faced extreme torture especially lack of medical attention, the counter insurgency forces viewed them as hostile elements geared towards disruption of national security since they, the Swede journalists undertook their coverage under guidance of and accompanied by members of ONLF, an armed group the Ethiopian government considers rebellious thence outlawed.

Below are the verbatim excerpts of the interview

Ogadentoday Press: Welcome to Ogadentoday Press

Martin Schibbye: Thank Very Much

Ogadentoday Press: What makes you to travel into Ogaden and put yourself at risk?

Martin Schibbye: Despite, many reports written about the conflicts in the Ogaden, no-one set foot in the oil-fields to report on and that drove us to try and use our legs to see with our own eyes the impacts of the Oil-Industry rather than googling to cover the story. The only conventional way into the area is to make an official visit, stage managed by the Ethiopian regime, pausing for a few hours in some well‐run hospital. These things are organised at regular intervals. At some point, you have to make a choice as a journalist. Either you produce a text in which Ethiopia claims there is peace in Ogaden, while the separatist movement, ONLF, insists there is a state of war. And you’re satisfied with that. Or you try to find out what’s true. Which of the perspectives are accurate. Either refugees were tortured by the Ethiopian army, or they weren’t. Either there is conflict in the region – or not. It shouldn’t be a matter of opinion. That is why we have to go into, so we can see with our own eyes what the consequences are of the activities of the international oil companies

Ogadentoday Press: Did you have a chance to meet and interview the local Ogadenis inside Ogaden region?

Martin Schibbye: No, not really, the conflict level is high and the area is militarized .We passed through an empty village that its residents fled due to the conflict. We pass abandoned huts, and meet an elderly man wandering the desert who says his village was burnt to the ground and everyone was killed. He planned to flee to Dadaab. We also make a long interview with the commander of the ONLF group that is guiding us about why they fight and their views on foreign oil companies. Because of the heavy fighting in the area that we passed through the Ethiopian army detected, followed and ambushed us.

Ogadentoday Press: When did you fall into the hands of the notorious Liyu Police militia? And how did they treat you?

Martin Schibbye: On June 30, about 150 Ethiopian soldiers attacked and opened fire on us I got hit in the shoulder and Johan got hit in the arm. Then, I shouted: “Media! Media! International Press!” After we were arrested, we were not given medical care, a chance to contact our Embassy, or taken to a court but instead kept us in the desert for four days. It was the longest and the worst days that I have ever experienced in my life. The army started to make a mockumentary about what has happened and they brought in military journalists and gave us clean clothes. We were told to co-operate or we would be killed. To make us cooperate they arranged a mock execution. Driving us around to different locations to act like a Steven Spielbergy film. The film’s director was the vice-president, Abdullaahi Yuusuf Weerar, conversing with the regional president, Abdi Mohamoud Omar by phone.

Ogadentoday Press: Were you imprisoned in one of Ogaden jails?

Martin Schibbye: We spent a couple of nights at the police station in the regional prison of Jigjiga but then we were taken to Maekalawi prison in Addis Ababa. In the beginning, we thought that if we could prove that we were journalists we would go free, but the opposite happened. We were sentenced and charged as terrorists because of being journalists. They made an assessment. At one hand international criticism on the other hand to scare away both foreign journalists and the local ones. Meles Zenawi was on top of our case from day one and wanted to make an example.

In detention we realized that we were not alone as all the cells from right to left where crowded with politicians and Journalists charged with terrorism. It was obvious that we were in the middle of crackdown because of Ethiopia’s anti-terrorism law restricted freedom of expression and used it as a tool to crackdown on dissidents.

Ogadentoday Press: How do you describe Kality jail to people that have never been in it?

Martin Schibbye: Its impossible. Its eight zones with 800-1000 prisoners in every zone. Basically its crowded like a music festival, but without beer, without music and with a lot of soldiers with guns. It was 200% overcrowded, hot, dusty, lack of water, full of rats and fleas and many people were very sick among them, people with HIV and tuberculosis infections. But the conditions were not as significant as the other inmates. What is concerning is not the condition but who they put in there: Journalists and political opposition figures. There was also something else in Kality. A friendship between prisoners. The first word I learned in Amharic was “nubla”, “come and eat”. We hade a lot of support from fellow prisoners.

Ogadentoday Press: Ethiopia government regards jailed Journalists in Kality as terrorists, do you agree?

Martin Schibbye: No, we have been accused of the same things, we had been to the same prison and had the same sentences-but that is where the parallel ends: Eskinder Nega, Woubshet Taye, and Reeyot Alemu and many others still there. Only me and Johan are free.

All these young Ethiopian journalists faced a tough choice. They are intelligent, and well-educated .They could have chosen an easy life. They could have chosen another profession, but the love for the truth to their country for their human being made them journalists. They stayed and continued to write, and that decision brought them to Kality.

With nine detained journalists left in Kality, Ethiopia today is one of the leading countries in the world when it comes to imprisoning members of the press. Repression of the media has also made the country a world leader when it comes to running journalists out of the country.

Ogadentoday Press: Do you believe that your book for “438 days” can expose both the plights of Ogaden people and Prisoners of conscience in Ethiopia?

Martin Schibbye: Since our release I have often been asked if the attention helps the imprisoned or not. My answer is that it is far more important than food and water. When you’re locked up as a prisoner of conscience, the greatest fear is to be forgotten. The support from the outside is what keep you going and international coverage does provide a certain level of protection. Prison guards and administrators will think twice because they know the world is watching. But we should also be aware of that the arrest of me and Johan Persson made evident the damage to its reputation the Ethiopian government was willing to accept in its effort to silence independent reporters.

One positive outcome of our book and a newly released documentaryfilm based on material smuggled out by Abdulahi Hussein (a former adviser to the state president Abdi Muhamud Omar and now a refugee in Sweden) is that The International Public Prosecutors Office in Sweden has decided to start an investigation of suspected war crimes against a number of identified politicians and military personel in the Ethiopian region of Ogaden. Pointed out are the regional president Abdi Muhamud Omar and the vice president Abdulahi Werer. I hope that the ones responsible for the terrible atrocities can be held accountable.

As long as Ethiopia can commit crimes, jail journalists and get away with it, it is a cheap and easy way of censorship. To jail a journalist should be regarded as a crime against humanity. But in this regard, I don’t put my hopes to international pressure. For now, the jailed journalists are nothing more than “an irritant” in the diplomatic world. It’s business as usual.

I put my hope in the young generation which I shared the concrete floor with in Kality. Despite, the daily propaganda on the Ethiopian state television, ETV, very few in Kality regards the jailed journalists as terrorists.

I have an unquestioning faith in Ethiopia’s young people.

Ogadentoday Press: Thank you so much, Martin Schibbye for your time.

EMF


ገዢው ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮቹ ማኅበራዊ ድረ ገጽ እንዲጠቀሙ መከረ

$
0
0

ገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝን ጨምሮ ከፍተኛ የአመራር አካላት፣ የመንግስት ተቋማት እና የመንግስት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች የማሕበራዊ ድረ ገጽን እንዲጠቀሙ መከረ..

ዳንኤል ብርሃኔ በብሎጉ የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም ጠቅሶ እንደዘገበው ዶ/ር ቴዎድሮስ በማሕበረዊ ድረ ገጽ እያደረጉትን ያለውን የመረጃ አጠቃቀም በተመለከተ በስፋት የሚወራው ወሬ መሰረተ ቢስ መሆኑን አስነብቧል።

ዶክተር ቴዎድሮስ ለብሎጉ በሰጡት አስተያየት፤ “በሶሻል ሚዲያ ድረ ገጽ በመጠቀሜ አንድም የተከፋ ጓድ የለም። በርግጥ በቅርቡ በከፍተኛ የመንግስት ኃላፊዎች ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጨምሮ በተደረገ ስብሰባ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እንደተቋም እንዲሁም በከፍተኛ የስራ ኃላፊዎቹ በኩል የማሕበራዊ ድረ ገጽ አጠቃቀማቸው በጥሩ ምሳሌ የሚነሳ መሆኑ ተነግሯል” ማለታቸውን አስነብቧል።

አያይዘውም ከሳዑዲ ተመላሽ በሆኑ ዜጎች ጉዳይ ላይ የሰነዘሩት ሃሳብ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር ተመሳሳይ መሆኑንም አክለዋል።

የአዲስ አበባ ኢሕአዴግ ወጣቶች ሊግ ከወራቶች በፊት በከፍተኛ ሁኔታ ማሕበራዊ ድረ ገጽ እየተጠቀሙ መሆናቸውን ብሎጉ ገልጿል።

በተመሳሳይም የገዢው ፓርቲ ጽ/ቤት የማሕበራዊ ድረ ገጽ ክፍል ማቋቋሙን ሚኒስትሩ ተናግረዋል።

ዶ/ር ቴዎድሮስ በተለይ በማኅበራዊ ድረገጾች (በቲዊተርና ፌስቡክ) እያደረጉ ያሉትን ተሳትፎ ራሳቸውን ለመሸጥ ተጠቅመውበታል በሚል በፓርቲያቸው መገምገማቸውን በተለይ የማኅበራዊ ድረገጾች መወያያ ርዕሰ ጉዳይ ሆኖ መሰንበቱ የሚታወስ ነው።

ሀገር ወዳድ ኢትዮዽያን ይህን የወያኔ ስርሀት እስክናስውግድ ድረስ ትግላችንን በሁሉም መስክ አጠናክረን መቀጠል ይገባናል። በሶሻል ሚዲያና ብሎግ እያሳየን ያለነው ትግል የኢትዮዽያ ህዝብ ትክክለኛ መረጃ እንዲያገኝ ከፍተኛ አስተዋፆ ማበርከቱና ዘረኛውን የወያኔ ጉጂሌን ኢሰባዊ ድርጊቱን በማጋለጥ እየተወጣነው ያለው ተግባር በጣም ስላሳሰባቸው የወያኔ ባለስልጣናትና የወጣቶች ሊግ የሚባለው ሆድ አደሮች  ስራችንንና ትግላችንን ሊያቆሙት አይገባም እዲያውም በተጠናከረ መልኩ ልንታገላቸው ይገባል እላለው።


የማንዴላ መልዕክት ለኢትዮጵያውያን ወጣቶች፣ “በፍጹም እጅ እንዳትሰጡ !…”

$
0
0

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም    ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ የአፍሪካው ብልህ አንበሳ እና እረፍትየለሾቹ የኢትዮጵያ አቦ ሸማኔዎች – በፍጹም እጅ እንዳትሰጡ፣ ፍቅር የነገሰበትን የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ለመገንባት ጥረታችሁን ቀጥሉ!….

 እ.ኤ.አ ዴሴምበር 15/2013፣ ለእኔ የዓመቱ ታላቁ የኃዘን ዕለት ነው፡፡
Semayawi Party Town Hall DC
  ኔልሰን ሮሺስላሽላ ማንዴላ በደቡብ አፍሪካ በምስራቅ ኬፕ ግዛት በምትገኘው ኩኑ በምትባል ትንሽ የገጠር የትውልድ መንደራቸው በርካታ የአገር መሪዎች በተገኙበት ግብዓተ መሬታቸው ተፈጽሟል፡፡ ማንዴላ በህጻንነት የህይወት ዘመናቸው በዚያች ትንሽ መንደር የከብት እረኛ በመሆን በርካታ የደስታ ቀናትን አሳልፈዋል፡፡ ከረዥም ዓመታት የነጻነት ትግል ጉዞ፣ ከበርካታ ዓመታት የእስር እና ረዥም ጊዚያት የህይወት ውጣ ውረድ ጉዞ በኋላ ለዘላለማዊ ማሸለብ አያት ቅድመ አያቶቻቸውን ለመቀላቀል  እንደገና ወደ ትውልድ መንደራቸው ወደ ኩኑ ተመልሰዋል፡፡ ወጣቱ የኩኑ መንደር የከብት እረኛ የነበሩት ማንዴላ ከዚያ ወዲህ ደግሞ የተደነቁ፣ የተወደዱ እና የተከበሩ የህዝቦቻቸው እረኛ በመሆን ወደ ዘላለማዊ ማረፊያቸው ወደ ትውልድ መንደራቸው ወደ ኩኑ ተመልሰዋል፡፡ ደህና ይሁኑ እያልኩ እሰናበትዎታለሁ፡፡ ነብስዎ በሰላም ለዘላለም እረፍት ታግኝ፡፡
በሌላ በኩል ደግሞ እ.ኤ.አ ዴሴምበር 15/2013፣ ለእኔ የዓመቱ ታላቁ የደስታ ዕለት ነው፡፡ ከዋሽንግተን ዲሲ ወጣ በማለት በአንድ ከተማ በሚገኝ የመሰብሰቢያ አዳራሽ በመገኘት ሰማያዊ ፓርቲን እና ወጣቱን የፓርቲውን ሊቀመንበር ይልቃል ጌትነት እንኳን ደህና መጣችሁ በማለት የክብር ሰላምታዬን ሳቀርብ ነበር፡፡ ጭቆናን እና የሰብአዊ መብቶች ደፍጣጮችን በሰላማዊ ትግል ለማንበርከክ ለሚታገሉት የዴሞክራሲያዊ ለውጥ ፈላጊ እና ለመንፈሰ ጠንካሮቹ የኢትዮጵያ ወጣቶች ክብር ለመስጠት፣ የማያቋርጥ እና ጽኑ ድጋፍ በቀጣይነት እንደምሰጥ ያለኝን ስሜት ለመግለጽ ነው እዚህ የተገኘሁት፡፡ በዝዚሕች ቀን የሰማያዊ ፓርቲ ምስከር አንደሆን ተጠረቼ ነው የመጣሁት::
በዚህ ዓመት የመጀመሪያ በነበረችው ትችቴ እ.ኤ.አ 2013 “የኢትዮጵያ የአቦ ሸማኔዎች (የወጣቱ ትውልድ) ዓመት” ይሆናል ብዬ ተምኘ  ነበር::  ለዚህም ዕውን መሆን የኢትዮጵያን ወጣቶች በሙሉ ለመድረስ፣ ለማስተማር እና ለማሳወቅ ቃል ገብቼ ነበር። ቃሌን  ጠብቄአለሁ:: እንደጠበቅሁም እቀጥላለሁ፡፡
በዛሬው ዕለት ከይልቃል ጋር እዚህ በመካከላችሁ በመገኘቴ ልዩ ክብር እና ሞገስ የተሰማኝ መሆኑን ለመግለጽ እወዳለሁ፡፡ የዛሬዋን ዕለት ለነጻነት የሚደረገውን ተጋድሎ፣ ከጎሳ የዘረኝነት አለመቻቻል እና ከአንባገነንነት እንዲሁም ከጭቆና ነጻ መሆን፣ ለማለም ነጻ መሆን፣ ለማሰብ ነጻ መሆን፣ ለመናገር ነጻ መሆን፣ ለመጻፍ እና ለመስማት ነጻ መሆን፣ ለመፍጠር ነጻ መሆን፣ ለመስራት ነጻ መሆን እና ነጻ ለመሆን ነጻ መሆን በማለት ራዕያቸውን ሰንቀው የሚታገሉትን የኢትዮጵያ ወጣቶችን ቃል አቀባይ እንዳገኘሁ ያህል ይሰማኛል፡፡
የኢትዮጵያ (የአፍሪካ ማለትም ይቻላል) ዕጣ ፈንታ በሁለት ትውልዶች ትከሻ ላይ የተንጠለጠለ ነው፡፡ ጆርጅ አይቴይ በግልጽ እንዳስቀመጡት የአፍሪካ “አቦሸማኔ (ወጣቶች)ትውልድ” “አዲሱን እና ጠንካራ፣ የማይበገር፣ ብሩህ አዕምሮ ያለው እና ነገሮችን በውል የሚያጤን የአፍሪካ ፕሮፌሽናሎችን እና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ምሩቃንን የሚያካትተው ቁጡ የህብረተሰብ ክፍል ነው፡፡ ይህ የህብረተሰብ ክፍል ግልጸኝነት፣ ተጠያቂነት፣ ሰብአዊ መብት እና መልካም አስተዳደርን በሚገባ የተረዳ እና ለተግባራዊነታቸውም በጽናት የቆመ ኃይል ነው፡፡“ በሌላ በኩል ደግሞ የአፍሪካ የጉማሬ ትውልድ (የኔ ትውልድ ማለት ነው) ጨለምተኝነት የነገሰበት፣ ምክንያታዊነት የጎደለው እና በቅኝ ግዛት የትምህርት ፖሊሲ ዘይቤ የታጠረ አመለካከት ያለው የህብረተሰብ ክፍል ነው፡፡ ይህ የህብረተሰብ ክፍል ብሩህ ራዕይ የለውም፣ ሁሉንም የአፍሪካ ችግሮች መንግስታት መፍታት ይኖርባቸዋል በሚል እምነት ለእራሱ ተደላድሎ እና በምቾት መኖርን የሚመርጥ የህብረተሰብ ክፍል ነው፡፡ መንግስት ሊያገኝ የሚገባው ብዙ ኃይል እና በርካታ የውጭ እርዳታ ነው የሚል አስተሳሰብ ያለው የህብረተስብ ክፍል ነው፡፡”
የዛሬዋ ዕለት ታላቅ ቀን ናት፣ ምክንያቱም  እኔ የጉማሬው (የቀድሞ ትውልድ) አባል ብሆንም ከኢትዮጵያ የአቦ ሸማኔው ትውልድ መሪ ከይልቃል ጋር በጋራ የቆምኩባት ዕለት ናትና፡፡
በወጣቶች፣ ለወጣቶች ከወጣቶች ለተቋቋመው የፖለቲካ ድርጅት ለሰማያዊ ፓርቲ ግንባር ቀደም ደጋፊ ነኝ፡፡ ከኢትዮጵያ ህዝብ 70 በመቶ የሚሆነው ዕድሜው ከ35 ዓመት በታች ያለ የህብረተሰብ ክፍል ነው፡፡ ይህንን “ፓርቲ” ብሎ መሰየም ለእኔ ፍትሐዊ አይደለም፣ ምክንያቱም የፖለቲካ ድርጅት/ፓርቲ ስልጣን ከመያዝ ባለፈም መልኩ ሰማያዊ ፓርቲ የወጣት (የሠፊው ህዝብ 70 በመቶ የሚሆነው) ንቅናቄ ተቁዓም የህብረተሰብ ክፍል ነው፡፡ የኢትዮጵያ ወጣቶች ከግዴለሽነት ወደ ንቁ ተሳታፊነት፣ ከቸልተኝነት ወደ ጥንቁቅነት: ከስግብግብነት ወደ ማህበረሰባዊነት አስተሳሰብ፣ ከመከፋፈል ወደ አንድነት፣ ከጥላቻ ወደ ስምምነት፣ ከጥቃቅን እና እርባናየለሽ በሆኑ ነገሮች ከመጨቃጨቅ እና ከመታገል ይልቅ ወደ ዕርቅ የሚሄድበት የንቅናቄ ሂደት ነው፡፡
ሰማያዊ ፓርቲ “ሰማያዊ” የሚለውን ቀለም በስያሜነት ተጠቅሟል:: ይህም ስያሜ በኢትዮጵያ አንድነት፣ ሰላም እና ተስፋ የሚለውን የፓርቲውን ፍልስፍና ለማመላከት ሲባል የገባ ምልክት ነው፡፡ ልክ እንደተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሁሉ ሰማያዊው ቀለም ሰላም እና ተስፋ ለሁሉም አገሮች የሚለውን እንደምታ ይወክላል፡፡ ልክ እንደ የአውሮፓ ዩኒየን ሁሉ ከሁለት አስርት በላይ ሀገሮች በአንድ ላይ ሆነው የተዋጣለት የኢኮኖሚ እና የፖለቲካ አንድነትን ለማምጣት የሚያደርጉትን ጥረት ምልክትነት ይወክላል፡፡ እንደ ኢትዮጵያውያን ደግሞ ሰማያዊ ቀለም በሃያ አንደኛው ክፍለ ዘመን የተባበረች፣ ሰላሟ የተጠበቀ እና በተስፋ የተሞላች አገር መኖርን በምልክትነት ይወክላል፡፡
የሰማያዊ ፓርቲ ንቅናቄ አንድ ዓላማ ብቻ አለው፡፡ ይህም “ፍቅርን የተላበሰ ማህበረሰብ” መፍጠር ነው፡፡ ዶ/ር ማርቲን ሉተር ኪንግ ለሁሉም አሜሪካውያን ዜጎች የሰብአዊ እና የሲቪል መብቶችን ለማጎናጸፍ ያደረጓቸውን ጥረቶች ተናግረዋል፡፡ እንዲህም ብለዋል፣ “ሰላማዊ የህብረተሰብ ንቅናቄ መጨረሻው ዕርቅ ነው፡፡ መጨረሻው ኃጢአትን መናዘዝ እና ንስሃ በመግባት ሰላምን ማውረድ ነው፡፡ መጨረሻው ፍቅርን የተላበሰ ማህበረሰብ መመስረት ነው፡፡ ይህ ዓይነቱ ፍቅር እና አስተሳሰብ ነው ተጻራሪ አስተሳሰብ ያላቸውን/በጠላትነት የቆሙትን ወገኖች ወደ ፍቅር ጓደኝነት ማምጣት የሚችለው፡፡ ፍቅር እንደ ሸማ የተላበሰውን እና በእራሱ ሰላም የተረጋገጠለትን የኢትዮጵያን ማህበረሰብ መመስረት የሰማያዊ ፓርቲ ንቅናቄ ህልውና ዕውን መሆን አውራ ምክንያት ነው፡፡”
ፍቅር የነገሰበትን የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ለመመስረት ለሰማያዊ ፓርቲ ንቅናቄ ቀላል አይሆንም፡፡ ብዙ ጥረቶችን እና ዝግጅቶችን ይጠይቃል፡፡ ብዙም አድናቆትን የማይጠይቅ ነገር ግን ማንም ሊፈጽመው የሚችል ተግባር ነው፡፡ ፍቅር የሰፈነበትን ማህበረሰብ ለመመስረት የሰማያዊ ፓርቲ ንቅናቄ እና የኢትዮጵያ ወጣቶች ምን ማድረግ፣ ማሰብ እና ማለም ይኖርባቸዋል? የኢትዮጵያ ወጣቶች እና እረፍትየለሾቹ አቦሸማኔዎች ከብልሁ የአፍሪካ አንበሳ ከኔልሰን ማንዴላ ብዙ ይማራሉ የሚል እምነት አለኝ፡፡ ማንዴላ ለእረፍት የለሾቹ የኢትዮጵያ አቦሸማኔዎች ሊግሯቸው የሚችሏቸው ነገሮች…
ታላቅ ለመሆን ድፍረት ይኑራችሁ፣ ማንዴላ የኢትዮጵያ ወጣቶች ፍቅር የሰፈነበትን ማህበረሰብ ለመመስረት ታሪካዊ ዕጣ ፋንታቸውን እንዲሞክሩ ያሳስባሉ፡፡ ታላቅ የመሆን ዕጣ ፈንታቸውን እንዲወስኑ ድፍረት እንዲሰንቁ ይመክራሉ፡፡ እንዲህም ይላሉ፣ “አንዳንድ ጊዜ ታላቅ የመሆን ዕጣ ፈንታ በትውልድ ላይ የሚወድቅ ነው፡፡ ይህንን ታላቅ ትውልድ ልትሆኑ ትችላላችሁ፡፡ ታላቅነታችሁ ፍሬ እንዲያፈራም እመኛሁ፡፡“
ማህበረሰቡን ለመለወጥ ከመሞከራችሁ በፊት መጀመሪያ እራሳችሁን ለውጡ፣ አሮጌው የጥላቻ እና የፍርሃት መንገድ ለአዲሱ የመግባባት እና የዕርቅ መንገድ ቦታ መስጠት እንዳለበት እና የኢትዮጵያ ወጣቶች ፍቅር የሰፈነበትን ማህበረሰብ መመስረት እንዲችሉ ማንዴላ ምክራቸውን ለግሰዋል፡፡ መዘጋጀት አለባቸው፡፡ “ድርድር ሳደርግ ከተማርኳቸው ነገሮች አንዱ እራሴን እስክለውጥ ድረስ ሌሎችን መለወጥ አልችልም“፡፡ በፍጹም መጥላት የለባቸውም ምክንያቱም “ጥላቻ መርዝን እንደመጠጣት ያህል ነው፣ ጠላቴን ይገድልልኛል በሚል ተስፋ“፡፡ ጥላቻ ከውልደት በኋላ የሚመጣ ባህሪ ነው፡፡ “ባለው የቆዳ ቀለም ልዩነት፣ ባለው የአስተዳደግ ሁኔታ፣ ወይም ደግሞ በሚከተለው እምነት ምክንያት ማንም ማንንም ሊጠላ አልተወለደም፡፡ ሰዎች ጥላቻን መማር አለባቸው፣ እና ጥላቻን መማር ከቻሉ ፍቅር እንዲኖራቸው ሊማሩ ይገባል፣ ፍቅር በተፈጥሮ ወደ ሰው ልጅ ልብ ውስጥ ከተቃራኒው የበለጠ ለመግባት ስለሚችል፡፡“
ሙከራችሁን ቀጥሉበት፣ ማንዴላ የኢትዮጵያ ወጣቶች ምንጊዜም እንዲሞክሩ እና በፍጹም በፍጹም እጅ እንዳይሰጡ በመምከር በኢትዮጵያ ፍቅር የሰፈነበትን ማህበረሰብ የመመስረት ቃልኪዳን ለመጠበቅ አንድ ሰው በዘሩ ማንነት፣ በቋንቋው፣ በእምነቱ እና በክልሉ ጠቃሚነት ከጸጉሩ/ሯ ቀለም ልዩነት በስተቀር ጠቃሚነቱ እርባና እንደሌለው አጽንኦ ሰጥተው አስተምረዋል፡፡ በኢትዮጵያ “ፍትህ እንደጎርፍ ውኃ እንዲወርድና እውነት እንደማያቋርጥ የጅረት ምንጭ እንዲፈስ” ወጣቱ ትውልድ ትግሉን በጽናት መቀጠል እና ሙከራውን ማቆም እንደሌለበት ማንዴላ ምክር ለግሰዋል፡፡ በውድቀት ላይ ተመስርቶ የስኬት አዝመራ እንደሚታጨድ በመገንዘብ ወጣቶች ውድቀትን ሳይፈሩ ትግላቸውን መቀጠል እንዳለባቸው ማንዴላ ምክራቸውን ለግሰዋል፡፡ እንዲህም ብለዋል፣ “እኔን በማስገኘው ስኬት አትገምግሙኝ፣ ይልቅስ ምን ያህል ጊዜ እንደወደቅሁ እና ለስኬት ምን ያህል ጥረት በማድረግ እንደተነሳሁ እንጅ“ ውድቀት ኃጢአት አይደለም፡፡ ለመሞከር አለመቻል ነው ውድቀት ማለት፡፡ በህይወት ስንክሳር “ታላቁ ዝና ፍጹም አለመውደቅ አይደለም፣ ነገር ግን ትልቁ ነገር በወደቅን ቁጥር ለመነሳት የምናደርገው ጥረት ነው፡፡” ማንዴላ ለወጣቶቹ ሲመክሩ ወጣቶች በስኬት ማማ ላይ ፊጥ ለማለት ጥረት ማድረግ ብቻ ሳይሆን ትከሻቸውን በማጠንከር ሊመጡ የሚችሉትን ችግሮች ሁሉ በመጋፈጥ በድል አድራጊነት ለመውጣት ጥረት ማድረግ እንዳለባቸው ምክንያቱም “ታላቁን ተራራ ከወጣህ በኋላ ሌሎች ብዙ ሊወጡ የሚችሉ ተራሮች እንዳሉ መገንዘብ አስፈላጊ ነው፡፡” በማለት አስተምረዋል፡፡
በአንድነት ሁኑ፣ የኢትዮጵያ ወጣቶች እንደወጣት ኃይል በአንድነት መቆም እና ፍቅር የሰፈነበትን የኢትዮጵያ ማህበረሰብ መመስረት እንዳለባቸው ማንዴላ ምክራቸውን ለግሰዋል፡፡ እንዲህ ሲሉም መክረዋል፣ “አንድ ነጠላ ሰው ብቻውን ሀገሩን ነጻ ሊያወጣ ወይም ደግሞ ፍቅር የሰፈነበት የኢትዮጵያን ማህበረሰብ መመስረት አይችልም፡፡ አገራችሁን ነጻ ልታደርጉ ወይም ደግሞ ፍቅር የሰፈነበት የኢትዮጵያን ማህበረሰብ መመስረት የምትችሉት በአጠቃላይ በጋራ ስትንቀሳቀሱ ነው፡፡”
ጥሩ ሞራል ያለው/ላት ሰው ሁኑ፣ ደግነት የሞራል ዉበት ነው፡፡ ትክክለኛውን ነገር ለማድረግ ጥረት የማድረግ ጉዳይ ነው እና ማንም አዬ አላዬ ጥሩውን ነገር ከማድረግ ወደ ኋላ አለማለት ነው፡፡ “ከዚህ ቀደም እንደተናገርኩት ሁሉ ለእራስ ታማኝ መሆን ነው፡፡ በቅድሚያ እራሳችሁን ካልለወጣችሁ በህዝብ ላይ ውጤት ሊያመጣ የሚያስችል ተጽእኖ ልታመጡ አትችሉም…ታላላቅ የሰላም መሪዎች በሙሉ ሀቀኞች ናቸው፣ ታማኞች ናቸው፣ ነገር ግን ክብር ፈላጊዎች አይደሉም::”
አገር ወዳድ አርበኛ ሁኑ፣ ማንዴላ በአገር ወዳድ አርበኝነት ላይ እምነት ነበራቸው፣ እናም የኢትዮጵያ ወጣቶች ለህዝቦቻቸው እና ለአህጉራቸው አርበኛ መሆን እንዳለባቸው መክረዋል፡፡ ማንዴላ እንዲህ አሉ፣ “በመጀመሪያ ደረጃ እኔ እራሴን ሁሌም የአፍሪካ አህጉር ወዳድ አርበኛ አድርጌ እቆጥራለሁ፡፡“ የአፍሪካ አርበኞች የቅኝ ገዥ ጌቶቻቸውን ከአሁጉሩ አባረዋል፡፡ የደቡብ አፍሪካ አርበኞች አፓርታይድን ያለደም መፋሰስ አስወግደዋል፡፡ የኢትዮጵያ ወጣቶች በአሁኑ ጊዜ በጋራ በመሆን ድህነትን፣ ድንቁርናን እና አምባገነንነትን በማስወገድ ፍቅር የሰፈነበት የኢትዮጵያን ማህበረሰብ መገንባት ይኖርባቸዋል፡፡
ደፋር ሁኑ፣ የኢትዮጵያ ወጣቶች ፍቅር የሰፈነበት ማህበረሰብን ለመገንባት እንዲችሉ ደፋር መሆን በጣም አስፈላጊ ነገር መሆኑን ማንዴላ አጽንኦ በመስጠት መክረዋል፡፡ ድፍረትን የበለጠ ለመግለጽም ማንዴላ እንዲህ ብለዋል፣ “ድፍረት የፍርሃት አለመኖር ብቻ አለመሆኑን ተረድቻለሁ፣ ነገር ግን በፍርሃት ላይ ድል መቀዳጀት ማለት ነው፡፡ ጀግና ሰው ማለት ፍርሃት የማይሰማው ማለት አይደለም፣ ነገር ግን ፍርሃትን በጽናት የሚያሸንፍ እንጅ::“
ትልቅ ነገር አልሙ፣ ማንዴላ የኢትዮጵያ ወጣቶች ፍቅር የነገሰበት ማህበረሰብን በኢትዮጵያ የመመስረት ትልቅ ነገር እንዲያልሙ መክረዋል፡፡ የማህበረሰቦቻቸው መሰረትም ሰላም፣ አንድነት እና ተስፋ መሆን እንዳለባቸው በአጽንኦ ተናግረዋል፡፡ ስለህልሞቻቸውም እንዲህ ብለዋል፣ “በእራሷ ሰላሟ የተረጋገጠ አፍሪካን አልማለሁ፡፡ ለቆንጆዋ ደቡብ አፍሪካ ህልሞች ካሉ ወደ ግቧ የሚያደርሱ መንገዶችም አሉ፡፡ እነዚህ ሁለቱ መንገዶች ደግነት እና ይቅርታ አድራጊነት በመባል ተሰይመዋል፡፡“
ከኋላ ሆናችሁ ምሩ፣ ማንዴላ በአሮጌው የአስተዳደር ስልት አንዴ ስልጣን ከተቆናጠጡ በኋላ እስከሞት ድረስ ስልጣን አልለቅም ማለት ቦታ እንደሌለው ለኢትዮጵያ ወጣቶች በመምከር ፍቅር የነገሰበት ማህበረሰብን መገንባት እንዳለባቸው በአጽንኦ ተናግረዋል፡፡ ማንዴላ ወጣቶቹን እንዲህ በማለት ተማጽነዋል፣ “ከመንጋዎቹ በኋላ እንደሚሆን እረኛ በጣም ፈጣኑን ከፊት እንዲሆን መፍቀድ፣ሌሎቹ ግን እንዲከተሉ ማድረግ፣ ሁሉም ከኋላ ባለ ኃይል እንደሚታዘዙ እና እንደሚመሩ እንዲያውቁት ሳይደረግ ጉዞውን ማስኬድ“፡፡ ማንዴላ እንዲህ ይላሉ፣ “ከኋላ ምራ እና ሌሎችን ከፊት አድርግ፣ በተለይም ጥሩ ነገር በሚኖርበት ጊዜ እና ድልን በምታከብሩበት ጊዜ“፡፡ አደጋ በሚኖርበት ጊዜ የፊተኛውን ረድፍ ትይዛላችሁ፡፡ ከዚያ በኋላ ህዝብ የእናንተን አመራር ሰጭነት ያደንቃል… ከኋላ ሆነህ ምራ ሌሎቹ ከፊት ነኝ የሚል እምነት እንዲኖራቸው አድርጉ፡፡ “መሪነትን ማቆምም መምራት ነው“ በማለት ማንዴላ ወጣቶቹ በአንክሮ አንዲመለከቱት መክረዋል፡፡
ችግርና መከራ በትግል ላይ አንዳለ እወቁ ፣ በኢትዮጵያ ፍቅር የሰፈነበት ማህበረሰብን ለመገንባት በሚደረገው ትግል የኢትዮጵያ ወጣቶች ብዙ የህግ ሂደቶች እና ቅጣቶች እንደሚገጥሟቸው ማንዴላ ለወጣቶቹ ምክር ለግሰዋል፡፡ ከዚሁም ጋር በማያያዝ በትግል ሂደቱ ውስጥ ወጣቶቹ እንደሚሰቃዩ እንደሚፈረድባቸው፣ እንደሚዋረዱ፣ ኢሰብአዊነት ድርጊት እንደሚፈጸምባቸው ማንዴላ ግልጽ አድርገውላቸዋል፡፡ በመጨረሻም ነጻነት እንደሚመጣ እርግጠኞች ሆነዋል፡፡ “ትናንት አክራሪ ተብየ ነበር፣ ከእስር ቤት ስወጣ ግን ብዙ ህዝቦች ጠላቶቸ ሳይቀሩ በእቅፋቸው አስገቡኝ፣ እናም ይኸንን ነው እንግዲህ  ለሌሎች ሰዎች መናገር ያለብኝ፡፡ በሀገራቸው ለነጻነት የሚታገሉ ሰዎች አሸባሪዎች ናቸው“ የሚለውም መታወቅ አለበት፡፡
ከጠላቶቻችሁ ጋር ሰላም ሁኑ፣ የኢትዮጵያ ወጣቶች ፍቅር የሰፈነበት ማህበረሰብ በኢትዮጵያ ለመገንባት እና ለሰላም ሲባል በተቃራኒ ካሉ ወገኖች ጋር መገናኘት፣ እጅ መጨባበጥ እና ጠላቶቻቸውን እቅፍ አድርገው መሳም አንዳለባቸው ማንዴላ መክረዋል፡፡ “ከጠላትህ ጋር ሰላም እንዲመጣ ከፈለግህ ከእርሱ ጋር አብረህ መስራት አለብህ፣ ከዚያም ጓደኛ ታደርገዋለህ፡፡“ ማለታቸውም የዚህን እውነተኛ አባባል ያረጋግጣል፡፡
ድህነትን ተዋጉ፣ በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠሩ ወገኖቻቸው ህይወት የድህነት አደጋ አንዣቦባት በምትገኘው ኢትዮጵያ ፍቅር የሰፈነበት ማህበረሰብን መገንባት እንደማይቻል ማንዴላ ለኢትዮጵያ ወጣቶች በመግለጽ ድህነትን ለማስወገድ በሚደረገው ትግል ንቁ ተሳታፊ ሆነው ሀገራቸውን እንዲታደጉ ተማጽኖ አቅርበዋል፡፡ ከመጨረሻው የድህነት ቋት ውስጥ ተዘፍቃ የምትገኘውን ሀገሩን የኢትዮጵያ ታላቁ ትውልድ እና የወደፊቱ ብሩህ ተስፋ መንጥቆ እንደሚያወጣት ምክራቸውን ለግሰዋል፡፡ ድህነትን ማስወገድ የልገሳ ስራ አይደለም፣ የፍትህ ጉዳይ እንጅ፡፡ እንደ ባርነት እና አፓርታይድ ሁሉ ድህነት ተፈጥሯዊ አይደለም፡፡ ሰው ሰራሽ ነው፣ እናም በሰዎች ጥረት ሊጠፋ እና ድል ሊደረግ ይችላል፡፡ አንዳንድ ጊዜ ታላቅነት በትውልድ ላይ ይወድቃል፡፡ ይህንን ታላቅ ትውልድ ልትሆኑ ትችላላችሁ፡፡ ታላቅነታችሁም ፍሬ እንዲያፈራ እመኛለሁ፡፡
በመርሆዎች ላይ በፍጹም አትደራደሩ፣ በኢትዮጵያ ፍቅር የሰፈነበት ማህበረሰብ ለመመስረት በሚደረገው የትግል ሂደት ውስጥ የኢትዮጵያ ወጣቶች በመርሆዎች ላይ መደራደር እንደሌለባቸው ማንዴላ አጽንኦ በመስጠት ምክር ለግሰዋል፡፡ ማንዴላ ለወጣቶቹ ሲያስተምሩ እድሜልኬን ከአፓርታይድ እና ከዘረኝነት ጋር ስዋጋ ስታግል ኖሪያለሁ ምክንያቱም እነዚህ ጭራቆች ለሰው ልጅ ሟች ጠላቶች ናቸው፡፡ “የዘር መድልዎን እና መገለጫዎቹን ሁሉ በጣም እጠላለሁ “በህይወት ዘመኔ ሁሉ ስታገል ቆይቻለሁ፣ አሁንም እየታገልኩ ነው እና ቀኖቸ እስኪያልቁ ድረስ መታገሉን እቀጥላለሁ…፡፡” ብለው ነበር፡፡ ይህንን በሚገባ አድረገውታል፣ ፈጽመውታልም፡፡ የኢትዮጵያ ወጣቶች በጥላቻ እና በሁሉም መገለጫዎቹ ላይ ማለትም በጎሰኝነት፣ በፖለቲካ ማንነት፣ በማህበረሰባዊነት፣ በጎሳ ክፍፍል፣ በጾታ ጭቆና፣ በኢኮኖሚ ብዝበዛ እና በህብረተሰብ አድልኦ ላይ በመርህ ላይ የተመሰረተ እና ድርድር የማያስገባ አቋም መያዝ እንዳለባቸው ማንዴላ በአጽንኦ ጠይቀዋል፡፡
ብሩህ አላሚ እና ጽናት ይኑራችሁ፣ የኢትዮጵያ ወጣቶች በኢትዮጵያ ፍቅር የሰፈነበት ማህበረሰብ በመገንባቱ ሂደት ላይ ብሩህ አላሚዎች መሆን እንዳለባቸው ማንዴላ መክረዋል፣ ምክንያቱም የኢትዮጵያውያን ምርጥ ቀኖች ገና እየመጡ ነውና፡፡ ስለብሩህ አላሚነት አንስተው ሲገልጹም “እኔ በመሰረቱ ብሩህ አላሚ ነኝ፡፡ ከተፈጥሮም መጣ ከእራስ ጥንካሬ የምለው ነገር የለም፡፡ በከፊል ብሩህ አላሚ መሆን ማለት የአንድን ሰው እራስ ወደ ጸሐይ ቀጥ ብሎ እንዲያመለክት እንዲሁም የአንድ ሰው እግሮች ወደፊት እንዲራመዱ የማድረግ ያህል ነው፡፡ በሰው ላይ ያለኝ እምነት በሚገባ በሚፈተሽበት ጊዜ ብዙ የጨለማ አጋጣሚዎች ነበሩ፡፡ ነገር ግን ተስፋ ቢስ ለመሆን እጅ አልሰጥም፣ አላደርገውም አልሞክረውምም፡፡ ያ መንገድ የሽንፈት እና የሞት ነው፡፡ “የኢትዮጵያ ወጣቶች ያን ረዥሙን ጉዞ መጓዙን መቀጠል አለባቸው፡፡ የማንዴላ ጠንካሮች መሆን አለባቸው፡፡ “ጥንካሬው እና አስፈላጊው ጥበብ ቢኖርህም በዓለም ላይ ወደ ግለሰባዊ ድልነት ልትቀይራቸው የማትችላቸው ጥቂት መጥፎ አጋጣሚዎች አሉ፡፡“
ተማሩ፣ ህዝብንም አስተምሩ፣ ማንዴላ ፍቅር የሰፈነበት ማህበረሰብ በኢትዮጵያ ለመመስት ትምህርት ቁልፍ መሳሪያ እንደሆነ ለኢትዮጵያ ወጣቶች አስተምረዋል፡፡ ስለትምህርት ጠቃሚነት ማንዴላ እንዲህ ብለዋል፣ “ዓለምን ለመለወጥ ትምህርት ትልቁ መሳሪያ ነው፡፡ ዜጎቹ ካልተማሩ በስተቀር ማንም ሀገር ቢሆን እድገት ሊያስመዘግብ አይችልም፡፡“
ዝምተኛ አትሁኑ፣ ፍቅር የሰፈነበት ማህበረሰብን በኢትዮጵያ ለመገንባት በጭራቅነት እና በፍትህ እጦት ጊዜ የምን አገባኝነት ባህሪ መኖር እንደሌለበት ማንዴላ ለኢትዮጵያ ወጣቶች አስተምረዋል፡፡ ጭራቃዊ ድርጊቶች ሲፈጸሙ እየተመለከቱ ዝም ከማለት የበለጠ ጭራቅነት የለም ብለዋል፡፡ ጭራቃዊ ድርጊት በየትኛውም መልኩ ሲፈጸም ስናይ ልንዋጋው ይገባል፣ ወጣቶች ጭንቅላታቸውን ክፍት ካደረጉ እውነት በእራሱ ይገለጽላቸዋል፡፡ “ምንም ዓይነት ድንገት ያገኘሁት ግንዛቤ የለኝም፣ ምንም ዓይነት መረጃም የለኝም፣ እውነት የተገለጸበት አጋጣሚም የለም፣ ነገር ግን በሺዎች የሚቆጠሩ ጨዋነት የጎደላቸው ድርጊቶች፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ውርደቶች፣ እና እንድናደድ፣ እንዳምጽ እና ህዝቤን አፍኖ የያዘውን ስርዓት እንድዋጋ በሺዎች የሚቆጠሩ ላስታውሳቸው የማልችላቸው አጋጣሚዎች ያሉ መሆኑን“ በማለት ማንዴላ ለአፍሪካ ወጣቶች አስተምረዋል፡፡ በተናገርኩት ላይ የተወሰነ ቀን የለም፣ ስለሆም እራሴን ለህዝቤ ነጻነት መስዋዕት አደርጋለሁ፣ ይልቁንም በተግባር እያዋልኩት መሆኑን እራሴን አዚያው ውስጥ አገኘሁት፣ እንደዚያ ካልሆነ ወደ ተግባር መተርጎም የሚቻል አይሆንም፡፡”
በኢትዮጵያ ፍቅር የሰፈነበት ማህበረሰብ ለመገንባት የሚደረገው ትግል ቀላል አይደለም…፣ ማንዴላ በኢትዮጵያ ፍቅር የሰፈነበት ማህበረሰብ ለመገንባት የኢትዮጵያ ወጣቶች መታገል እንዳለባቸው በአጽንኦ መክረዋል፡፡ እንዲህም ብለዋል፣ “ወደ ነጻነት የሚያስኬድ ቀላል ጉዞ የትም ቦታ አይገኝም፣ እናም አብዛኞቻችን ከምንመኘው የተራራ ጫፍ ላይ ከመድረሳችን በፊት ደግመን እና ደጋግመን በሸለቆው የሞት ጥላ ስር ማለፍ አለብን፡፡“
ገና ብዙ የሚወጡ ዳገቶች ተራሮች ይቀራሉ፣ በኢትዮጵያ ፍቅር የሰፈነበት ማህበረሰብ ለመገንባት የኢትዮጵያ ወጣቶች ብዙ ኮረብታዎችን የመውጣት፣ ሸለቆዎችን የማቋረጥ እና ተራሮችን የመውጣት የትግል ጉዞ ይጠብቃቸዋል፡፡ በጉዞው ላይ ያልተጠበቁ አደጋዎች ያጋጥማሉ፡፡ ለማረፍ ትንሽ ጊዜ ነው ያለው፡፡ ማንዴላ እንዲህ ብለዋል፣ “ለነጻነት የሚያስኬደውን ያንን እረዥሙን ጉዞ ተጉዠዋለሁ፡፡ በእራስ መተማመንን እንዳላጣ ጥረት አድርጊያለሁ፡፡ በጉዞው መንገድ ላይ የተሳሳቱ ቅደምተከተሎችን ፈጽሚያለሁ፡፡ ነገር ግን ከትልቁ ተራራ ጭፍ ላይ ለመውጣት ገና ብዙ ኮረብታዎችን መውጣት አንደሚኖርብኝ አረጋግጫለሁ፡፡ ለማረፍ ትንሽ ጊዜ ወስጃለሁ፣ ሰረቅ አድርጌም የከበበኝን አስደናቂውን አካባቢያዊ ሁኔታ ተመልክቻለሁ፣ የተጓዝኩትን ርቀት መለስ ብዬ ተመልክቻለሁ፣ ግን ለጥቂት ጊዜ ብቻ ነው ለማረፍ የቻልኩት፣ ነጻነትን ለማግኘት ኃላፊነት መምጣት አለበት፣ እና በምንም ዓይነት መልኩ ከወዲያ ወዲህ እያልኩ አልንገዋለልም፣ ረዥሙ ጉዞዬ አልተጠናቀቀምና፡፡“
ሁልጊዜ ደግ ለመስራት ሞክሩ፣ ይቅርታ ለማድረግ፣ ዕርቅ ለማውረድ…. በኢትዮጵያ ፍቅር የሰፈነበት ማህበረሰብ ለመገንባት ጥሩ ነገር ማድረግ፣ ይቅርታ ማድረግ እና ዕርቀ ሰላም ማውረድ አስፈላጊ እንደሆነ ማንዴላ ለኢትዮጵያ ወጣቶች ምክር ለግሰዋል፡፡ የመሞከርን አስፈላጊነት ለማስገንዘብም እንዲህ ብለዋል፣ የስኬት ቃልኪዳን ባይኖርም ሞክሩ፣ ውድቀት እንዳለ ብታውቁም ሞክሩ፣ ጥርጣሬ ያለ እና እርግጠኝነት የጎደለ መሆኑን ብታውቁም ሞክሩ፡፡  ደክማችሁ እና መቀጠል የማትችሉ መሆኑን ብታውቁም እንኳ ሞክሩ፡፡ ተስፋ በማይኖርበት ጊዜም ሞክሩ፡፡ ዓላማችሁን ካሳካችሁ በኋላም ቢሆን ሞክሩ፡፡ ማንዴላ እንደሞከሩት ሁሉ ሞክሩ፡፡
ሰማያዊ ፓርቲ ንቅናቄ ለእኔ ምን ሰራልኝ ብለህ/ሽ አትጠይቅ/ቂ፣ ይልቁንም እኔ ለሰማያዊ ፓርቲ ንቅናቄ ምን አድርጌለታለሁ ብለህ/ሽ ጠይቅ/ቂ… (ይቀጥላል)
ታህሳስ 6 ቀን 2006 ዓ.ም.

ኦባንግ ከደቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚ/ር ጋር ተነጋገሩ “በራችሁን ዘግታችሁ እርቅ አውርዱ

$
0
0

ጎልጉል የድረ-ገጽ ጋዜጣ  “ባለውለታችሁ የኢትዮጵያ ህዝብ አዝኖባችኋል፣ አርቃችሁ እዩ”  “በትግሉ ወቅት ለነጻነት ስትዋደቁ ኢትዮጵያ በጋምቤላ አኙዋክ ምድር ላይ ሙሉ ከለላና ዋስትና በመስጠት ያበረከተችው አስተዋጽኦ የሚረሳ ነው?… ከነጻነት ታጋዮችችሁ ጎን በመሰለፍ ብረት ያነሱ የአኙዋክ ኢትዮጵያውያን ልጆች መስዋዕትነት ይዘነጋችኋል? አሁን ድረስ የትግሉ የመስዋዕትነት ቁስላቸው ያልዳነ የአኙዋክ ልጆች እንዳሉ ትዘነጋላችሁ?” በማለት የተናገሩት የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ ዋና ዳይሬክተር አቶ ኦባንግ ሜቶ /ጥቁሩ ሰው/ ናቸው።Obang Metho and South Sudan

በታላላቅ መድረኮችና በበርካታ ኢትዮጵያውያን ዘንድ ተሰሚነታቸውና ስብዕናቸው እየጎላ የሄደው ጥቁሩ ሰው ለጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣ እንደተናገሩት፣ ከላይ የተገለጸውን ህሊና የሚፈታተን ጥያቄ ያቀረቡት ለደቡብ ሱዳን የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ባርናባ ማሪያል ቤንጃሚን ነው። ለረዥም ሰዓት ጊዜ ወስደው ውይይት ማድረጋቸውን ተከትሎ የጎልጉል የአሜሪካ ዘጋቢ እንደዘገበው አቶ ኦባንግ ዶ/ር ባርናባን ያገኟቸው አሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ ነበር።

በጁባ የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ መደረጉ ይፋ ከተደረገበት አንድ ቀን በፊት አስቀድሞ በተያዘ የውይይት መርሃ ግብር የተገናኙት ዶ/ር ባርናባና አቶ ኦባንግ በርካታ ወቅታዊ ጉዳዮችን አንስተው መነጋገራቸው ታውቋል። አቶ ኦባንግ የደቡብ ሱዳን የነጻነት ትግል ወቅት ኢትዮጵያ በመንግስት ደረጃ የሰጠችውን ሙሉ ድጋፍና፣ ድንበር ሳይከልላቸው በሁለቱም አገራት የሚገኙት የአኙዋክ ልጆች ትግሉን የነፍስ ዋጋ በመክፈል መደገፋቸውን በማስታወስ በውይይቱ ወቅት ያነሱት ያለ ምክንያት አልነበረም።

“በጆን ጋራንግ ይመራ የነበረው ትግል ፍሬ አፍርቶ ደቡብ ሱዳን ነጻ ስትወጣ የማይረሳ ውለታ ለሰራቸው ኢትዮጵያና የአኙዋክ ልጆች የተከፈላቸው ብድር አሳዛኝና የወደፊቱን ጊዜ ያላገናዘበ ነው” በማለት በውይይቱ ስለተነሱ ነጥቦች ማብራሪያ የሰጡት አቶ ኦባንግ፣ “ለህዝቦች ነጻነትና ለሰብአዊ መብት መከበር የታገለ ድርጅትና አመራሮች ለነጻነታቸው የተከፈለላቸውን የደም ዕዳ ያወራረዱትና እያወራረዱ ያሉት ከወያኔ መሪዎች ጋር በማበር ከለላ የጠየቁ ህጋዊ ስደተኞችን እያፈኑ ለወያኔ አሳልፎ በመስጠት መሆኑ አሳዝኖኛል። ኢትዮጵያዊያን አዝነዋል” በማለት ነበር።

ህጋዊ ከለላ የጠየቁ ስደተኞች ቶርቸር እንዲደረጉ፣ እንዲገደሉ፣ እንዲታሰሩና ኢሰብአዊ ግፍ እንዲፈጸምባቸው ለአምባገነኖች አሳልፎ መስጠት ዘግይቶም ቢሆን ዋጋ እንደሚያስከፍል አቶ ኦባንግ አስረግጠው ተናግረዋል። በ1993 የአኙዋክ ጄኖሳይድ /የጅምላ ጭፍጨፋ/ ሸሽተው በስደት ደቡብ ሱዳን የገቡ የአኙዋክ ልጆችን ለገዳዩ የወያኔ አንጋች ሃይል ማስረከብ መቆም እንዳለበት ያሳሰቡት አቶ ኦባንግ “ይህንን ተግባር የፈጸሙትም ቢያንስ ዓለም አቀፋዊውን ህግ ተላልፈዋልና ሊጠየቁ ይገባል። እርስዎም ይህንኑ የማስፈጸም ሃላፊነት ይኖርብዎታል” በማለት ለውጪ ጉዳይ ሚኒስትሩ አሳስበዋል።

የአኙዋክና የበኩር ልጆችና የደቡብ ሱዳን ግንኙነት ከድንበር ያለፈ የደም ትስስርና ኢትዮጵያ የማይረሳ ውለታ በመክፈል ያከበረችው ውህደት በመሆኑ መንግስታቸው ቆም ብሎ ሊያስብ እንደሚገባው አቶ ኦባንግ ምክር አዘል መልዕክት ማስተላለፋቸውን አመልክተዋል። ኢትዮጵያ አስተማማኝ ከለላና ዋስትና በመስጠት የፈጸመችውን ሊዘነጋ የማይችል ተግባር አለማክበር ለወደፊቱ ወዳጅ የሚያሳጣ ብድር ለራስ የማስቀመጥ ያህል እንደሆነም በወጉ እንዲገነዘቡ ሚኒስትሩን ተማጽነዋል።

አምባገነኑና በህዝብ የሚጠላው የህወሃት አገዛዝ እድሜ አሁን ካለው ትውልድ እድሜ በላይ ዘሎ የሚሄድ ባለመሆኑ በኢትዮጵያ ጉዳይ ያገባናል የሚሉ የፖለቲካ ድርጅቶችን ማቅረብ፣ መተዋወቅና መልካም ግንኙነት መመስረት ለወደፊቱ ጠቃሚ መሆኑንም አስረድተዋል። እርሳቸው በዋና ዳይሬክተርነት የሚመሩት ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄም /አኢጋን/ ከተመሰረተበት ዓላማ አንጻር የደቡብ ሱዳን መንግሥት ህወሃት/ኢህአዴግን ለማስደሰት ሲል ኢትዮጵያዊያን ላይ ፈጸመውና እየፈጸመ ባለው ተግባር ያዘኑ ወገኖች የቀድሞውን የፍቅር መንገድ እንዲከተሉ አበክሮ እንደሚሰራ አረጋግጠዋል።

ሕዝብ ያልወደደው መንግስትና ህዝብ ያልተቀበለው ኢንቨስትመንት መጨረሻው ኪሳራ በመሆኑ የደቡብ ሱዳን መንግስት ሊጠነቀቅ እንደሚገባው አቶ ኦባንግ ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ነግረዋቸዋል። ከደቡብ ሱዳን ተነስቶ በጋምቤላ አድርጎ ወደ ኬኒያና ጅቡቲ ይዘረጋል የተባለው የነዳጅ ማስተላለፊያ ቱቦ ሕዝብን በመግፋትና በመበደል ከቶውንም ተግባራዊ ሊሆን እንደማይችል ያለማቅማማት ጠቁመዋል።

ህዋሀት በጋምቤላ ንጹሃንን ከቀያቸው በጠመንጃ ሃይል በማባረር፣ መሬታቸውን በሳንቲም ቸብችቦ፣ የህይወታቸው ዋስትና የሆነውን ደናቸውን አስጨፍጭፎ፣ ለምን በማለት የጠየቁትን አስሮና ገድሎ ያቋቋመው ኢንቨስትመንት በዜሮ መጣፋቱን ለአብነት ጠቅሰው ማስረዳታቸው የጠቆሙት ጥቁሩ ሰው “ኢንቨስትመንት መልካም ነው። ህዝብ ካልተቀበለው ተግባራዊ ሊሆን አይችልም። ህዝብ ይሁንታ የማይሰጠው ኢንቨስትመንት ፍሬ አያፈራም። ከውስጥም ከውጪም ያላችሁን ግንኙነት መርምሩ። ያዘኑባችሁ ተበራክተዋል” ሲሉ መክረዋል።

በአዲስ የምትቋቋመው “አዲሲቷ ኢትዮጵያ” ለደቡብ ሱዳን ወንድምና እህቶች ጭምር ቦታ በማዘጋጀት መሆኑንን አቶ ኦባንግ አረጋግጠው “በሌላ በኩል ደግሞ በአሁኑ ወቅት ስጋት ውስጥ መሆናቸውን ተናግረዋል። ለዲሞክራሲ መከበርና ለነጻነት በተከፈለው መስዋዕት የተገኘውን ድል የደቡብ ሱዳን መንግስት በአግባቡ እየተጠቀመበት አለመሆኑን አቶ ኦባንግ ለውጪ ጉዳይ ሚኒስትሩ ገልጸውላቸዋል። አዲሲቷ ደቡብ ሱዳን ከድል በኋላ የትግሉን መሐላ ሙሉ በሙሉ ረግጣለች በማለት መሪዎቹን ወቅሰዋል።

ከድል በኋላ በደቡብ ሱዳን በርካታ ችግሮች መከሰታቸውን በመዘርዘር የማስጠንቀቂያ ምክር መሰንዘራቸውን ያመለከቱት አቶ ኦባንግ “አሁን ባለው ሁኔታ በደቡብ ሱዳን ባሉ ሃያ አንድ ጎሳዎች መካከል ቀውስ መፈጠሩ አይቀርም። ስለዚህ በራችሁን ዘግታችሁ እርቅ አውርዱ። በቀደሙት ሰማዐታቶች ደምና አጥንት ላይ ዴሞክራሲን መስርቱ። ይህንን ካላደረጋችሁና አሁን በያዛችሁት የአምባገነንነትና የአንድ ሰው ወይም ጎሣ የበላይነት መንገድ ከቀጠላችሁ ጣጣው ወደኛም ያመራል” ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩን አስጠንቅቀዋቸዋል። አሁን ያለው የውስጥ ሽኩቻ መልኩን ሳይቀይር መፍጠን እንደሚገባቸውም አስገንዝበዋቸዋል። (አቶ ኦባንግ ይህንን ለውጭ ጉዳይ ሚ/ሩ የተናገሩት እሁድ መፈንቅለ መንግሥት ከመሞከሩና አሁን ደግሞ በዘር /ጎሣ/ መስመር ተከፋፍለው ደቡብ ሱዳናውያን መጫረስ ከመጀመራቸው አንድ ቀን በፊት ነበር)

በደቡብ ሱዳን እውነተኛ እርቅ ለማውረድ የአኙዋክ የፍትሕ ምክርቤት አንድ ግብረ ሃይል ወደ ጁባ እንደሚልክ መረጃ እንዳላቸው የጠቆሙት አቶ ኦባንግ በውይይቱ ወቅት ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ቀና ምላሽ ማግኘታቸውን አመልክተዋል። በመጨረሻም አቶ ኦባንግ የሚመሩት ድርጅት ኢትዮጵያ ውስጥ የእርቅ ደጆች የሚከፈቱበት አግባብ ላይ ከሚመለከታቸው ተጽዕኖ አድጊራዎችና አቅሙ ካላቸው አካላት ጋር እየሰሩ መሆናቸውን ገልጸውላቸዋል። በማያያዝም “እኛ ሩቅ እያየን እየሰራን ነው። እኛ በስፋት እያሰብን በመራመድ ላይ ነን።

በስፋት አስበን፣ ሩቅ እያየን ስንሰራ እናንተንም አንዘነጋም። በተቃራኒው እናንተ ለነጻነታችሁ የተዋደቁላችሁን የራሳችሁን ዜጎች እያነቃችሁ ለወያኔ አሳልፋችሁ ትሰጣላችሁ። ደም ያፈሰሱላችሁንና አጥንታቸውን የከሰከሱላችሁን ውድ ዜጎች ሳትታረቁ በምድራቸው ላይ ቱቦ ዘርግታችሁ ብር ልታመርቱ ታቅዳላችሁ። ይህ ከቶውንም ጤነኛ አካሄድ አይደለምና ህዝብን አስቀድሙ። አብረን እንስራ። ይህ መልካም ጅምር ነው” በማለት መሰናበታቸውን አቶ ኦባንግ ለጎልጉል ተናግረዋል።

የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ ዋና ዳይሬክትር አቶ ኦባንግ ሜቶ ከደቡብ ሱዳን የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ባርናባ ማሪያል ጋር ለመወያየት የቻሉት ሚኒስትሩ አሜሪካ ከመምጣታቸው በፊት በኤምባሲያቸው አማካይነት አስቀድሞ በተያዘ መርሃ ግብር መሰረት እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል። በውይይቱ ወቅት ሚኒስትሩ ስለ ሰጡት አስተያየትና ምላሽ አቶ ኦባንግ በዝርዝር ለመናገር አልፈለጉም። አቶ ኦባንግ በትውልድ አኙዋክ ቢሆኑም እርሳቸው የሚመሩት ድርጅት /አኢጋን/ ኢትዮጵያውያን ከአገራቸው ውጭ በስደት በሚሰቃዩበት ቦታ ዘር፣ ቀለም፣ ጎሣ፣ ቋንቋ፣ ወዘተ ሳይለይ ፈጥኖ በመድረስ እርዳታ በማድረግ እርሳቸውም በተመሳሳይ ተግባር ተጠምደው በቅንነት በማገልገል እንደሚገኙ ይታወቃል፡፡

ኢትዮጵያ ውስጥ የእርቅ ደጆች እንዲከፈቱ አግባብ ካላቸውና አቅሙ ካላቸው ክፍሎች ጋር እየሰራን ነው በማለት አቶ ኦባንግ ለሚኒስትሩ የገለጹላቸውን ሃሳብ እንዲያብራሩ ከጎልጉል ተጠይቀው “ሁሌም የእርቅ ደጆች እንዲከፈቱ እንሰራለን። ይህ የጋራ ንቅናቄውና አርቀው የሚመለከቱ ዜጎች ሁሉ እምነት ነው። ብዙ ስራ እየሰራን ነው። ስንጨብጠውና ለህዝብ ሪፖርት የምናቀርብበት አሳማኝ ጊዜ ላይ ስንደርስ ብቻ ይፋ እናደርጋለን። ስራው በባህሪው ከንግግር በመቆጠብ ተግባር ላይ ማተኮርን ስለሚጠይቅ እኛም ባናወራው ጊዜው ሲደርስ ሁሉም በየፊናው የሚገልጸው ይሆናል። ስራው ሳይሰራ ፕሮፓጋንዳው ከቀደመ በሁሉም ወገን ተዓማኒነትን የማጣትና የመጣል አደጋ አለው። የኢትዮጵያ ህዝብ ተግባር የናፈቀው ይመስለኛል” የሚል ድፍን መልስ ሰጥተዋል።


ከአዲስ አበባ ወደ ኪሊማንጃሮ የበረረው የኢትዮጵያ ቦይንግ 767 አውሮፕላን በአሩሻ ለማረፍ ተገደደ

$
0
0

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2006 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዛሬ ከአዲስ አበባ  ወደ ኬኒያ ኪሊማንጃሮ የበረረው ንብረትነቱ የኢትዮጵያ  ዓየር መንገድ የሆነው ቦይንግ 767-300  በታንዛኒያ አሩሻ  አውሮፕላን ማረፊያ ለማረፍ  ተገዷል…

ዓየር መንገዱ እንዳለው በኪሊማንካሮ አውሮፕላን ማረፊያ መንደርደሪያ  ላይ በነበረ አነስተኛ  አውሮፕላን  ምክንያት አቅራቢያ በሚገኘው አሩሻ  አውሮፕላን ማረፊያ ለማረፍ ተገዷል።

የአሩሻ አውሮፕላን ማረፊያ አነስተኛ  መንደርደሪያ  ያለው በመሆኑም፥ አውሮፕላኑ  በሚያርፍበት ወቅት  ከመንደርደሪያ መስመሩ የወጣበት አጋጣሚ እንደነበር ነው ያስታወቀው።

ሆኖም በአሁኑ ወቅት  በአውሮፕላኑ ውስጥ የነበሩ ተሳፋሪዎችም ሆኑ ሰራተኞቹ ምንም  ችግር እንዳልገጠማቸው አስታውቋል።

ዓየር መንገዱ ከኪሊማንጃሮ 250 ኪሎ ሜትር በሚገኘውና አውሮፕላኑን ለማሳረፍ ብቁ የሆነው የናይሮቢ አውሮፕላን ማረፊያን  በአማራጭነት መጠቀም ያልተቻለበትን ምክንያት  እየመረመርኩኝ ነው ብሏል።


ህወሓት/ኢህአዴግ በኢትዮጵያ ብሔራዊ የግዛት አንድነትና ሉዓላዊነት የማስጠበቅ ጥያቄ ላይ ሊታመን አይችልም!(ሸንጎ)

$
0
0

ህወሓት/ኢህአዴግ በኢትዮጵያ ብሔራዊ የግዛት አንድነትና ሉዓላዊነት የማስጠበቅ ጥያቄ ላይ ሊታመን አይችልም! ያለፉት አራት አሥርት ዓመታት የህወሓት/ኢህአዴግ ታሪክ ያስገነዘበን ነገር ቢኖር ገና ከጅምሩ በጠባብ ብሔረተኝነት አጀንዳ የራሱን ጥቅምና ሥልጣን የማስከበርና የማቆየት ዓላማ እንዳለው ብቻ ነው.. ይህንንም ተልዕኮውን እውን ለማድረግ የተከተላቸው ፖሊሲዎችና አካሄዶች በተለያዩ ጊዚያት የኢትዮጵያን ግዛታዊ አንድነትና ሉዓላዊነት የሚጻረሩ ሆነው እንደቆዩ እንረዳለን። መለስ ዜናዊና የአገዛዙ አባላት ከግልብ የፖለቲካ አመለካከት፤እንዲሁም ከገደብ የለሽ የሥልጣንና ራስ ወዳድነት የተነሳ፤ ዕኩይ ዓላማቸውን በሥራ ላይ ለማዋል ከኢትዮጵያ ታሪካዊ ተቀናቃኞች ጋር ባደረጉት ድርድሮች የራሳቸውን ማንነት ከመካድ እስከ አገር መሸጥ የሚደርስ ሸፍጥ ማካሄዳችው የአደባባይ ምስጢር ነው።

በተለይም በዚህ ወቅት በዋንኛነት ሊጠቀስ የሚገባው ህወሓት/ኢህአዴግ ገና ቀደም ብሎ ከትጥቅ ትግል አጋሩ ከሻዕቢያና፤ ከፍተኛ ድጋፍና አሰተዋፅዖ ሲያደርግለት ከነበረው ከሱዳን
መንግሥት ጋር በምስጢር ያደረጉት ስምምነት ነው።የመለስና የሕወሃት/ኢህአዴግ አመራር  አባላት በኢትዮጵያ ግዛታዊ አንድነት መጠበቅ ላይ ግድ ያለመኖርና በአገሪቱ ብሔራዊ ሉዓላዊነት  ላይም ባላቸው ሥር የሰደደ ጥላቻ የተነሳ፤ ገና ከጅምሩ ከማንም የበለጠ በዋነኛነት የኤርትራ የቅኝ ግዛት ጥያቄ ተቆርቋሪና አራማጅ ብቻ ሳይሆን የሱዳን የድንበር መሬት ይገባኛል ጥያቄም  ደጋፊና አቀንቃኝ ሆነው መቆየታቸው የሚታወስ ነው።

1  በዚህም ምክንያት ነው ገና ወደ ሥልጣን ሳይመጡ ከኢትዮጵያ ሕዝብ በስተጀርባ የአገሪቱን ብሔራዊ የግዛት አንድነትና ሉዓላዊነት አሳልፈው ለመስጠት ከእነዚሁ ኃይሎች ጋር በሚስጥር ስምምነት ላይ የደረሱት።

ይህንንም በተግባር ለማስፈፀም መለስና ህወሓት/ኢህአዴግ ወደ ሥልጣን ከወጡ በኋላ ብዙም ጊዜ ሳያጠፉ ምናልባትም ከዚህ ቀደም የትም ቦታ ታየቶ በማይታወቅና ለማመን በሚያዳግት መልኩ ነበር የኤርትራን “ቅኝ ተገዢነት” የፈጠራ ታሪክ በጭፍን በመቀበል እንድትገነጠል የኢትዮጵያ ‘ርዕሰ ብሔር’ ተብዬው ዋና አስፈፃሚ ሆኖ የቀረበው።

ብዙም ሳይቆይ ደግሞ ፀረ-ኢትዮጵያ ጥፋታቸውን በመቀጠል ከኢትዮጵያ ሕዝብ በስተጀርባ በምስጢር ከሱዳን መንግሥት ጋር ውል በመፈራረም፤ ርዝመቱ 1,600 ኪ.ሜ ስፋቱ ከ30 እስከ 50 ኪ.ሜ የሚደርሰውን በምዕራብ ኢትዮጵያ ድንበር የሚገኝ ለም መሬት ሱዳን በትግል ወቅት  ለሰጣቸው ድጋፍ እንደ ገፀ-በረከት ለማቅረብ ተስማሙ።

እዚህ ላይ ይህንን ብሔራዊ ወንጀል ልዩ የሚያደርገው ይህ ምስጢራዊ ውል ከኢትዮጵያ ሕዝብ  ዕውቅና ውጪ መፈፀሙና፤ ለመጀመሪያ ጊዜም ኢትዮጵያውያን ስለ ስምምነቱ ያወቁት ከሱዳን  ጋዜጦችና ዜና ማሰራጫዎች መሆኑም ጭምር ነው። ምንም እንኳን ህወሓት/ኢህአዴግ ለብዙ ጊዜ ይህንን ስምምነት ማድረጉን ሲያስተባብል ቢቆይም ስምምነቱን ተከትሎ የሱዳን ሠራዊት ይገባኛል  የሚለውን የተወሰኑ የኢትዮጵያን መንደሮች በመውረር፤ ቤቶችን በማቃጠል ኗሪዎችን በማጥቃትና አንዳንዶቹንም አግቶ ወደ ሱዳን በመውሰድ ያደረገው ጥቃት ጉዳዩን የበለጠ ይፋ እንዲወጣ አድርጎታል። በዚያን ወቅት በፓርላማው ውስጥ በጉዳዩ ላይ ለቀረቡት ጥያቄዎች ምንም እንኳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ስዩም መስፍን ጉዳዩን ቢክድም በኋላ ግን መለስ ዜናዊ ራሱ ካንድ ሱዳን መሪ የተነገረ  በሚመስል መልኩ ኢትዮጵያኖችን በሚኮንንና ጥፋተኛ በሚያስመስል አነጋገር ሱዳኖች ትክክለኛና “እንዲያውም እስካሁን ስለቻሉን ትዕግሥተኞች ናቸው” በሚል መልክ ለማመን የሚያስቸግር አሳፋሪ ንግግር ማድረጉ በአርምሞ የሚታወስ ነው።

2 መለስ ዜናዊ ስለድንበሩም ሲናገር ከዚህ በፊት የነበሩ የኢትዮጵያ መንግሥታት ያልተቀበሉትን  ኢትዮጵያን የሚጎዳ፤ ሉዓላዊነቷን አሳልፎ የሚሰጥና ተቀባይነት የሌለውን የቅኝ ግዛት ስምምነትና ካርታ እንደሚቀበል ግልፅ አድርጎ ነበር።

ምንም እንኳን ይህ ውል ከኢትዮጵያ ሕዝብ የተደበቀ ቢሆንም አገዛዙ በድንበሩ አካባቢ በሚኖረው ሕዝብ ላይ በተለያየ መልክ ጫና በማድረግ ስምምነቱን እንዲቀበሉና ለሱዳን ወደ
ተሰጠው ክልል በመሄድ ከብቶቻቸውን ውኃ እንዳያጠጡ እነሱም በእርሻ እንዳይሰማሩ ተፅዕኖ  ሊያደርግ ሲሞክር ባካባቢው ኗሪም ከፍተኛ ተቃውሞ ሲገጥመው ቆይቷል። ሱዳኖችም ለ100  ዓመታት የሚያናግረን ሰሚ እንኳን አጥተን ያልቆየነውን ያህል አሁን ግን በዚህ “ቅን መንግሥት” መሬታችንን አገኘን እያሉ እየፃፉና እየተናገሩ ድንበሩን ለማካለል በዝግጅት ላይ ይገኛሉ።

እስከዛሬ ድረስ የኢትዮጵያን ጥቅም ለማስጠበቅ መቆሙን በምንም መልክ ያላሳየው ጠ/ሚኒስተር ተብዬው ኃ/ማርያም ደሳለኝም ባለፈው ሳምንት ይህንኑ ሀገራችንን የሚጎዳ የድንበር ማካለል ሥራ  ለማስጀመር የሚያስችለውን ስምምነት ወደ ሱዳን በመሄድ ተፈራርሞ መመለሱን በዜና ማሰራጫዎች ተዘግቧል።

ከኢሳያስ አፈወርቂና ሻቢያም ጋር ቢሆን ተመሳሳይ ሴራ እያውጠነጠነ  እንደሆነ ተጋልጧል። አንዳንዶች ከህወሓት/ኢህአዴግ ታሪካዊ አመጣጥ በመነሳት ይህን ያሁኑን ድርጊቱን የኢትዮጵያን  ሉዓላዊነት የማስደፈር አጀንዳው ቀጣይና አንዱ አካል አድርገው በመቁጠር ብዙም የሚያስገርም  ሆኖ ባያገኙትም፤ ይህንን የመሰለውን ይቅር ሊባል የማይችል አፄ ዮሐንስ ሕይወታቸውን  የሰዉበትና አፄ ቴዎድሮስ ደማቸውን ያፈሰሱለት የኢትዮጵያ አካል በፀረ-ኢትዮጵያ ኃይሎች  እንደ ቀልድ አሳልፎ ሲሽጥ ትውልድ ይቅር ሊለው የማይገባ ብሔራዊ ወንጀልና ክህደት በመሆኑ  በጥብቅ ሊወገዝ ይገባዋል።

የኢትዮጵያ ሕዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ ይህንን የአገርና የግዛት አንድነትን የሚያህል ትልቅ ጉዳይ  ከሕዝብ ዕውቅና ውጪ አሳልፎ ለመስጠት የሚደረገውን የመጨረሻ ሰዓት መሯሯጥ በጥብቅ
ያወግዛል።
3 ከዚህ በፊት በነበሩት የኢትዮጵያ መንግሥታት ተቀባይነት ባላገኘ ውል የኢትዮጵያን ብሔራዊ  ጥቅም አሳልፎ የሚሰጥ የድንበር ማካለል ስምምነት በምንም መልኩ በሕዝባችንም ሆነ በቀጣይ  መንግሥታት ተቀባይነት እንደማይኖረው ሸንጎው በጥብቅ ለማስገንዘብ ይወዳል።

በተጨማሪም ህወሓት/ኢህአዴግ ከሕዝብ ጀርባ የሚያደርገው ሽፍጥና ደባ የተመላበት ስምምነት  የህዝብ አወንታን ያላገኘ የአገሪቷን ሉዓላዊነት የሚያስደፍር ወንጀልና ክህደት በመሆኑ ሸንጎው  እያወገዘ፤ በድብቅ የሚደረገው ስምምነትና የድንበር ማካለል ስራ ላካባቢው ችግር ዘላቂ መፍትሄ  የሚሰጥ ሳይሆን ማለቂያ የሌለው ውጥረትና ግጭት እንዲቀጥል አስተዋፅዖ የሚያደርግ አርቆ  ማስተዋል የጎደለው ተግባር እንደሆነ ሁሉም እንዲገነዘበው ያሳስባል።

የድንበር ጉዳይ መፈታት ያለበት ግልፅነትና ተጠያቂነት ባለበት፣ የኢትዮጵያ ሕዝብና በተለይም  በጉዳዩ ከዚህ በፊት ጥናት ያካሄዱ ምሁራን ሙሉ ተሳትፎ ባለበትና፣ የኢትዮጵያን ህጋዊ
ታሪካዊና ብሔራዊ ጥቅም በሚያስጠብቅና አንድነቷንና ሉዓላዊነቷን በሚያስከብር መልክ መሆን  እንዳለበት ሽንጎው በጥብቅ ያምናል።

በዚህም ምክንያት ለአገሩ ቀናዒ የሆነ ማንኛውም ግለሰብም ሆነ ተደራጅቶ የሚገኝ ኢትዮጵያዊ  ይሄንን ቀጣይ የሕወኃት/ኢህአዴግ ፀረ-ኢትዮጵያ ክሀደት በፅኑ እንዲያወግዝ፤ አጥብቆም
እንዲቃወምና እንዲታገል ሸንጎው በጥሞና ያሳስባል።

በተጨማሪም ባሁኑ ሰአት በሀገራችን የምእራብ ድንበር ብቻ ሳይሆን በሰሜኑና በሰሜን ምስራቁም  በኩል ከኢሳያስ አፈወርቂና ሻዕቢያ ጋር ቀደም ሲል የተጀመረውን ጸረ-ኢትዮጵያ ሴራ በሻዕቢያ  አሸናፊነት ለማጠናቀቅ የሚደረገውንም ሩጫ ሁሉም ኢትዮጵያዊ እንዲያውቀውና አምርሮ
እንዲታገለው ጥሪያችንን ደግመን እናቀርባለን።

የኢትዮጵያን ህጋዊ ታሪካዊና ብሄራዊ አንድነት እንዲሁም ጥቅም ማስጠባቅ የሁሉም ዜጋ ታሪካዊ  ግዴታ ስለሆነ አባቶቻችንና እናቶቻችን እንዳደረጉት ዛሬም ሁሉም ኢትዮጵያውያን ልዩነቶቻችንን  4ወደ ጎን ትተን ይህ ታላቅ ሴራ እንዲከሽፍ በነጠላም ይሁን በቡድን በሚቻለው መንገድ ሁሉ  የተጠናከረ ትግል እንድናደርግ ጥሪያችንን እናቀርባለን ።
የህወሓት/ኢህአዴግን ሌላ ዙር የብሔራዊ ሉዓላዊነት ክህደት እናወግዛለን! እንታገለውማለን!  የአምባገነኖችና የፀረ-ኢትዮጵያ ሀይሎች ዕድሜ ዘላቂነት የለውም!
የኢትዮጵያ አንድነትና ሉዓላዊነት በቋራጥ ልጆቿ ትግል ይከበራል

posted By issa Abdusemed



ዓመታዊው የጋዜጠኞችን ፍዳ የዳሰሰው መግለጫ፣

$
0
0

በፓሪስና በኒው ዮርክ የሚገኙት ፣ ድንበር አያግዴው የጋዜጠኞች ድርጅት (RSF) እና ለጋዜጠኞች ህልውናና መብት ተሟጋቹ ፤ (CPJ)፣ በዓለም ዙሪያ የጋዜጠኞችን ፍዳ የሚዘረዝረውን ዓመታዊ መግለጫቸውን ይፋ አደረጉ…. ለመገባደድ 2 ሳምንት ገደማ በቀረው 2013 ጎርጎሪዮሳዊው ዓመት

ውስጥ 71 ጋዜጠኞች መገደላቸውናና 178 በእሥራት በመማቀቅ ላይ እንደሚገኙ የወጣው ዘገባ ያስረዳል። ጋዜጠኞችን አሥሮ በማሠቃየት ከተወቁት 10 ሃገራት መካከል፤ ኤርትራ ፣ ኢትዮጵያ፤ግብፅ ፣ ቪየትናም፤ ሶሪያ ፤ አዘርባጃንና ዑዝቤኪስታን ይገኙበታል። በአፍሪቃው ቀንድ የጋዜጠኞችን ይዞታ የሚከታተሉትን ፤ በምሥራቅ አፍሪቃ የ CPJ ን ተጠሪ በማነጋገር ፤ ተከታዩን ዘገባ አቅርበናል።

በሥራ ላይ እንዳሉ ጋዜጠኞች ሕይወታቸውን ያጡባቸው አካባቢዎች ፤ እስያ፤ (24 ናቸው የተገደሉት፤)መካከለኛው ምሥራቅና ሰሜን አፍሪቃ (23) ከሰሐራ ምድረ በዳ በስተደቡብ በሚገኙ የአፍሪቃ ሃገራት አምና 21 እንደተገደሉ ሲታወቅ ዘንድሮ ከሞላ ጎደል በግማሽ ቀንሶ (10) ጋዜጠኞች ናቸው ሕይወታቸውን የገበሩት። ግድያው በአመዛኙ ፍልሚያ በሚካሄድባት ሶማልያ ነው የተፈጸመው። አምና 18 ፤ ዘንድሮ 7!

በአፍሪቃው ቀንድ ፤ በእሥራት የሚማቅቁት ቁጥር ቀላል አይደለም። ስለሆነም CPJ ቢ,ታሠሩ ጋዜጠኞች እንዲለቀቁ ከመጠየቅ አልቦዘነም፣ የአፍሪቃውን ቀንድ፤ በተለይ የኢትዮጵያ ን የኤርትራንና የጂቡቲን ጋዜጠኞች ይዞታ እንዴት እንደሚገመግሙት ፤ የ CPJ ውን ተወካይ ቶም ሮደስን በስልክ ጠይቄአቸው ነበር።

«ሂደቱ ፤ አዝማሚያው ፤ የሚያሳዝን ነው፤ አለመታደል ሆኖ ባለፉት ዓመታት የታዘብነው ነው እንደቀጠለ ያለው። ከሰሐራ በስተደቡብ በሚገኙ አገሮችን አያያዝ፣ በዛ ያሉ ጋዜጠኞች የመታሠራቸው ጉዳይ የአፍሪቃው ቀንድ ይዞታ ፤ የአፍሪቃ ሕብረት አያኢዝ ተምሳሌት ነው።»

CPJ, RSF, እና የሰብአዊ መብት ድርጅቶች፣ AI ,HRW ስለጋዜጠኞችም ሆነ በአጠቃላይ ስለሰብአዊ መብትና የፕረስ ነጻነት እንደሚቆረቆሩ የሚሰማ ጉዳይ ነው። ተሰሚነት ያላቸው እዚህ ላይ አንዳንድ ምዕራባውያን መንግሥታት ፣ ምን ማድረግ ይኖርባቸዋል ይላሉ?

 

 

«ጥሩ ጥያቄ ነው ያነሣህ፤ ግን ጥሩ መልስ አላገኝልህም። ልክ ነህ፤ CPJ ፤ RSF እና ሌሎች ያለማቋረጥ፤ ብዙዎች ጋዜጠኞች መታሠራቸውን እናወግዛለን። የወረበባቸውንም ክስ አጠያያቂ አድረገን ነው የምንመለከተው። ለምሳሌ የኤርትራውን ብትመለከት፣ በ 22 የክስ አንቀጾች የተከሰሱት ሰዎች ጉዳይ ሲመረመር ፣ አንዳችም ፍርድ ቤት ክስ አልተመሠረተባቸውም። እነዚህን መንግስታት በተቻለ መጠን እንሟገታቸዋለን።

ህጋዊ ምርመራ እንዲካሄድ እንደጠይቃለን፤ ለምሳሌ በኢትዮጵያ የተደረገው ዓይነት ማለት ነው፤—። ግን ይህ በቂ አይመስለኝም። በመጨረሻ ፍትሕ እንዲያገኙ ማድረግ ይጠበቅናል። ብዙዎች፤ በሚያሠቅቅ ሁኔታ ነው እሥር ቤት ውስጥ የሚገNUት። ታሣሪዎቹ ጋዜጠኞች፤ ሊፈቱ በሚችሉበት ተስማሚ መፍትኄ ከመንግሥት ጋር ለማግኘት ከዚህ የላቀ ተግባር ማከናወን ይጠበቅብናል።»

ዋና ጽ/ቤቱ በኒውዮርክ የሚገኘው ለጋዜጠኞች ደህንነት የሚታገለው ድርጅት CPJ የአፍሪቃው ቀንድ ጉዳይ ተመልካች ቶም ሮደስ ፤ በደል የፈጸሙ ሰዎች ከመከሰስ ነጻ የሆኑበትን አሠራር እስመልክተው እንዲህ ነበረ ያሉት።

 

 

« CPJ ዘመቻ ከሚያካሂድባቸው ጉዳዮች አንዱ በደል ፈጽሞ በቸልታ መታለፍን ነው። እናም መንግሥታት፤ ያወጡትን ሕግ አክብረው መብት እንዲጠበቅ ያደርጉ ዘንድ ነው የምናስገነዝባቸው። እንደሚመስለኝ፤ችላ መባል ነው፤ በአፍሪቃው ቀንድ ዘገባችን እንደሚያመለክተው ብዙ ጋዜጠኞች እንዲታሠሩ ያደረገው።»

ተክሌ የኋላ

ሸዋዬ ለገሰ


የጌዲዮ ዞን የሀገር ሽማግሌዎች በረሀብ መጠቃታቸውን የሚያመለክት ደብዳቤ ተፈራርመው ለዞኑ መስተዳድር አቀረቡ

$
0
0

በጌዲዮ ዞን በሚገኙ 9 ወረዳዎች ውስጥ በዚህ ወር ውስጥ ባልተለመደ ሁኔታ ከፍተኛ ረሀብ በመከሰቱ የዞኑ የአገር ሽማግሌዎች ህዝቡ ያለበትን አሳሳቢ ሁኔታ በመግለጽ የተፈራረሙበትን ደብዳቤ ዛሬ ለዞኑ መስተዳድር አስገብተዋል..በከፍተኛ ደረጃ ተደናገጡት የዞኑ ባለስልጣናት መረጃው ይፋ እንዳይወጣ ለማድረግ ዛሬ ቀኑን ሙሉ በስብሰባ ተወጥረው መዋላቸውን የኢሳት ምንጮች ገልጸዋል።

የአገር ሽማግሌዎቹ የገጠሩ ህብረተሰብ በከፍተኛ ሁኔታ በመራቡ መንግስት በአስቸኳይ እንዲደርስላቸው ጠይቀዋል። የአገር ሽማግሌዎቹ ” የገጠሩ ህዝብ በረሀብ የተነሳ እየፈለሰ ወደ ከተማ እየተሰደደ ነው፣ እናንተ ምን እየሰራችሁ ነው ?” የሚል ጥያቄ አንስተዋል።

በዚህ ወር የጌዲዮ ዞን ነዋሪዎች ከፍተኛ ቡና በማምረት የእህል ሸመታ የሚያካሂዱበት ነበር የሚሉት ምንጮች፣ አሁን ግን ሁኔታው ተቀይሮ የህዝቡን ህይወት አሳሳቢ ደረጃ ላይ የጣለ ረሀብ ተከስቷል ብለዋል።

በጌዲዮ ዞን ከ900 ሺ በላይ ህዝብ የሚኖር ሲሆን አብዛኛው ህዝብ ገቢውን የሚያገኘው ከቡና ነው።

በመላ አገሪቱ በሚታየው የኑሮ ውድነት ህዝቡ ምሬቱን እየገለጸ ነው። የዞኑን ባለስልጣናት ለማነጋገር ያደረግነው ሙከራ አልተሳካም።

በሌላ ዜና ደግሞ በሸዋ ሮቢት በርካታ መምህራን ስራቸውን እየለቀቁ ነው። መምህራኑ ስራቸውን የሚለቁት ከኑሮ ውድነት ጋር በተያያዘ መሆኑን መምህራን ተናግረዋል። መምህራኑ ወደ ዋና ከተሞችና ወደ ውጭ አገር እየሄዱ መሆኑን ለማወቅ ተችሎአል።


2013 prison census, 211 journalists jailed worldwide

$
0
0

Saleh Idris Gama, Eri-TV   Tesfalidet Kidane Tesfazghi, Eri-TV    Imprisoned: December 2006   Tesfalidet, a producer for Eritrea’s state broadcaster Eri-TV, and Saleh, a cameraman, were arrested in late 2006 on the Kenya-Somalia border during Ethiopia’s invasion of southern Somalia…

pizap_com10_89121895469725131379474868932

Ethiopia: 7   The Ethiopian Foreign Ministry first disclosed the detention of the journalists in April 2007, and presented them on state television as part of a group of 41 captured terrorism suspects, according to CPJ research. Though Eritrea often conscripted journalists into military service, the video did not present any evidence linking the journalists to military activity. The ministry pledged to subject some of the suspects to military trials but did not identify them by name. In a September 2011 press conference with exiled Eritrean journalists in Addis Ababa, the late Prime Minister Meles Zenawi said Saleh and Tesfalidet would be freed if investigations determined they were not involved in espionage, according to news reports and journalists who participated in the press conference.

But Tesfalidet and Saleh had not been tried by late 2013, and authorities disclosed no information about legal proceedings against them, according to local journalists. Authorities also did not disclose any information about their health or whereabouts.

Woubshet Taye, Awramba Times

Imprisoned: June 19, 2011

Police arrested Woubshet, deputy editor of the independent weekly Awramba Times, after raiding his home in the capital, Addis Ababa, and confiscating documents, cameras, CDs, and selected copies of the newspaper, according to local journalists. The outlet’s top editor, CPJ International Press Freedom Awardee Dawit Kebede, fled the country in November 2011 in fear of being arrested; the newspaper is published online from exile.

Government spokesman Shimelis Kemal said Woubshet was among several people accused of planning terrorist attacks on infrastructure, telecommunications, and power lines with the support of an unnamed international terrorist group and Ethiopia’s neighbor, Eritrea, according to news reports. In January 2012, a court in Addis Ababasentenced Woubshet to 14 years in prison, news reports said.

CPJ believes Woubshet’s conviction was in reprisal for Awramba Times‘ critical coverage of the government. Prior to his arrest, Woubshet had written a column criticizing what he saw as the ruling party’s tactics of weakening and dividing the media and the opposition, Dawit told CPJ. Woubshet had been targeted in the past. He was detained for a week in November 2005 during the government’s crackdown on news coverage of unrest that followed disputed elections.

In April 2013, authorities transferred Woubshet from Kilinto Prison, outside Addis Ababa, to a detention facility in the town of Ziway, about 83 miles southeast of the capital, according to local journalists and the Awramba Times. Ziway, one Ethiopia’s largest prisons, is a maximum-security jail designed for those convicted of serious offenses, according to local journalists. The authorities did not provide a reason for the transfer. In November, Woubshet was transferred back to Kality prison because he was in poor health, according to local journalists.

Woubshet did not appeal his conviction and applied for a pardon, according to local journalists. In August 2013, the Ethiopian Ministry of Justice rejected the request for a pardon, the Awramba Times reported.

In October 2013, Woubshet was honored with the Free Press Africa Award at the CNN MultiChoice African Journalist Awards in Cape Town, South Africa.

Reeyot Alemu, freelance

Imprisoned: June 21, 2011

Ethiopian security forces arrested Reeyot, a prominent, critical columnist for the leading independent weekly Feteh, at an Addis Ababa high school where she taught English. Authorities raided her home and seized documents and other materials before taking her into custody at the Maekelawi federal detention center.

Ethiopian government spokesman Shimelis Kemal said Reeyot was among several people accused of planning terrorist attacks on infrastructure, telecommunications, and power lines in the country with the support of an unnamed international terrorist group and Ethiopia’s neighbor, Eritrea, according to news reports. Authorities filed terrorism charges against Reeyot in September 2011, according to local journalists.

The High Court sentenced Reeyot in January 2012 to 14 years in prison for planning a terrorist act; possessing property for a terrorist act; and promoting a terrorist act. The conviction was based on emails she had received from pro-opposition discussion groups; reports she had sent to the U.S.-based opposition news site Ethiopian Review; and unspecified money transfers from her bank account, according to court documents reviewed by CPJ.

CPJ believes Reeyot’s conviction is due to columns she wrote that accused authorities of governing by coercion, by (for example) allowing access to economic and educational opportunities only to those who were members of the ruling party, according to CPJ’s review of the translations in 2013. In the last column published before her arrest, she wrote that the ruling party had deluded itself in believing it held the legitimacy of popular support in the way of late Libyan leader Muammar Qaddafi, according to local journalists.

In August 2012, the Supreme Court overturned Reeyot’s conviction on the planning and possession charges, but upheld the charge of promoting terrorism. The court reducedher sentence to five years.

In January 2013, the Ethiopian Court of Cassation, the last resort for legal appeals in Ethiopia, rejected Reeyot’s appeal, according to news reports. She is being held at Kality Prison in Addis Ababa.

In March 2013, prison authorities threatened to place Reeyot in solitary confinement for saying she would publicize the abuse of her rights, according to her lawyer and family members. The same month, the United Nations special rapporteur on torture and other cruel, inhuman, or degrading treatment issued a report that determined Reeyot’s rights under the U.N. Convention Against Torture had been violated by the government’s failure to respond to allegations of her ill treatment. Reeyot’s health had deteriorated while she was held in pretrial detention, reports said.

In April 2013, Reeyot won the 2013 UNESCO-Guillermo Cano World Press Freedom Prize in recognition of her courage and commitment to freedom of expression.

In September 2013, prison officials limitedReeyot’s visitors to her parents, denying visits from her fiancé, relatives, and friends. The journalist waged a four-day hunger strike in protest. Kemal said that Reeyot was being disciplined for violating prison laws, but did not elaborate, according to news reports.

Eskinder Nega, freelance

Imprisoned: September 14, 2011

Ethiopian security forces arrested Eskinder, a prominent online columnist and former publisher and editor of now-shuttered newspapers, on vague accusations of involvement in a terrorism plot. The arrest came five days after Eskinder published acolumn on the U.S.-based news website EthioMedia that criticized the government for misusing the country’s sweeping anti-terrorism law to jail prominent journalists and dissident intellectuals.

Shortly after Eskinder’s arrest, state television portrayed the journalist as a spy for “foreign forces” and accused him of having links with the banned opposition movement Ginbot 7, which the Ethiopian government designated a terrorist entity. In an interviewwith Agence France-Presse, government spokesman Shimelis Kemal accused the detainee of plotting “a series of terrorist acts that would likely wreak havoc.” Eskinder consistently proclaimed his innocence, but was convicted on the basis of a video of a public town hall meeting in which he discussed the possibility of a popular uprising in Ethiopia if the ruling party did not deliver democratic reform, according to reports.

In July 2012, a federal high court judge in Addis Ababa sentenced Eskinder to an 18-year prison sentence, according to local journalists and news reports. Five exiled journalists were convicted in absentia at the same time.

Also in 2012, a U.N. panel found that Eskinder’s imprisonment came as “a result of his peaceful exercise of the right to freedom of expression,” according to a report publishedin April 2013.

In May 2013, Ethiopia’s Supreme Court rejected an appeal and upheld the sentence.

CPJ believes the charges are part of a pattern of government persecution of Eskinder in reprisal for his coverage. In 2011, police detained Eskinder and threatened him in connection with his online columns that drew comparisons between the Egyptian uprising and Ethiopia’s 2005 pro-democracy protests, according to news reports. His coverage of the Ethiopian government’s repression of the 2005 protests landed him in jail for 17 months on anti-state charges at the time. After his release in 2007, authorities banned his newspapers and denied him licenses to start new ones. He was first arrested in September 1993 in connection with his articles in the Amharic weeklyEthiopis, one of the country’s first independent newspapers, about the government’s crackdown on dissent in Western Ethiopia, according to CPJ research.

Eskinder was being held at Kality Prison in Addis Ababa, with restricted visitation rights, in late 2013.

Yusuf Getachew, Ye Muslimoch Guday

Imprisoned: July 20, 2012

Police officers raided the Addis Ababa home of Yusuf, editor of the now-defunct Ye Muslimoch Guday (Muslim Affairs), as part of a broad crackdown on journalists and news outlets reporting on protests staged by Ethiopian Muslims. The Muslims were demonstrating against government policies they said interfered with their religious freedom. The government sought to link the protesters to Islamist extremists and tried to suppress coverage by arresting several local and international journalists and forcing publications to close down, according to local journalists and news reports.

After Yusuf’s arrest, other Ye Muslimoch Guday journalists went into hiding, and the publication ceased operations, local journalists told CPJ.

Yusuf spent weeks in pre-trial custody at the Maekelawi federal detention center without access to his family and limited contact with his lawyer, according to local journalists.

In October 2012, he was formally charged under the 2009 Anti-Terrorism Law with plotting acts of “terrorism [and] intending to advance a political, religious, or ideological cause,” according to local journalists. Yusuf told the court he had been beaten in custody, local journalists told CPJ.

Prosecutors accused Yusuf of inciting violence in columns in Ye Muslimoch Guday by alleging that the government-appointed Supreme Council for Muslim Affairs was corrupt and lacked legitimacy, according to local journalists and court documents obtained by CPJ. The prosecution also used as evidence Yusuf’s CDs with Islamic teachings even though these were widely available in markets, according to local journalists.

The editor is being held at Kality Prison in Addis Ababa. The trial was ongoing in late 2013.

Solomon Kebede, Ye Muslimoch Guday

Imprisoned: January 17, 2013

Police arrested the managing director of the now-defunct Ye Muslimoch Guday (Muslim Affairs), as part of a broad crackdown on journalists and news outlets reporting on peaceful protests staged by Ethiopian Muslims against government policies they said interfered with their religious freedom. The government sought to link the protesters to Islamist extremists and attempted to suppress coverage by arresting several local andinternational journalists and forcing publications to close down, according to local journalists and news reports.

Solomon was held at the Maekelawi federal detention center for weeks without access to his family and with limited contact with his lawyer, according to local journalists.

A few weeks after his arrest, Solomon was formally charged under the Ethiopian anti-terrorism law, according to local journalists. Authorities have not disclosed any evidence against him. His case was ongoing in late 2013, according to a human rights lawyer familiar with matter.


አቶ ምህረት ደበበ እንደመብራት ቆጣሪ ከኃላፊነታቸው ተነሱ

$
0
0

የቀድሞው የኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ምህረት ደበበ ከኃላፊነታቸው የተነሱት በግምገማ መሆኑን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የፋይናንስ ኢኮኖሚ ክላስተር አስተባባሪና የመገናኛ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል ገለፁ…

bb
በትላንትናው እለት የቀድሞ የኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን ለሁለት መከፈልን አስመልክተው በሂልተን ሆቴል መግለጫ የሰጡት ሚኒስትሩ፤ በኮርፖሬሽኑ ማኔጅመንት የስራ አፈፃፀም ላይ በሰራተኞቹም ሆነ በከፍተኛ ኃላፊዎች ላይ በተደረገ ግምገማ ዋና ስራ አስፈፃሚውን አቶ ምህረትን ጨምሮ ማኔጅመንቱ መስራት የሚገባውን ያህል ስላልሰራ በግምገማ ለውጥ የተደረገ መሆኑን አመልክተዋል። አቶ ምህረት ከኃላፊነታቸው መነሳት ብዙዎችን ያስደነገጠ ቢመስልም በሰራተኛው በኩል ግን ሲጠበቅ የነበረ መሆኑ ኃላፊው አመልክተዋል። በማኔጅመንቱ በኩል ባሉት ችግሮች ላይ ከሰራተኛው ጋር ተነጋግሮ መስመር የማስያዝና ባለው አቅም ያለመስራት ችግሮች የነበሩ መሆኑን ዶ/ር ደብረፅዮን ጨምረው ገልፀዋል። አቶ ምህረት በነበራቸው አፈፃፀም ኮርፖሬሽኑ በተፈለገው ደረጃ ባለመመራቱ በነበራቸው የስራ ዘመን ያስመዘገቧቸው አዎንታዊ የስራ ውጤቶች እንደተጠበቁ ሆነው በተካሄደው ግምገማ ከነበሩበት ኃላፊነት ተነስተው በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ አማካሪ ሆነው እንዲሰሩ ተመድበዋል።

የቀድሞ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን በአዲሱ አደረጃጀት መሰረት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል እና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አገልግሎት በሚል ለሁለት መከፈሉን የገለፁት ዶ/ር ደብረፅዮን፤ አሁን ባለው አዲስ አደረጃጀት ኃይል አመንጪውና አገልግሎት ሰጪ የተለያየ ኩባንያ እንዲሆን የተደረገ መሆኑን አመልክተዋል። በኮንስትራክሽኑ ዘርፍ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆነው በቅርቡ የተሾሙት የግልገል ጊቤ ሶስት ፕሮጀክት ዋና ሥራአስኪያጅ የነበሩት ኢንጅነር አዜብ አስናቀ መሆናቸው ታውቋል። ሁለተኛውን ማለትም የአገልግቱን ዘርፍ በማኔጅመንት ኮንትራት ደረጃ የሚመራው ፓወር ግሬድ የተባለው የህንድ ኩባንያ ነው።

የቀድሞው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን ወደ 13ሺህ 375 አካባቢ ሰራተኞች የነበሩት መሆኑን ዶ/ር ደብረፅዮን አስታውሰው እነዚህ ሰራተኞች በአዲስ መልኩ በሚደራጁት ሁለቱም ኩባንያዎች ውስጥም በሥራቸው የሚቀጥሉ መሆናቸውን አስታውቀዋል። ኩባንያዎቹ 4ሺህ100 ተጨማሪ የሰው ኃይል ክፍተት ስለሚታይባቸው በቀጣይም ሰፊ ቅጥር የሚያስፈልግ መሆኑን በማመልከት የሰው ኃይሉንም ክፍተት ለሚሟላት በቅርቡ ቅጥር የተጀመረ መሆኑን ጨምረው ገልጸዋል። ነባሩን ሰራተኛ ባለው የትምህርት ደረጃ፣ ልምድና ክህሎት በአዲስ መልኩ የመመደብ ስራ የተጀመረ መሆኑን በመግለፅ ይህም ከላይ የተጀመረው ምደባ ወደታች የሚወርድ መሆኑ ታውቋል።

ምንጭ ሰንደቅ ጋዜጣ


የአማራ ክልል ፕሬዝዳት አቶ አያሌው ጎበዜ ስልጣናቸውን በፍቃዳቸው ለቀቁ::

$
0
0

images   የአማራው ክልል ፕሬዚዳት ስልጣናቸውን በገዛ ፍቃዳቸው በመልቀቅ ስራቸውን ያቆሙ ሲሆን በምትካቸው ምክትላቸው አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የተተኩ መሆኑ ታውቋል…

mmm
በቅርቡ ኢሕኣዴግ ከሱዳን ጋር የተፈራረመውን የድንበር ማካለል ተግባራቶች በመኮነን የተቃወሙት አቶ አያለው ከዚህ ቀደምም ይህንን የድንበር ጉዳይ በተመለከተ አልፈርምም ብለው ምክትላቸው የነበረው ደመቀ መኮንን ፈርሞ ለታማኝነቱ ከፍተኛ የስልጣን እርከት ላይ እንደወጣ ይታወቃል:: ይህ በድርጅቱ ውስጥ የመተካካት ጉዳይ ሳይሆን አቶ አያሌው በገዛ ፍቃዳቸው ስልጣናቸውን የለቀቁ መሆኑ ታውቋል:: አቶ አያሌው ጎበዜ ኢሕኣዴግን የተቀላቀሉት ከደርግ ውድቀት በኋላ ሲሆን በአቋማቸው ጽኑ እና ለአላማቸው ወደኋላ የማይሉ ጠንካራ ሰው እንደሆኑ ይወራላቸዋል:: የኢሕኣዴግ ታማኞች ሊያሰሯቸው እንዳልቻሉ በተደጋጋሚ ሙከራቸው ያልተሳካ እና ሰሚ አካል ያላገኙ የነበረ ሲሆን ከዚህ ቀደም ጄኔራል ዮሃንስ ገብረመስቀል በግል ጸብ የበላይነትን ተጠቅመው በላንቻ መኖሪያ ቤታቸው የግል እስረኛ አድርገዋቸው እንደነበር አይዘነጋም:: አቶ አያሌው ስልጣን ይልቀቁ እንጂ ድርጅታቸውን ያለቀቁ እና ወደፊትም በአምባሳደርነት እንደሚመዱ ውስጥ አዋቂ ምንጮች ጠቁመዋል


ዛሬ በፍትህና በነጻነት የተበደለው ህዝብ አንድቀን ሊነሳ ይችላል።

$
0
0
የጎሳ ፌደራሊዝም በቋንቋና በብሔር ላይ የተመሠረተ የዘረኝነት አራማጆች፣ ሻቢያ/ህወአት/ኦነግ/ኦብነግ/ እያሉ እራሳቸውን ከፋፍለው የሚሰሩት ሽብርና አመፅ…ethiopia-torture-620

ጽንፈኝነት፣ የዘር ማጥፋት ታሪክና ባህል የማውድም ወንጀል ለከት የለውም!፡፡ በእንዲህ ዓይነት መንገድ የኢትዮጵያ ህዝብ ከባንዳ ጋር መኖር አለበት ወይ? የሀብት ክፍፍሉና የኑሮ ሁኔታም በእንዲህ ዓይነት መልኩ መቀጠል አለበት ወይ? የሚሉ ብዙ ተቃዋሚዎች አሉ፡፡ ህወአት/ወያኔ/ኢህአዴግ…ሠላም፣ ፍቅር፣ አንድነት፣ ዕርቅ አንድነትና በጋራ እድገት የሚባል ነገር ሁሉ ጠላቱ ነው። ሽብር፣ አመጽ፣ ደልድይ ማፍረስ፣ ንብረት ማውደም፣ ማሠር፣ መደብደብ፣ መግደል፣ ቢሆን አንደኛ ነው።

ሃውዜን ላይ ከሰላሳ ሺ ጫማ በተጣለ ቦምብ ደማቸው ለፈሰሰ ህጻናት ለሃያ አምስት አመታት እያለቀሰ ያለ መንግስት እንዴት በየአመቱ እና በየሰላማዊ ሰልፉ የሌሎችን ኢትዩጵያውያን ልጆች እንደ እንሰሳ በየሜዳው እያደነ ለመግደል የሚጨክን አንጀት ይኖረዋል? እንዴትስ ያለ ልብ ያለው ኢትዩጵያዊ ወገን ነው አልሞ ተኳሸ ነፍሰ ገዳዩች ከአዲስ አበባ እስከ አርሲ፣ ከዩንቨርስቲ እስከ አምልኮ ቤቶች ቅጥር ግቢ ኢትዩጵያውያንን እየታደኑ ሲገሉ ምንም ነገር እንዳልተፈጠረ በንጹህ ህሊናው ማታ መተኛት የሚችለው? እነዚህ ያለፍርድ በየሜዳው በሰበብ ባስባቡ ደማቸው የሚፈስ ወገኖችስ የዝህች ኢትዩጵያ የምንላት ሃገር ልጆች አይደሉምን? የነሱ ደም በሃውዜን ከፈሰሰው ኢትዩጵያውያን ደም ይቀጥናል ወይንስ ይጠቁራል?

“የአዲስ አባባ ዩንቨርስቲ ተማሪወች ሰልፍ ወጥተው ተገደሉ” ሲባል “ጥጋበኖች ናቸው ይበላቸው”፣ “208 ወጣት፣ህጻናት እና አረጋውያን ምርጫ ተጭበረበረ ብለው ሲቃወሙ በየመንደሩ ተረሸኑ” የሚል ዜና በETV ሲሰማ “የታባታቸው ስራ ያጡ ቦዘኔወች ናቸው። እንኳን ተገደሉ”፣ “ 10 ሙስሊም ኢትዩጵያውያን በአሰላ መስጊድ ውስጥ በፌደራል ፖሊስ ተገደሉ” መባልን ሲሰማ ከዜና አንባቢው ቀድሞ “አክራሪወች ናቸው ይገባቸዋል” እያለ ለሚፈስ ደም ሰበብ የሚሰጥ፣ ለሚጠፋ ህይወት ስም የሚያወጣ ወገን ወገንነቱ ምን ላይ ነው ?? ወገን ደማሁ፣ተገፋሁ፣በገዛ ሃገሬ ሰላም አጣሁ እያለ የሚሳቀቅ ህዝብን እና የመንግስት ያለህ ልጆቻችን በየአረቡ ሃገር ባደባይ እየታፈኑ ተገደሉ ብሎ የሚያለቅስን ወላጅ አሮሮ ጆሮ ዳባ ብሎ “እና መንገድ ሰርተናል፣ ህንጻ አቁመናል፣ ሌላውን ተውን፣የልማት መንግስት ነን” እያለ በሌላውን በወገኑን ሰቆቃ የሚሳለቅ የሰው ፍጡር ወገንቱ ምኑላይ ነው?

አንድ አድሮጎ ያኖረን ምድርዋ በወገን እንባ እረጥቦ ሊሰነጠቅ እንደሚችል፣ ባንድ ላይ ስንለብሰነው የሚያሞቀን ባንዲራዋን የወገን ደም በልቶት ሳስቶ ሊቀደድ እንደሚችል፣ የምንኮራበት ታሪክዋ ግፍ በሰፈነበት ፖለቲካዋ በስብሶ ሊጠፋ እና ሊደበዝዝ እንደሚችል ማገናዘብ እንዴት ተሳነን? በቀልን ሰንቆ የሌሎች ወገኖቹን ታሪክ ስራዬ ብሎ ማጉደፍ፣ ትውልድን ባልዋላበት የበደል እና የግፍ አራጣ ማስከፈል እንደ ፖለቲካ እርዩት ተቆጥሮ “በምን ታመጣለህ” እብሪት ወገንን ማሳደድ ቂምን እንጂ ፍቅርን እና አንድነትን እንደማይወልድ ማወቅ ምነው ከበደን? ዛሬ በግፍ እና በጫና ጀርባው ደክሞ የተንበረከከ ወገን ነገ እግሩ ጠንቶ ሊነሳ እንደሚችል፣ ዛሬ ደሞ ጡንቻዬ ፈርጥሟል ብሎ ሌሎችን እየተጫነ ያለው ወገን ነገ ጉልበቱ ዝሎ መሬት ሊወርድ ነጋሪ ያሻል ወይ? ቂም እና በቀል የቁልቁለት እሩጫ ነው። ቁልቁል ቀድሞ የተንደረደረው ሲወድቅ በቂም ከኋላው ተንደርድሮ የሚመጣው በላዩ ላይ እየወደቀ መጨረሻ የሌለው የመከራ እና የሃዘን ወንዝ የማንንም ልጆች አይምርም፣ የቂም በቀል ውርስ ለዘር ማንዘሩ እና ለልጅ ልጆቹ ማስተላለፍ የሚፈልግ ከሃላችን የተረገመ እሱ ነው !


የቀድሞ የአሜሪካ ረዳት ሚኒስትር ኢትዮጵያንና ኤርትራን ለማስታረቅ ‹‹ጊዜው አሁን ነው›› አሉ

$
0
0

-የፀጥታው ምክር ቤት በኤርትራ ላይ የጣለውን ማዕቀብ እንዲያነሳ ጠይቀዋል ቀደም ሲል የኢትዮጵያንና የኤርትራን የድንበር ግጭት በቅርበት ከሚከታተሉት መካከልበአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መምርያ ቤት የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር የነበሩት፣ ሚስተር ኸርማን ሐንክ ኮኸን፣…. ኢትዮጵያንና ኤርትራን በማስታረቅ‹‹ጊዜው አሁን ነው›› በማለት የመፍትሔ ሐሳብ ይዘው ቀረቡ፡፡

 
“Time to Bring Eritrea in from the Cold” [ኤርትራን መታደግ አሁን ነው]
በሚል ርዕስ ‹አፍሪካን አርጉመንትስ› በሚባል ታዋቂ ሚዲያ ላይ በታተመው ጽሑፋቸው፣ በድንበር ግጭቱ የተነሳ ‹‹ሰላምና ጦርነት አልባ›› ሁኔታ ውስጥ የሚገኙት ኢትዮጵያና ኤርትራን ለማስታረቅ ትክክለኛ ጊዜው አሁን ነው ያሉበትን ምክንያት አብራርተዋል፡፡
ቀደም ሲል ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊንና ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂን አቀራርበው በችግሩ ላይ ለማነጋገር ሙከራ ማድረጋቸው የሚነገርላቸው ኸርማን ኮኸን፣ በአሜሪካ መንግሥት በአፍሪካ ጉዳዮች ተሰሚነት ካላቸው መካከል ይጠቀሳሉ፡፡ በሁለቱም አገሮች መካከል ዕርቅ መፍጠር ትክክለኛ ጊዜው አሁን ለመሆኑ አንዳንድ መንደርደርያ ሐሳቦች ጠቁመዋል፡፡
ከአልቃይዳ ጋር ቀጥተኛ ትስስር ያለውንና በሶማሊያ ለሚንቀሳቀሰው አክራሪ ቡድን አልሸባብ ወታደራዊና የሎጂስቲክስ ድጋፍ ታደርጋለች በማለት በኤርትራ ላይ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ሁለት ጊዜ በጦር መሣሪያ ዝውውርና በአንዳንድ ባለሥልጣናት እንቅስቃሴ ላይ ማዕቀብ የጣለ መሆኑ ሲታወስ፣ ኸርማን ኮኸን ግን እ.ኤ.አ. ከ2009 ጀምሮ የኤርትራ መንግሥት ለአልሸባብ ድጋፍ ስለማድረጉ አንድም ማስረጃ የለም ብለዋል፡፡
እሳቸው ራሳቸውን እንደ እማኝ በመቁጠር፣ ‹‹እኛ ኤርትራን በደንብ የምናውቃት ሰዎች፣ የኤርትራ መንግሥት በአፍሪካ ቀንድ እስላማዊ አክራሪነት እንዳይስፋፋ ከሚፈሩ አገሮች እኩል ሥጋት ያለው እንደሆነ እንገነዘባለን፤›› ብለዋል፡፡
ቀደም ሲል ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ፣ ‹‹አስመራ ድረስ በመሄድ መደራደር እፈልጋለሁ፤›› ማለታቸውንና በቅርቡም ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ፣ ‹‹ኤርትራ ያለ ኢትዮጵያ ዕጣ ፈንታዋ ጨለማ ነው፤›› መናገራቸውን አውስተው፣ በድንበር ግጭቱ ሳቢያ የተካሄደው ጦርነት ሁለቱ አገሮች አሁን ባሉበት ሁኔታ እንዲቀጥሉ ምንም ምክንያት እንደሌለ ጽፈዋል፡፡
ቀደም ሲል በቀረበው ምክንያት ከኤርትራ ጋር መልካም ግንኙነቱን ጠብቆ ቆይቷል ያሉት የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ አባል የሆነው የአውሮፓ ኅብረት አባል አገር ጥያቄ አቅራቢነት፣ በኤርትራ ላይ የተጣለው ‹‹ሪዞሉሽን 1907›› በመባል የሚታወቀው ማዕቀብ እንዲነሳ ቅድመ ሁኔታ አስቀምጠዋል፡፡
በኤርትራ ላይ የተጣለው ማዕቀብ በአሜሪካ አነሳሽነት መሆኑን በጽሑፋቸው ያሰፈሩት ኸርማ ኮኸን፣ አሜሪካ ማዕቀቡ እንዲነሳ ለሚቀርብ ጥያቄ ድምፅን በድምፅ የመሻር መብቷን ተጠቅማ ውድቅ ከማድረግ ይልቅ የመፍትሔ ሐሳቡ ተባባሪ እንድትሆን ጠይቀዋል፡፡
ቀጥለውም የሁለቱም አገሮች የድንበር ውዝግብ አጣብቂኝ ያበቃ ዘንድ ኢትዮጵያ በድንበር ኮሚሽኑ ውሳኔ መሠረት ለኤርትራ የተወሰነውን ግዛት ለመስጠት ፈቃደኛ እንድትሆን፣ ሁለቱ አገሮች ግንኙነታቸው ቀድሞ ወደነበረበት እንዲመለስ አጠቃላይና ግልጽ ውይይት እንዲያደርጉ መፍትሔ ያሉትን ሐሳብ አቅርበዋል፡፡ አንድ ገለልተኛ የሆነ አውሮፓዊ አገር ይህንን ዕርቅ እንዲጀምር በመጠየቅ፡፡
የዕርቁ ውጤት በሁለቱም አገሮች መካከል ተቋርጦ የነበረው ንግድ እንዲቀጥል፣ ኢትዮጵያ የኤርትራን የባህር ወደቦች እንድትጠቀም፣ ሁለቱም አገሮች ከዚህ ግንኙነት ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ መስማማቱ ይረዳቸዋል ብለዋል፡፡ ይህም በሁለቱ አገሮች ይፈጸማል በሚባለው የሰብዓዊ መብት ጥሰት ላይ ለመነጋገር እንደሚያመችና በአፍሪካ ቀንድ ሽብርተኝነትን ለመዋጋት በአሜሪካና በኤርትራ መካከል ወታደራዊ ትስስር ለማድረግ በር ይከፍታል ሲሉ አማራጭ ሐሳባቸውን ይደመድማሉ፡፡
ኸርማን ሐንክ ኮኸን የዛሬ 23 ዓመት ገደማ በደርግ መንግሥትና በኢሕአዴግ መካከል በለንደን ሊደረግ ታስቦ የከሸፈው ውይይት አደራዳሪ እንደነበሩ ይታወሳል፡፡ ድርድሩ የከሸፈው ኢሕአዴግ በፍጥነት እየገፋ አዲስ አበባ በመቃረቡ ነበር፡፡


በሳውዲ አረቢያ በኢትዮጵያውያኑ ላይ ያነጣጠረው ዘመቻ ተጠናክሮ ቀጥሏል!

$
0
0

በጅዳ የኢትዮጵያ ቆንስላ አንምሳደር ዘነበ ከበደ የሚመሩ የመንግስት ሹማምንቶች ጅዳ ከተማ ውስጥ መሽገዋል ያሏቸው 80 ሺህ ኢትዮጵያውያን እጃቸውን በሰላም ካልሰጡ የመንፉሃው አይነት እልቂት እንደሚጠብቃቸው ሲያሙዋርቱ…

eth embassy saudi

! ሪያድ በኢትዮጵያው አንምሳደር መሃመድ ሃሰን የሚመራው ቡድን የሚያሰማው «ጅብ ከሄድ ውሻ ጮህ ጥሪ» ድብቅ አጀንዳ ያለው መሆኑ ተገለጸ !

ከ9 ሚሊዮን በላይ የተለያዩ የውጭ ሃገር ዜጎች በጥገኝ ነት እንደሚኖሩባት የምትታወቀው ሳውዲ አረቢያ በህገወጥ መንገድ የሚኖሩ የውጭ ሃገር ዜጎች የመኖሪያ ፈቃዶቻቸውን እንዲያስተካከሉ የተሰጠ የ 7 ወር የግዜ ገደብ መጠናቀቅን ተከትሎ የሳውዲ ጸጥታ ሃይሎች ከ 3 መቶ ሺህ በማይበልጡ ኢትዮጵያውያኑ ላይ ብቻ ባነጣጠረው እርምጃ እስካሁን ቁጥሩ በወል ለማይታወቅ ወገናችን አሰቃቂ ህልፈተ ህይወት ስቃይ እና መከራ ምክንያት መሆኑ ይታወቃል። በተለይ ሪያድ ከተማ በተለምዶ መንፉሃ እየተባለ የሚጠራ ሰፈር ሃገራቸው ለመግባት ጥያቄ ባቀረቡ ወገኖቻችን እና በሳውዲ ጸጥታ ሃይሎች መሃከል በተነሳ ግጭት አያሌ እህቶቻችን በአረብ ጎረምሶች «ሸባብ» ተደፍረዋል ከዚህም በላይ እህቶቻቸውን እና ሚስቶቻቸውን ከአስገዶ መደፈር ጾታዊ ጥቃት ለመከላከል ጩሀታቸውን ያሰሙ ንጹሃን ወገኖች በአሰቃቂ ሁኔታ በሳንጃ እና በጓራዴ ተገድለዋል፡፡

ይህንንም ተከትሎ በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ ወገኖቻች ከዚህ ስበእና ከጎደለው ጥቃት እርሳቸውን ለመታደግ ከዳር እስከዳር «ሆ»ብለው አደባባይ በመውጣት እና የሳውዲ አረቢያ አውራጎዳናዎችን በማጨናነቅ የአለምን መገናኛ ብዙን ሽፋን ማግኘታቸውን ተከትሎ በሳውዲ አረቢያ በጠራራ ፀሃይ እና በሌሊት በወገኖቻችን ላይ ሲፈጸም የነበረው ጭፍጨፋ ስቃይ እና በደል በሃገር ውስጥ እና በውጭ ሃገር የሚገኙ ወገኖቻቸውን ዘንድ የቀሰቀሰው ቁጣ በሳውዲ መንግስት ላይ ባሳረፈው ተጸዕኖ በማን አለብኝነት በወገኖቻችን ላይ ሲፈጸም የነረውን ኢሰባዊ ድርጊት ለግዜውም ቢሆን ጋብ እንዲል አስችሏል።

የኢትዮጵያኑ አለማቀፍዊ ቁጣ ያስደነገጠው የሳውዲ አረቢያን መንግስት በሚልዮን ለሚቆጠሩ የውጭ፡ሃገር ዜጎች ያወጣውን ህግ በኢትዮጵያውያኑ ላይ ብቻ ለማተኮር አስገድዶታል። ይህ በዚህ እንዳለ እስካሁን በመቶሺህ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያ ውያን ስደተኞች የስውዲ አረቢያን ምድር በሰላም ለቀው ለሃገራቸው እንደብቁ የሚናገሩ ምንጮች አሁንም 80 ሺህ ህገወጥ ኢትዮጵያውያን ጅዳ ጣይፈ መካ መዲና በሚባሉ ከተሞች ውስጥ መሸገዋል ተብሎ በጅዳ የኢትዮጵያ ቆንስላ ጽ/ቤት እየተሰጠ ያለው መግለጫ ቅንነት የጎደለው መሆኑንን ይገልጻሉ። በሃጂ እና ኡምራ አሊያም በባህር ወደ ሳውዲ ምድር ድንበር አቅርጠው ህገወጥ፡በሆነ መንገድ ገብተውል ተብለው የሚነገርላቸው ኢትዮጵያውያን ያሉበትን ሁኔታ የማይዘረዘርው በጅዳ የኢትዮጵያ ቆንስላ ጽ/ቤት የመንግስት ሹማምንቶች መግለጫ ህገወጥ የተባሉት ወገኖች በጊዜ እጃቸውን ሰጠተው ወደ ሃገር ካልተመልሱ በሪያድ መንፉሃ የተከስተው አይነት አልቂት እንደሚከተላቸው አስጠንቅቀዋል።

ይህ በጅዳው ቆንስል ዘነበ ከበደ የሚመራው ጽ/ቤት ሰሞኑንን እያሰማን ያለው ጩህት ወገናዊነት የጎደለው እና ሳውዲያኖቹ በኢትዮጵያውያኑ ላይ ብቻ በማነጣጠር መኖሪያ ፈቃድ ያላቸውን ኢትዮጵያውያን ጭምር ከሳውዲ ምድር ጠራርጎ ለማስወጣት የተያዘ እቅድ አንዱ አካል መሆኑንን የሚናገሩ የጅዳ ነዋሪዎች የመኖሪያ ፈቃድ ያላቸው ወገኖች በሳውዲ ምድር በሰላም ሰርቶ የመኖር ህልውናቸው አስተማማኝ ባልሆነበት አጋጣሚ እንደዚህ አይነት መግለጫ ማውጣት ሃላፊነት የጎደለው መሆኑንን አክለው ይገልጻሉ። እንዚህ ወገኖች የጅዳው ቆንስላ ጽ/ቤት እንደዚህ አይነት አስገራሚ መረጃ በአረብኛ እና በአማርኛ ቋንቋ በተዘጋጁ በራሪ ወረቅቶች ቅስቀሳ ማካሄዱ ትላንት ሪያድ ከተማ መንፉሃ ውስጥ፡ቆጨራ እና ሳንጃ ታጥቀዋል የሚል የተሳስተ መለዕክት በማስተላለፍ የገዛ ወገኖቻቸውን ካስፈጁት በሳውዲ አረቢያ የኢትዮጵያው አንባሳደር መሃመድ ሃሰን ስህተት የማይለይ መሆኑንን ይናገራሉ።

በሌላ በኩል ሰሞኑንን በሪያድ የኢትዮጵያ ኤንባሲ በየጥጋጥጉ ማስታወቂያዎችን በመለጠፍ እና በራሪ ወረቀቶች በመበትን ስራ ተጠምዶ የከረመው ቡድን እያሰማ ያለው የተለመደ የአዞ እንባ «ጅብ ከሄደ ውሻ ጮህ» መሆኑንን የሚገልጹ የሪያድ ነዋሪዎች የምህረቱን አዋጅ ተከትሎ ጉዳዮቻቸውን እስካሁን ማስፈጸም ተስኗቸው በሳውዲ አረቢያ ውስጥ ለመኖር የሚያስችሏቸውን ማመዘኛ ያላሞሉ ወገኖች በሪያድ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ እየቀረቡ ምዝገባ እንዲያካሂዱ የሚለው መለዕክት ለኢትዮጵያውያኑ ታስቦ ሳይሆን ዲፕሎማቱ የተለመደውን ድብቅ አጀንዳቸውን በቀሪው ኢትዮጵያዊ ወገናችን ላይ ለማስፈጸም እንደሆነ ይገልጻሉ።eth embassy saudi

የገበያ ግርግር ለምን ያመቻል እንዲሉ በተለያዩ አቅጣጫዎች ያለደረስኝ በወገኖቻችን ስም በመቶሺ የሚቆጠሩ ሪያሎችን በመሰብሰብ ላይ የሚገኙት በሪያድ የኢትዮጵያ ኤንባሲ ዲፕሎማቶች አሁንም ለመዝገብ ከሚመጡ ወገኖች ኪስ ለተለያዩ ገዳዮች ማስፈጸሚ የሚውል ገንዘብ ለመሰብሰብ እቀድ እንዳላቸው ውስጥ አዋቂ ምንጮች ገልጸዋል። የኢትዮጵያው ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ክቡር ቴድሮስ አድሃኖም በወገኖቻችን ላይ ለተፈጸመው አስቃቂ ግድያ ግፍ እና በደል ተመጣጣኝ እርምጃ እንደሚወስድ የገቡትን ቃል ከፖለቲካ ግበአትነት እንደማያልፍ የሚናገሩ ወገኖች የኢትዮጵያ መንግስት በሳውዲ አረቢያ መንግስት ላይ ያሳረፈው ምንም አይነት ዲፕሎማሲያዊ ተጸኖ ባለመኖሩ ሳውዲያኑ ለኢትዮጵያውያኑ ያላቸው ጥላቻ አገርሽቶ በሪያድ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን «በስፖንሰሮቻቸው» የመኖሪያ ፈቃዳቻቸው በመሰረዙ አያሌ ወገኖች ለህገወጥነት እይተዳረጉ መሆናቸው ይናገራሉ።

ይህ በዚህ እንዳለ ይህን ዜና ከተጠናከረ በኃላ ቀደም ሲል በሳውዲ አረቢያ የኢትዮጵያ ኤንባሲ ባወጣው ማስታወቂያ መስረት ሰሞኑንን ሲመዘገቡ የነበሩ ወገኖቻችን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ወደ ሃገራቸው መግባት እንዳለባቸው ኤንባሲው ያስታወቀ መሆኑንን የሪያድ ምንጮች ገልጸዋል። ለዚህም ኤንባሲው በስሩ በሚገኙ የልማት ማህበራት ህዝበ ነዋሪውን በየጎጡ በሪያድ የኢትዮጵያ ኮሚኒት አዳራሽ፡በማስጠራት የመኖሪያ ፈቃድ ያለው ኢትዮጵያዊ ጭምር ከሶስት ወር በፊት ሀገሪቱን ለቆ መወጣት እንደሚጠበቅበት ለማግባባት ያደረገው ሙከራ ከፈተኛ ተቃውሞ እንደገጠመው የሚናገሩ ወገኖች የመኖሪያ ቤቶቻቸውን ካርታ አሲዘው አሊያም ቋሚ እና ተንቀሳቃሽ ንብረቶቻቸውን በመሸጥ እስከ 60 እና 70 ሺህ ሪያል አውጥተው የገዙትን መኖሪያ ፈቃዶቻቸውን ሰርዘው ሃገር እንዲገቡ በሪያድ የኢትዮጵያ ኤንባሲ እያሰማ ያለው ጩኽት በኢትዮጵያውያኑ ዘንድ ከፍተኛ ቁጣን መቀስቀሱን አክለው ገልጸዋል።


በአረና መጠናከር የሰጉት ህወሓቶች ‘ዕርቅ’ ፈፀሙ – አብረሃ ደስታ ከመቀሌ

$
0
0

ህወሓቶች ለሁለት ተከፍሎው የደብረፅዮን (የአዲስ አበባ) ና የአባይ ወልዱ (የትግራይ) ቡድን ተሰይመው ሲነታረኩ መቆየታቸው ይታወቃል። ከወራት በፊት ጀምሮ ደግሞ ሁለቱም ቡድኖች ‘ለማስታረቅ’ ጥረት እየተደረገ መሆኑ ጠቅሼ ነበር..

ትንቅንቅ አሁን አቶ ስብሃት ነጋ (ከቢተው በላይ ጋር በመሆን) ሁለቱም ባላንጣ ቡድኖች ‘ማስታረቅ’ ችለዋል። ዕርቁ የተፈፀመው በነ ደብረፅዮን ቡድን አሸናፊነት ነው። የነ አባይ ወልዱ ቡድን በመሸነፉ ምክንያት አቶ አባይ ወልዱ ከነ ስብሃት ነጋ ጋር እንዲስማማ ምክንያት ሁነዋል። የነ አባይ ቡድን የተዳከመበት ምክንያት ለሁለት በመከፈሉ ነው። አቶ አባይ ወልዱ ከአቶ ቴድሮስ ሐጎስ፣ ኢያሱ ተስፋይ፣ ተክለወይኒ አሰፋ፣ ኪሮስ ቢተው፣ በየነ መክሩ ወዘተ መግባባት ባለመቻሉ ከአዲስ አበባዎቹ ጋር ለመስማማት ተገደዋል።

 

በስምምነቱ መሰረት ህወሓት በአዲስ አበባዎቹ ፕላን ይጓዛል። በ’መለስ ራእይ’ ስም ህዝብ መጀንጀን ይቀራል። በሙስና ሰበብ ባለስልጣናት ማሳሰርም ይቀራል። ከአሁኑ በኋል ከፍተኛ የህወሓት ባለስልጣናት በሙስና ሰበብ አይታሰሩም። በቀጣዩ የኢህአዴግ ጉባኤ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስተር ከህወሓት እንዲሆን ጥረት ይደረጋል (ዶር ቴድሮስ አድሐኖም)።

ይህ የህወሓቶች የ’ዕርቅ ሂደት’ ባብዛኛው የብአዴን አመራር አባላትና በተወሰኑ የኦህዴድ መሪዎች ቅሬታ አስነስተዋል። ህወሓቶች ለመታረቅ የተገደዱበት ምክንያት በተቃዋሚዎች ስልጣን እንዳይነጠቁ በመስጋት ነው። ዓረና ፓርቲ ለህወሓቶች ትልቅ ስጋት በመፍጠሩ ነው። የፀጥታ ሃይሉ መፈራረስም ሌላ ህወሓቶች ያስደነገጠ ጉዳይ ነው። በዕርቁ ሂደት ከፍተኛ ሚና የተጫወተው አቶ ስብሃት ነጋ ነው።

የዕርቅ ሂደቱ በኢህአዴግ አባል ድርጅቶች ከፍተኛ አለመግባባት ሊፈጥር ይችላል። ኢህአዴግ በዉስጥ ለውስጥ የስልጣን ሹክቻ ምክንያት የሚዳከምበት አጋጣሚ መፈጠሩ አይቀርም። ዕርቁ ግዝያዊና ስትራተጂካዊ ብቻ ነው። የታረቁት መግባባት ስለ ፈጠሩ ሳይሆን የጋራ ጠላትን ለመከላከል ብቻ ነው።

https://www.zehabesha.com/


Ethiopia: What’s love got to do with it?

$
0
0
Love of people and country means simply loving freedom.  Those that love freedom like Mandela love their people to free them revered by the world… Other that hates freedom like Mengestu and Melse hate their people to subjugate and sell them and hiding in their cage.
Ethiopians can only be free when we love freedom more than anything. That means, if we want our freedom we need to rid of those that pander for our worst instinct – fears, differences, greed…etc. that held us hostage for far too long. The sooner we rid of peddlers and predators the sooner we will be free.

by Teshome Debalke  Strange thing is happening to us Ethiopians. We all claim to love our country and people more than anything and have a strange way of showing it. From the outset love of people and country comes from love of freedom. It is a belief ‘if you love something set it free’.  Opportunist love isn’t love at all. It is peddling for self interest above all. Therefore, love has noting to do with what we have been doing for too long.

Let’s stop the bull and cut the chase and get right to the important issues of our people. If we love our people as we claim, noting is important than freeing them from peddlers and predators starting with Woyane.

At this late hour, noting is more urgent than to stop the bleeding of our people and country. We don’t need anything to bring down the main cause of the bleeding but love of freedom to hound peddlers, predators and their conspirators that cause it.

But, before we do that we must understand;  retail freedom is not love of people but, short cut to glory. Tripping on each other for the limelight than doing it together isn’t love of people but, power mongering. Pandering for our differences than oneness under the rule of laws isn’t love of people but taking advantage of our venerable people to bargain their freedom with tyranny.  Talking and writing about freedom and democracy than delivering isn’t love of people but diversion from freedom. Pandering for our fears than our intellect is not love of people but a coward way of remaining or climbing the ladder of power.

Remember, even the ethnic peddling and predator regime of Woyane and its stooges claim to love the people with a strange way of showing it. Their new found love is to fatten theirpocket book more than anything else; so-much-so it drove them in madness to kill anyone and sell anything or anybody that threaten their corruption.

Take for example Woyane peddling ethnicity as Tigray People Liberation Front (TPLF). Is killing and stealing Ethiopians in the name of Tigray and making Tigray a damping ground for stolen stuff of Woyane love of people?

Take Woyane peddling ethnic federalism as Ethiopian People Federal Democratic Front (EPFDR). Is killing and stealing in the name of nation and nationalities and making ethnic region a playing ground for out of control ethnic Warlords love of people and country?

The sorry Woyane apologists have their twisted way of expressing their love too. Actingstupid, they skirt the crimes of Woyane spinning lies and diverting the public to save Woyane.

Likewise, the atrocious Derg and its stooges that are responsible for the loss of thousands of lives and property love the people too. Their special love was expressed by killing her brightest children and exiling millions to leave her venerable for the Woyane hyenas to finish her off.  The king pin of Derg that made a mockery of government with a slogan is hiding behind Mandela to talk about his new found love too. In his latest interviews, he was allowed to skip all his crimes to come out after 22 years of hiding as a born again lover of the people.

Similarly, the sorry Derg’s apologists have their own way of showing their love too. Skirting the crimes and opening old wounds is becoming a habit of tormenting us allover again; hiding behind Woyane’s crime.

Others claim to love the people too. Some do only if they can experiment their new found adventure on the whole or part of the people. Others, love the the people if only they can live off the people’s poverty. Rightly, these are what are referred as Hodams.  The term Hodamrefers to someone that lives for his/her belly by pandering for tyranny. Surprisingly, there are too many of them at home and hiding in the ‘free world’.

Take for instance the Merchants-of-death that tag along with Woyane to get ahead of           everybody else. They are lineup like drug addicts — pleading Woyane to hand them public resources in exchange to support the regime. Some of them are ugly enough to throw pocket change and brag about helping the people they stole from. Others are tripping over each other to receive stolen plot of land cheering Woyane.

There are also those that passionately hate the people and say it loud and clear. Some are self-appointed ethnic and religious peddlers with foreign nationalities.  Others are agents of her enemies willing to do someone’s dirty job as Woyane officially used to be. There are few others that want to see her people divided into small numbers and regions and at each other throat so that they can do their own little dirty deeds.

In all the mess our contemporary ethnic peddlers/ mercenaries/ revolutionaries liberators/adventurists and Hodams of all kinds and shapes created not one is brave enough to come out and take responsibility.

Tracking the stooges of Woyane, Derg, Shbiya and the rest of the ethnic peddlers/ mercenaries/ revolutionaries/liberators/adventurists and Hodam tells a story of our contemporary elites that got away with murder and still claim to love the people and country.

A good example of ‘what love got to do with it’ is Tamerat Layne, the former Woyane Prime Minster, Marxist revolutionary, ethnic liberator/ businessman/hodam and born again Christian and soon to be born again democracy advocate in a span of few decades  is hiding in the free world like many of his fallen comrades.

He sums up what one-in-all of modern elites did to our people in the last four decades.  The article titled;  Tamrat Layne: Another Botched Marxist Rollout describe him better. But, there is much more of the man to be reviled yet. Unfortunately, the man that confessed only to his corruption is roaming free while his victims are buried under the ground grave or jail crying for justice. watching his handlers scramble to make a devil turn God-fearing angel by itself is as sickening and tells another story of ‘what love got to do with it’?

Another good example is Siye Abriha. A former Woyane defense minster, a Marxist Tigray liberator, an ethnic peddler, businessman, born again nationalist in span of few decades and soon to be ‘security expert’ to hound more Ethiopians from his hiding speaks loud. The man that helped put up an Apartheid system and  money grabbing cartel of TPLF is improving his ‘skills’ at Harvard University and claim to love the people and the country he left behind.

Several more stooges of X Woyane, X Derg, X Shabiya and the rest can be cited uttering love of country and people in one form or another too. Some of them are shameless enough to reinvent themselves and comeback as experts, research fellows, authors, media men and the rest.

What love of people and country means

When Mandela that lived through three succeeding Ethiopia regimes became the most revered leader in the world by breaking the backbone of Apartheid tyranny to be the first democratic elected leader of free South Africa we are still searching for a leader that can walk straight. Worst yet, we live under the Woyane Apartheid regime surrounded with ethnic hodam warlords running wild– killing and robbing people.

When a foreign man that trained in Ethiopia and felt pride of being an Ethiopian achieved so much to his people we couldn’t find a leader that feel pride of Ethiopiawinet and end up with modern day ethnic peddlers, killers, thieves and drifters that hate their people and country, and freedom itself.

Love of people and country means simply loving freedom.  Those that love freedom like Mandela love their people to free them revered by the world. Other that hates freedom like Mengestu and Melse hate their people to subjugate and sell them and hiding in their cage.

Ethiopians can only be free when we love freedom more than anything. That means, if we want our freedom we need to get rid of those that pander for our worst instinct – fears, differences, greed…etc. that held us hostage for far too long. The sooner we rid of peddlers and predators the sooner we all will be free.

Ethiopians must reject those that tell us our people are our enemies than the killers the thieves, the corrupt warlords, businessmen, journalists, bureaucrats… that carry tyranny on their shoulders. We must follow those that walk the talk the rule of law and democracy and deprive a hiding place for those that hide behind it. Our people can no longer afford to be pawns of tyranny in any shape or form just because we let them get away.

As we keep Woyane and its stooges run and dodge the unavoidable surrender we should say no more we allow the suffering of our people again.  The apologist of Woyane that prolong the pain and suffering of our people should be warned; there will have no place to hide and no excuses to claim when they face the warmth of the people. Until then, they can fart all they want, it wouldn’t make any different.


የሚያሣዝነው በዚህ በጐሣ በተከፋፈለ ከለላና አስተዳደር ምክንያት የተፈጠሩት ጥላቻዎች ማርከሻ መድሃኒት ማጣታቸው ነው፡፡

$
0
0

“የራበው ሥራ ፈልጐ ማግኘት የማይችልና ልጆቹን ለማስተማር አቅም ያጣ ሰው ከባርነት ነፃ ነው ማለት አይቻልም፡፡” የሚለው የአሜሪካዊው ፕሬዚዳንት ሊንደን ቢ. ጆንሰን ንግግር እውነትነት አሁን አሁን በጆሮዬ መደወሉ ራሴን እያስገረመኝ መጥቷል… የዛሬ አምስትና ስድስት ዓመት ገደማ ደራሲና ጋዜጠኛ አለማየሁ ገላጋይ፤ ስለኑሮ ውድነት ሲጽፍ ብዙዎቻችን እያነበብን ፈገግ ከማለት በቀር ብዙ ልባችን አልተነካም ነበር፡፡ ምናልባትም በጣም አልፎ አልፎ ከምናነባቸው መጣጥፎች ይልቅ መንግስት ስለ ልማት የሚነፋው ጥሩንባ አደናቁሮን ይሆናል፡፡ አሁን አሁን የመንግሥት መዝገበ ቃላት “ልማት” የሚለው ትርጓሜ ግራ እያጋባን መጥቶ ጭራሽ ወደ ብስጭት የተመነዘረብን ብዙ ነን ብዬ አስባለሁ፡፡ መንግስት ልማት የሚለው ከእኛ አፍ “ቫት” እያለ የሚነጥቃትን ገንዘብ ሰብስቦ ለሌቦች ካጠገበ በኋላ፣ በፍርፋሪዋ የሚሠራትን መንገድና ጤና ጣቢያ ወይም ትምህርት ቤት ነው፡፡ ሌላው ቀርቶ “ኮንደሚኒየም”

እየተባሉ የተሠሩት ቤቶች አካባቢ ያለውን ግድየለሽነት ተመልከቱ፡፡ የውሃ መፍሰሻ ቦዮቹ ገና ተሠርተው ሳያልቁ ይፈርሣሉ። ሕንፃው ውስጥ ያሉትን የግብር ይውጣ ሥራዎች ተውአቸው፡፡ ለመሆኑ ልማትና ዕድገት ምንድነው? ወረቀት ላይ የሃሰት ሪፖርቶችን ከምሮ መቀለድ ነው። ቀልድና ውሸትስ እስከ የት ያዘልቀናል? ከወር ወደ ወር ሰዎች በልተው የማደር አቅማቸውን እያጡ፣ ልጆቻቸውን ማስተማር ተራራ መቧጠጥ እየሆነባቸው ሲመጣ — እንዴት ስለ ዕድገት ይወራል? ጋዜጠኛ መሳይ ካድሬዎች ስለልማትና እድገት ብዙ ቢለፈልፉም ከሕዝቡ የበለጠ ጓዳውን የሚያውቅ ማንም ሊኖር አይችልም፡፡ አለ ቢባልም ከተራ ቀልድነት አያልፍም፡፡ እርግጥ ነው፤ ባለፉት ሃያ ዓመታት ጥቂት ሰዎች በኑሯቸው አድገው ይሆናል፤ ለስላሳ መጠጣት የማይችሉ ዛሬ ቤታቸው ውስኪ ደርድረው የሚመርጡበት ዕድል ደርሷቸው ይሆናል፡፡

ያ ግን ዕድገት አይደለም፡፡ የማሕበረሰብ ሳይንስ ምሁራን የዕድገትና ልማትን ዓላማዎች እንዲህ ያስቀምጡታል – የሕዝቡን የገቢ መጠን በፍጥነት ማሳደግ ለዜጐች የሥራ ዕድልን መፍጠር መሠረታዊ የሆኑ የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፍላጐቶችን ማርካት፤ ማህበራዊ ፍትህን ማስፈን ሥራንና የቁጠባ ባህልን በሕብረተሰቡ ማስረጽ መልካም አስተዳደርና አሣታፊ የሆነ የፖለቲካ ምህዳር መፍጠር ከላይ የተጠቀሱትና ሌሎችም ተጨማሪ ነጥቦች የአንዲት ሀገርንና ሕዝብን ዕድገት መንገድ የሚያሳዩ ናቸው፡፡ ይሁን እንጂ በሀገራችን ያለው ተጨባጭ ሁኔታ ከዚህ በተቃራኒ የቆመ ይመስላል፡፡ ምናልባት የማይካድ ለውጥ አምጥቷል ብለን የምንወስደው ሕብረተሰቡ በሥራ ላይ ያለውን አመለካከት በመጠኑ መቀየር መቻሉ ነው፡፡ ቁጠባውንም በውድም ሆነ በግድ በየሰበቡ ለማስለመድ የሚደረገው ጥረት የሚናቅ አይደለም፡፡ የፖለቲካው አሣታፊነት ጉዳይ የሕፃን ልጅ ዕቃ ዕቃን የመሰለ ቀልድ ስለሆነ ጉዳዩ ለሰለቸው አንባቢ ይህን አንስቶ እንዲህና እንዲያ ማለት እንደ ደንቆሮ መቁጠር ሊመስልብኝ ይችላል፡፡ ጠቃሚ ባህሎችን ማሳደግ በሚለውም መሥመር እያንዳንዱ ብሔር ብሔረሰብና ሕዝብ (በመንግስት መሠረት) ሥነ ጽሑፉንና ባህሉን ማሳደጉን እኔ በግሌ እደግፈዋለሁ፡፡ ልክ ነው ብዬም አምናለሁ፡፡ አንዱ በባህሉ እየኮራ፣ ሌላው እያፈረ የሚደበቅባት ሀገር አሁንም እኩልነት የጐደላት ስለሆነች ያንን ሕልም ማለም ጠባብነት ነው የሚል እምነት አለኝ፡፡ የሚያሣዝነው ግን በዚህ በጐሣ በተከፋፈለ ከለላና አስተዳደር ምክንያት የተፈጠሩት ጥላቻዎች ማርከሻ መድሃኒት ማጣታቸው ነው፡፡ መሪዎቻችን በወጣትነት መንፈስ በስሜታዊነት ያደረጉትን ነገር ምራቅ ሲውጡ እንኳን ለማስተካከል ያለመቅናታቸው የሚገርም ነው፡፡ ለዚህ ሃሳብ ዋቢ የሚሆነኝን አንድ ሃሳብ ወደኋላ መለስ ብዬ ሕዳር 18 ቀን፣ አንድ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ በዶክተር እሸቱ ጮሌ አዳራሽ፣ ለዶ/ር ፋሲል ናሆም (ለጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ) ያቀረበውን ጥያቄ ልጥቀስ፡፡

ተማሪው የተወለደበትን ክልል ጠቅሶ፣ በክልሉ ዋና ከተማ የሚኖሩ የሌላ ብሔር ተወላጆች ሀገራቸው እስከማይመስላቸው ድረስ በደል እየተፈፀመባቸው እንደሆነ ገልፆ፣ መንግስት ለ “minority” ምን መፍትሔ አለው ሲል ጠይቆ ነበር፡፡ በሌላ አንፃር ደግሞ ያ ተማሪ እኖርበታለሁ ወይም ተወልጄበት ግን የዜግነት መብት አላገኘሁም የሚልበት ክልል ተወላጅ የሆነ ሌላ ተማሪ ተነስቶ፣ ችግሩ የሚታየው የቀደመው ተማሪ በጠየቀበት ክልል ብቻ ሣይሆን በሁሉም የሀገሪቱ ክልሎች መሆኑን ጠቅሶ፣ ሥራ ለመቀጠርም ሆነ ለሌላ ጉዳይ ዘር መቁጠር ግድ ስለሆነ፣ ችግሩን መፍታት ያለብን ሁላችንም ነን ብሎ ደመደመ፡፡ እኔ ግን በሁለተኛው ተማሪ ሃሳብ አልስማማም፤ ችግሩን ለመፍታት እኛ ድርሻ ቢኖረንም የአንበሳው ድርሻ ግን የመንግስት ነው፡፡ ስለዚህ መንግስት ለዚህ ነቀርሣ መፍትሔ መፈለግ አለበት፤ ሰው በገዛ ሀገሩ ባዕድ እየሆነና እየተገፋ መኖሩ የሚያመጣው ልማት ፈፅሞ ግልጽ አይደለም፡፡ ለመሆኑ መንግስት ማለትስ የሰዎች ስብስብ አይደለም እንዴ? እንዴት ይህንን ነገር ማሰብ ያቅተዋል? ባለሥልጣን ሲኮን ተከትሎ የሚመጣው አጃቢ ወታደር፣ ያበጠ ወንበር— የነገን ጉዳይ ያዘናጋልና መሪዎቻችንም ሊያስቡበት የሚገባ ይመስለኛል። አብዛኛው ሕዝባችን ከእጅ ወደ አፍ እንኳን ኑሮ እያቃተው ከመጣ፤ የመኖር ዕድሉ እየጠበበ ከሄደ ሊፈጠር የሚችለው ነገር ምንድነው ብሎም ማሰብ ደግ ይመስለኛል፡፡ የኢሕአዴግ አማካሪዎች ምናልባት እውነት የማይናገሩ አሸርጋጆች እንዳይሆኑ እሠጋለሁ። ሕዝቡ እየተራበ “ጠግቧል”፣ እየተማረረ “ደስተኛ ነው” እያሉ ከሆነ ፍፃሜው አያምርም። በርግጥ እኛ ሥልጣን የሌለን አስበን ምንም አናመጣም፣ ሥልጣን ያላቸው ናቸው ለችግሩ መቋጫ መፍትሄ ሊያበጁለት የሚገባቸው፡፡

አዲሱም ጠቅላይ ሚኒስትር ቢሆኑ ሁልጊዜ የታላቁ መሪያችንን መዝሙር ከመዘመር ይልቅ አዲስ መዝሙርና ራዕይ ለመፍጠር መሞከር ይጠበቅባቸዋል፡፡ ቶማስ ጀፈርሰን፤ ሁሉም ሰው የየራሱ ዘመን አለው፣ በሕይወት የሌለ ሰው በሕያው ሰው ዘመን ሊወስን አይችልም እንደሚል፣ አሁን ያለውን ኑሮና ሕይወት የማያዩት የቀድሞው መሪያችን ራዕይ ሊያዘልቀን ይችላል ብሎ ማመን ያስቸግራል፡፡ ርግጥ ነው ያስጀመሩትን ግድብ ማጠናቀቅ፣ የባቡሩን ሥራ መፈፀም፣ ወዘተ ጥሩ ነው። ግን በጤፍ ዋጋ፣ በስኳርና በትራንስፖርት ጉዳይ ያለውን ጣጣ ዛሬ ቢያዩ፣ እሳቸውም ደንግጠው ጭንቅላታቸውን ይይዙ ነበር፡፡ በዓመት ውስጥ ለአንድ የሆቴል ተመጋቢ ቢያንስ ሦስቴና አራቴ ዋጋ ይጨምርበታል፡፡ ታዲያ ሆዱ ባልጠገበ ሲቪል ሠራተኛ ተሠርቶ፣ ሀገርን ማሳደግ ይቻላል እንዴ? ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ አዲስ ሕልም ያልሙ እንጂ — አዲስ ራዕይ ያምጡ! የስነ አመራር ምሁሩ ጆን ሲ ማክስዌል እንደፃፉት፤ በየዓመቱ ዶሮዎቹን የክረምት ጐርፍ የሚወስድበት ዶሮ አርቢ፣ ሁልጊዜ በዶሮ ላይ የሙጢኝ ማለት የለበትም፤ ይልቅስ ጐርፉ ላይ ዋኝቶ አልፎ ሀብት የሚሆን ዳክዬ የማርባት ጥበብና ዘዴ ሊኖረው ይገባል። መቼም መንግስታችን ሁልጊዜ በሕይወት በሌሉት የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ላይ መንጠልጠል ያለበት አይመስለኝም፤ እሳቸው በጊዜያቸው የሚሰሩትን ሰርተው አልፈዋል፡፡ አሁን ተራው የሥልጣን ወንበሩ የተሰየሙት ሰውዬ ነው፡፡ ፕሬዚዳንት ሊንደን ቢ. ጆንሰን እንዳሉት፤ ድሀና ሀብታም በጠብደል ግድግዳ ሲለይ ጥሩ አይደለም። ይልቅስ ግድግዳው የመስተዋት ነውና በኋላ የሚያመጣው መዘዝ መጥፎ ነው፡፡ ከፊሉ በሌብነት እየበለፀገ፣ ሌላው በጨዋነት እየተራበ – ለዘላለም – አይኖርምና መጠንቀቅ ያስፈልጋል፡፡ ዶክተር መረራ ጉዲና እንደሚሉት፤ የራበው ሕዝብ – መሪውን ለመብላት እንዳይነሣ – ካሁኑ ማሰብ የግድ ይላል፡፡ ጆንሰን – “There are two courses open to us. We can master the problem, or we can leave it to master us” ብለዋል – የኛም ምርጫ ይኸው ነው። አዲዮስ!

ምንጭ ፡አዲስ አድማ


ጉድ በል ኦርቶዶክስ ….በቁም እስር ላይ ያሉት ብጹእ ኣቡነ ማቲያስ አምጸዋል!!!

$
0
0

ከአሜሪካን መልስ በደህንነት ቢሮ ለ72 ሰአታት ታስረው ነበር::
2013-12-29_015319“ኢትዮጵያ ውስጥ ኢትዮጵያዊ አሸባሪ የለም::” ብጹእ አቡነ ማትያስ “ከኦሮሞ እና አማራ ጳጳሳት ጋር ትፈተፍታላችሁ::” አቶ ጸጋዬ በርሄ ..የአፋኝ ደህንነቶች ሹም…

vv

በጳጳሳቶች እና በፌዴራሉ ሚኒስትሮች መካከል በስብሰባ ላይ በተነሳው አለመግባባት እና የጳጳሶቹ ድምጽ በደል እና ግፍን በማስተጋባቱ እንዲሁም ለመጣው ችግር ሁሉ ተጠያቂው የኢሕኣዴግ መንግስት ነው:ማለታቸውን ተከትሎ እንዲሁም ጳጳሱ አሜሪካን ተጉዘው ከመጡ በኋላ የሚያሳዩትን የቁጥብነት ባሕሪ ተከትሎ እንዲሁም በቤተክህነት ውስጥ የሚወስዱትን አስተዳደራዊ እርምጃ ያልጣመው ኢሕኣዴግ በአቶ ጸጋዬ በርሄ የሚመራው የአፈና እና የቶርች ቡድን ብጹእ አቡነ ማትያስን ለ72 ሰአታት በደህንነት ቢሮ በቁጣ እና በስድብ በማስጠንቀቂያ አሰቃይተው እና አንገላተው ወደ መኖሪያቸው እንደመለሱዋቸው ከደህንነት ቢሮ ምንጮቻችን ገልጸዋል::ጻጻሱ ለ72 ሰአታት ከመኖሪያቸው ሲታጡ በጠቅላይ ቤተክህነት ውስጥ ካድሬ ቄሶች አቡኑ ለህክምና ውጪ አገር ሂደዋል የሚል ወሬ ሲያስወሩ ነበር::
ብጹ አቡነ ማትያስ በደህንነት ቢሮ ውስጥ በተሰጣቸው ማስጠንቀቂያ መሰረት ከአገሪቱ የመንግስት አካልት ጋር እንዲሁም ከጠቅላይ ቤተክህነት ውስጥ ካሉ የትግራይ ተወላጆች ጋር በቅርበት እንዲሰሩ የተነገራቸው ሲሆን በዙሪያቸው ያሉ የሲኖዶስ አባላትን ፊት እንዳይሰቷቸው እና አማራ እና ኦሮሞ ጳጳሳቶች እንቅስቃሴያቸው ሁሉ ከአቡነ መልከጻዲቅ እና ከተቃዋሚ ሃይላት መሆኑ አውቀው ጥንቃቄ እንዲወስዱ እንዲሁም አስተዳደራዊ ስራዎችን ለንብረዑድ ኤልያስ አብርሃ እንዲያስረክቡ ተነግሯቸዋል:: ከሳቸው ጋር በረዳትነት አቡነ ሳሙኤል እንዲሰሩ መመሪያ የተሰጣቸው መሆኑ ታውቋል::
ብጹእ አቡነ ማቲያስ በደህንነት ቢሮ የአቶ ጸጋዬ በርሄ ቡድን ማስፈራሪያ ሲሰጣቸው ፊታቸውን ቅጭም አድርገው በሃዘን እና በቁጭት ስሜት ያዳምጡ እንደነበር ታይተዋል:: መልስ ሲሰጡ የነበሩት እጅግ ዘግይተው በትካዜ እንደነበር ታውቋል::አሸባሪዎችን መዋጋት አለብዎ ሲባሉ በኢትዮጵያ ምድር ኢትዮጵያዊ አሸባሪ የለም ብለው የመለሱት አቡኑ አብዛኛው መልሶቻቸው “…እስኪ ካላችሁ ይሁን እግዛብሄር እንደፈቀደው…’ የሚል እንደነበር የደህንነት ቢሮ ምንጮች ጠቁመውናል::
በዚህም መሰረት አቡነ ማትያስ የፖለቲካ ፍጆታ በሚያስፈልጋቸው መንፈሳዊ ስብሰባ ላይ አይገኙም:: በተገኙበትም ቦታ ደሞ ስለ ልማት ካልሆነ በቀር ስለ አስተዳደራዊ ጉዳይ እና ስለ ብሶት ቀስቃሽ ንግግር እንዳያደርጉ ተነግሯቸዋል:: በአሁኑ ወቅት ማንኛውም የአገር ውስጥ እንቅስቃሴያቸው በደህንነት አይን ስር ያለ ሲሆን የቁም እስር ላይ ናቸው::
እግዛብሄር ኢትዮጵያን ይጠብቃት


Viewing all 931 articles
Browse latest View live


<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>