የግብፅ ፖለቲከኞች ኢትዮጵያ በአባይ ወንዝ ላይ የምትገነባውን ግድብ አስመልክቶ የተንኮል ወይም መሠሪ አድራጎት የመፈፀም ሃሣቦችን አንፀባርቀዋል። የፖለቲካ መሪዎቹ ይህንን ሃሣቦቹን ያሰሙት በግድቡ ግንባታ ላይ ባደረጉት ውይይት ላይ ነው፡…
በአባይ ውኃ ላይ የሚከናወኑ ሥራዎችን በቸልታ እንደማይመለከቱ የተናገሩት የግብፅ ፕሬዚዳንት ሞሐመድ ሞርሲ የሃገራቸው ተቃዋሚ መሪዎች ሳይቀር ልዩነቶቻቸውን ወደ ጎን አስቀምጠው በጋራ እንዲቆሙ ጥሪ ማሰማታቸው ይታወሣል፡፡
የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በዌብ ሣይቱ ላይ ባሠፈረው መልዕክት ግብፅን የሚያሠጋ አንዳችም ነገር የለም ብሏል።
Related articles
- ኦባንግ ለኬሪ የጥሪ ደብዳቤ ላኩ! (yourfreedomvoice.wordpress.com)
- ሰበር ዜና: በካይሮ ኢትዮጵያ ኤምባሲ በር ላይ ከፍተኛ ተቃውሞ ተቀሰቀሰ (ethioandinet.wordpress.com)
- ኢትዮጵያዊያን ሙስሊሞች (Ethiopian Muslims) – A Book by Ahmedin Jebel (አሕመዲን ጀበል) (ethioandinet.wordpress.com)
- ሰበር ዜና: በካይሮ ኢትዮጵያ ኤምባሲ በር ላይ ከፍተኛ ተቃውሞ ተቀሰቀሰ (addisuwond.wordpress.com)
- የንጉሠ – ነገሥቱ ንግግር፣ የዛሬ ሃምሳ አመት (beaimero.wordpress.com)
- በኖርዌይ የወያኔ ጀሌዎች ሲደነብሩ ሲባረሩ የሚያሳየውን ፎቶ (addis12.wordpress.com)
- መለስ ዜናዊ በአለማችን ላይ ሁለተኛው ሀብታም ጠቅላይ ሚኒስተር መሆኑን ምን ያህሎቻችን እናወቃለን? (kendilmagazine.wordpress.com)
