Quantcast
Channel: Ethio Andinet ኢትዮ አንድነት
Viewing all articles
Browse latest Browse all 931

አቶ ማርክነህ የቀበሩት ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ ገንዘብ ተያዘ

$
0
0

Ethiopian Currency (Birr)

የገቢዎችና ጉምሩክ ዓቃቤ ህግምክትል ዳይሬክተር የነበሩትአቶ ማርክነህ አለማዮሁ አሸሽተውት የነበረው ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ መያዙን የምርምራ ቡድኑ አስታወቀ

የምርመራ ቡድኑ እንዳስታወቀው አቶ ማርክነህ አለማሁበወንድማቸው አማካይነት ለመሰወር አቅደው የቀበሩት አንድ ሚሊዮን ሶስት መቶ ዘጠና ሺህ ብር የተገኘው ግንቦት 30/2005 በወላይታ ሶዶ ዙርያ ወረዳ ወራንዛላሸ ቀበሌ ገበሬ ማህበር ነው።

አቶ ማርክነህ አለማየሁ በባለስልጣኑ በሃላፊነት ሲሰሩ በነበሩበት ወቅት በወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦችን ባለመክሰስና መክፈል የሚገባቸውን የመንግስት ገቢ እንዳያስገቡ በመመሳጠር የሰበሰቡትን ገንዘብሊያሸሹ ቢሞክሩም በህብረተሰቡ ጥቆማ ከተቀበረበት ተቆፍሮ መገኘቱን የምርመራ ቡድኑ ገልጿል።

የወንጀል ሃብትን የሚያሸሽ ወይም የሚተባበር በህግ ተጠያቂ እንሚያደርግ የምርመራ ቡድኑ አሳስባል።

ህብረተሰቡ ላደረገው ጥቆማ ያመሰገነው የምርመራ ቡድኑ ይህም ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥረ አቅርባል።



Viewing all articles
Browse latest Browse all 931

Trending Articles



<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>