የገቢዎችና ጉምሩክ ዓቃቤ ህግምክትል ዳይሬክተር የነበሩትአቶ ማርክነህ አለማዮሁ አሸሽተውት የነበረው ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ መያዙን የምርምራ ቡድኑ አስታወቀ
የምርመራ ቡድኑ እንዳስታወቀው አቶ ማርክነህ አለማሁበወንድማቸው አማካይነት ለመሰወር አቅደው የቀበሩት አንድ ሚሊዮን ሶስት መቶ ዘጠና ሺህ ብር የተገኘው ግንቦት 30/2005 በወላይታ ሶዶ ዙርያ ወረዳ ወራንዛላሸ ቀበሌ ገበሬ ማህበር ነው።
አቶ ማርክነህ አለማየሁ በባለስልጣኑ በሃላፊነት ሲሰሩ በነበሩበት ወቅት በወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦችን ባለመክሰስና መክፈል የሚገባቸውን የመንግስት ገቢ እንዳያስገቡ በመመሳጠር የሰበሰቡትን ገንዘብሊያሸሹ ቢሞክሩም በህብረተሰቡ ጥቆማ ከተቀበረበት ተቆፍሮ መገኘቱን የምርመራ ቡድኑ ገልጿል።
የወንጀል ሃብትን የሚያሸሽ ወይም የሚተባበር በህግ ተጠያቂ እንሚያደርግ የምርመራ ቡድኑ አሳስባል።
ህብረተሰቡ ላደረገው ጥቆማ ያመሰገነው የምርመራ ቡድኑ ይህም ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥረ አቅርባል።
Related articles
- Ethiopian gov’t pays China 26billion birr to block sites, media (ethioandinet.wordpress.com)
- Ethiopian gov’t pays China 26billion birr to block sites, media (daniboy8935.wordpress.com)
- Ethiopian gov’t pays China 26billion birr to block sites, media (bilisummaaa.wordpress.com)
- Ethiopian gov’t pays China 26billion birr to block sites, media (ethioviews.com)
- Ethiopian gov’t pays China 26billion birr to block sites, media (addis12.wordpress.com)
- Ethiopian gov’t pays China 26billion birr to block sites, media (addisuwond.wordpress.com)
- Ethiopian editor questioned over story on Meles’ widow (ethioandinet.wordpress.com)
- Ethiopian official: Report finds Nile dam won’t significantly affect Egypt, Sudan (zenileabbay.wordpress.com)
- Ethiopia World’s Fourth Largest Exporter Of Flowers (allanapotashblog.org)
- Addis Ababa, Day #3 (car0gilbw0rld.wordpress.com)
