Quantcast
Viewing all 941 articles
Browse latest View live

Photos of TPLF’s failed Assassin ( ያልተሳካለት የወያኔ የግድያ ቅጥረኛ)

የወያኔ የግድያ ቅጥረኛ ሙሉቀን መስፍን እና ታናሽ ወንድሙ ገብሬ የግንቦት 7 ዋና ጸሃፊ አቶ አናዳርጋቸው ጽጌን፣ የዴምህት ሊቀ መንበር አቶ ሞላ አስገዶምን…

እንዲሁም በግንቦት 7 ህዝባዊ ኃይል የሰራዊት ምርቃት ሰነስርአት ላይ የሚገኙ የኤርትራ ባለስልጣናትን ለመግደል ወያኔ በወንድሙ በኩል የላከለትን ሸጉጥና ፈንጅ ሲቀበል በግንቦት 7 ህዝባዊ ሃይሉ እጅ ከፍንጅ ከተያዙ በኋላ የተነሱት ፎቶዎች።

Image may be NSFW.
Clik here to view.
Image

ሙሉቀን መስፍን ከወያኔ የትላከለትን ሽጉጥ እያየ።

Image may be NSFW.
Clik here to view.
Image

ሙሉቀን መስፍን አና ወያኔ የላከውን መሳሪያ ይዞ የመጣው ታናሽ ወንድሙ ገብሬ።

Image may be NSFW.
Clik here to view.
Image

ሙሉቀን መስፍን ከወያኔ የተላከለትን ፈንጅ እያየ።

ትግሉ መሯል፤ እኛም ዝግጁዎች ነን :: #Ethiopia #EPRDF #GINBOT7

በንቅናቄዓችን ፀሐፊ እና በግንቦት 7 ሕዝባዊ ኃይል አመራር አባላት ላይ የተቃጣው ረዥም ጊዜ የወሰደ የግድያ ሴራ መክሸፉ አስደስቶናል። ይህ ሴራ የወያኔ የስለላና የግድያ ኃላፊዎች በሆኑት ጌታቸው አሰፋ እና ጸጋየ በርሄ የቅርብ ክትትል የተመራ፤ የአሻንጉሊቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ እውቅናና ይሁንታ የተሰጠው፤ ወያኔ ከፍ ያለ ተስፋ የጣለበት ሴራ ነበር።

“ወያኔ-ኦ-ሚሊኒየም” የተሰኘው ይህ በወያኔ የመጨረሻ ከፍተኛው አመራር የተመራው ሴራ ስለወያኔ ውስጣዊ አደረጃጀት ጠቃሚ መረጃዎችን ሰጥቶናል። ከዚህም በተጨማሪ የወያኔ ሹማምንት ስለ ኢትዮጵያ ሕዝብ ያላቸውን ንቀት፤ ከአመት በኋላ ስለሚደረገው ምርጫ ውጤት፤ ለሰላዮቻቸው ስለሚሰጡት ጉርሻ መጠን፤ እና ሌሎችም በርካታ ጉዳዮች ተስፋ ከጣሉበት ቅጥረኛ ነብሰ ገዳያቸው ጋር ካደረጉት የስልክ ንግግሮች ማድመጥ ይቻላል። ይህ ለበርካታ ጥናቶች በግብዓትነት ሊውል የሚችለውን በድምሩ ከስምንት ሰዓታት በላይ የሚፈጀው የስልክ ንግግር ቅጂ በሕዝባዊ ኃይሉ የመረጃ ክፍል አማካይነት ለሕዝብ በኢንተርኔት በነፃ ተለቋል። በአጋጣሚውም የወያኔ ገበና ተጋልጧል።
በአንፃሩ ደግሞ የግንቦት 7 ሕዝባዊ ኃይል የተደራጀው ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ቢሆንም ምን ያህል ወያኔን እንቅልፍ እንደነሳ ተጨባጭ ማስረጃ ሆኗል። ይህ ለነፃነት ታጋዮች ከፍተኛ የስነልቦና ብርታት የሚሰጥ ነገር ሆኖ ተገኝቷል።
በእነዚህ ሁሉ ምክንያቶች የግንቦት 7 ሕዝባዊ ኃይል የተቃጣበትን ጥቃት ከማክሸፍ በተጨማሪ የወያኔን ገበና ማጋለጥ በመቻሉ የመጀመሪያው ሁነኛ ድል ተቀዳጅቷል።
ግንቦት 7 : የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ “ወያኔ ኦ ሚሊኒየም” አፕሬሽንን ላከሸፉ የግንቦት 7 ሕዝባዊ ኃይል አመራርና አባላት ያለውን አድናቆት ይገልፃል። ለወደፊቱም ተመሳሳይ ጥቃቶች ሊደርሱ የሚችሉ መሆኑን በመገንዘብ የመከላከል ብሎም የማጥቃት ኃይሉን እንዲያጠናክር ይመክራል።
የንቅናቀዓችን እና የሕዝባዊ ኃይሉ አመራርና አባላት ለመስዋዕትነት የተዘጋጁ ናቸው። “ወያኔ ኦ ሚሊኒየም” ተሳክቶ ቢሆን ኖሮ ትግላችን ይገታ ነበር ማለት አይደለም። ትግላችን መስዋዕትነትን የሚጠይቅ መሆኑን እናውቃለን። ጓዶች ሲወድቁ ሌሎች ሺዎች አርማቸውን አንስተው ትግሉን ይቀጥላሉ።
ትግሉ የሚጠይቀንን መስዋትነት ከፍለን ወያኔን ከሥልጣን አስወግደን ሕዝብ የሥልጣን ባለቤት የሆነባት ኢትዮጵያ እንደምትኖረን እርግጠኞች ነኝ።

ትግሉ መሯል፤ እኛም ዝግጁዎች ነን።

ድል ለግንቦት 7 ሕዝባዊ ኃይል!!!
ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!!!


Image may be NSFW.
Clik here to view.
Image may be NSFW.
Clik here to view.

የማለዳ ወግ … ጭንቁን ቀን እንዴት እንለፍ ! ?

ከነብዩ ሲራክ (ጋዜጠኛ)* የመረጃው ክፍተት የለያየን ግፉአን ዜጎችና ዲፕሎማቶችጥላቻው እያደገ ሔዷል ፣ ሳውዲ አሰሪዎች ኢትዮጵያውያን የቤት ሰራተኞቻቸውን ድሮ ድሮ በአረቦች ዘንድ የተከበርን….. 

የታፈርን የእኛን የሃበሻ ልጆች “ጨካኞች ፣ የማይታመኑ !” እያሉ ጥላቻቸውን መገልጽ ጀምረዋል።  November 14,2013 የወጣው አረብ ኑውስ  Recent clashes make Saudis wary of Ethiopian maids በሚል ርዕስ ስር ሳውዲ አሰሪዎች  ኢትዮጵያን ሰራተኞችን ለማባረር  እየዛቱ ነው ! ይህ የአረብ ኒውስ ዘገባ በሹክሹክታ የምንሰማው ቁልጭ አድርጎ ያሳያል።

  የሪያድ መንፉሃን ግጭት ተከትሎ ደም እድገብሮም ለኢትዮጵያን ተሰጠው ወደ ሃገር ቤት የመግባትን እድል ለመጠቀም ከሃያ ሽህ በላይ ኢትዮጵያውያን የሪያድ መጠለያወችን አጨናንቀዋል። እንዳውም በሪያድ የኢትዮጵያ አንባሳደር ቁጥሩን ወደ ሃያ ሶስት ሽህ እንደሆነ ረቡዕ November 14,2013 ለወጣው አረብ ኒውስ አስታውቀዋል። አሁንም በሽዎች የሚቆጠሩ ወደ መጠለያ ለመግባት እየጎረፉ ነው ። በመጠለያው የምግብና የሚጠጣ ውሃ እጥረቱ ደግሞ ኢትዮጰያውያኑ አጥር ሰብረው እንዲወጡ እያስገደደ ነው ተብሏል።

      በጅዳ  እና በተለያዩ የሳውዲ ከተሞች ያሉ ህጋዊ መኖሪያ ፈቃድ የሌላቸው ኢትዮጵያውያንም የሚይዙት የሚጨብጡት አጥተው  በቋፍ ላይ ናቸው ። በሪያድ እና በተለያዩ ከተሞቸ ባሳለፍነው ቅዳሜ በመንፉሃው ሁከት ጭካኔ የተቀላቀለበት በሃገሩ ነዋሪዎች ተወሰደ በተባለው እርምጃ ገና በመሰራጨት ላይ ያለው መረጃ ምስል ህጋዊ ሆነ ህገ ወጥ የሆነውን ሁሉንም እያስጨነቀ ነው ። እኔም እዚያው መንፉሃ ሆነውን የአይን እማኝ ከሰማሁ ወዲህ ከ16 አመታት በላይ የማውቃቸው ሳውዲዎች ይህን ፈጸሙ ለማለት ብቻ ሳይሆን በዚህች ሃገር  ይህ መሰል ግፍ በሰው ልጅ ይፈጸማል ለማለት ተቸግሬያለሁ። እውነት መሆኑን ደጋግሜ ሳሰላስለው ደግሞ የሳውዲ ኑሮ እየጎረበጠኝና ተስፋየን እየሟጠጠው ሄዷል። ብዙዎች በዚህና በመሳሰለው የማሳደድ ችግር ምክንያት ወደ ሃገር መግባት  ይፈልጋሉ ፣ በሪያድ ከመንፉሃ በተጨማሪ በኮንትራት ስራ የመጡና ለበርካታ አመታት በሳውዲ ነዋሪ የሆኑት ሳይቀሩ እንደ መንፉሃ ግፉአን በውድ የገዙትን እቃ በርካሽ እየሸጡና መኖሪያ ፍቃዳቸውን አሽቀንጥረው በመጣል  ወደ መጠለያው እየገቡ ነው ።

       “በመንፉሃ ቁጥራቸው የማይታወቅ ኢትዮጵያውያን ሞተዋል … “  በሚል ነዋሪው በሚሞግተውና መንግስት ” ሶስት ብቻ ነው የሞተው! ” ያላቸው ኢትዮጵያውያን ደም ፈስሶ በድርድርም ቢሆን ሳውዲዎች  የጣሉትን ቅጣት አንስተው ህገ ወጥ ነዋሪዎች በፍላጎት እንዲገቡ ተፈቅዷል። ይህ ለሪያድ ነዋሪዎች የተሰጠው እድል በሁሉም ከተማ ላሉት ዜጎች ስለመስራቱ ማወቅ ባለመቻሉ ነዋሪው ተጨናንቋል።  በመካ ያለው ከበድ እያለ መጥቷል። በጅዳ ከንደራ የሚፈራውን ያህልም ባይሆን በእለተ ሃሙስ November  14,2013 እኩለ ቀን ለግማሽ ሰአት የዘለቀ ፍጥጫ እንደ ነበር እለታዊው አረብ ኒውስ ጋዜጣ ከቀትር በኋላ ዘግቦታል። በጣይፍ ፣ በጀዛንና በአቅራቢያ የተለያዩ አካባቢዎችም ጉዳይ  አሳሳቢ ነው ። ቢያንስ የመንግስት ሀላፊዎች መረጀ በመስጠት ሰውን ማረጋጋት ካልቻሉ ያየን የሰማነው የመንፉሃ አደጋ በከፋ መልኩ እንዳይጫር ስጋት አለኝ።

     በጅዳ ቆንስል ምን እየተሰራ እንዳለ የሚታወቅ ነገር የለም ። እርግጥ ነው ስራ እየተሰራ ነው ። ፖስፖርት ይታደሳል ፣አዲስ ይሰጣል፣ ከአስር ሽህ በላይ ይሆናሉ ለሚባሉ በእስር ቤት ላሉት ሊሴ ፖሴ ይሰጣል፣ ሌላም ሌላ ስራ ይሰራል። ከዚህ አልፎ ከግቢው በመታመስ ላይ ላሉ ወደ አስር የሚጠጉ ያበዱትን ፣ ከሰላሳ በላይ የነሆለሉና የታመሙትን ጨምሮ ሁለት መቶ የሚጠጉ ዜጎች ጉዳይ መቋጫ አልተገኘለትም። ለወራት ሲንከባለል የቆየ ወደ ሃገር የማሳፈር ክትትል ምን ምን ላይ እንደ ደረሰ የሚታወቅ ነገር የለም። የቻለው ምግብ እና ውሃ ብሎም አንዳንድ አስፈላጊ ቁሳቁስ እያቀረበላቸው ይገኛል ። ከዚህ ባለፈ ሁኔታውን አይቶ እንባውን እየረጨ ከመሄድ ባለፈ ምንም መስራት አልቻለም ፣ አቅሙም የለውም! በርካታ ወገኖች  እየሆነ ያለውን ለማወቅ ጉጉት አላቸው ። ያም ሆኖ የጅዳ ቆንስል የበላይ መረጃ መስጠትም ሆነ መቀበል አልፈለጉም። ወጌን በማስረጃ በአንዲት ማስረጃ ብቻ ላስረግጥ … !

     ኢትዮጵያውያን እንደጨው ተበትነናል። ከቀናት በፊት ባሳለፍነው እሁድ  ሰባት ኢትዮጵያውያን ታሳሪዎች ይዞ ከጀዛን ክልል ወደ ሽሜሲ አዲሱ እስር ቤት ሲጓዝ የነበረ አንድ የፖሊስ መኪና እኩለቀን ሊዝ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በደረሰበት አደጋ አራት ኢትዮጵያውያን መሞታቸውና ሶስት ያህሉ መቁሰላቸውን በሰማሁ ማግስት መረጃውን በትኩሱ ለማድረስ ተወካዮቻችን በስልክ ደውየ ሳጣቸው ከጭንቀቱ ጋር ውስጤ የተሰማውን ለመግለጽ እቸገራለሁ ። ነገሩ እንዲህ ነው …እሁድ ለሰኞ አጥቢያ በጅዳ መኮሮና አካባቢ እኩለ ሌሊት ላይ አንድ መረጃ ደረሰኝ “ኢትዮጵያውያንና እዚህ አገር ተወልደው ባደጉ የውጭ  ዜጎች መካከል ሁከት ተቀስቅሷል! “የሚል ነበር።  መረጃ ለማቀበል ለብቸኛ ተጠሪዎቻችን ስልክ ደወልኩ ። አይመልሱም። መረጃ አቀባዮቸን መልሸ ስደውል አካባቢው በጩኸትና ረብሻ ሲታመስ ሰማሁ። ደግሜ ወደ ለሃላፊዎች ደወልኩ ። ዋና ሃላፊው አቶ ዘነበ ከበደም ሆነ ምክትላቸው አቶ ሸሪፍ ኸይሩ ተንቀሳቃሽ ስልካቸውን አያነሱም ።  ፖሊስ ደርሶ ረብሻው ተበተነ። አካባቢው መረጋጋት ያዘ ። መንፉሃን እያስታወስኩ በደረቁ ሌሊት በአይኔ እንቅልፍ ሳይዞር ነጋ … !

       አይነጋ የለም ነግቶ ፣ ኢትዮጵያውያኑ የተያዙት ተይዘው የቀሩት ቤታቸው ተዘርፎ ድልድይ ስር ማደራቸውን በቦታው ሔጀ ተመልክቻለሁ። በግጭቱ የቅርብ ርቀት ተሸብረው ያገኘኋቸው የግጭቱ ተጎጅዎች ህክምና ያገኙ እንደሁ እና ጉዳዩንም ስልክ የማያነሱት የቆንሰሉ ሃላፊዎች ጉዳታቸውን እንዲያውቁላቸው አሁንም ወደ ሃላፊዎች ደወልኩ። አያነሱም ። ተጎጅዎችም ሌሊት ለእኔ እንደ ደወሉ ወደ ቆንስሉ ከሃያ ጊዜ በላይ ደውለው ስልኩን የሚያነሳ ስላጡ ወደ እኔ መደወላቸውን አጫወቱኝ ። ግራ ብጋባም ቢያንስ የሆነውን ሁሉ ለማስረዳት ተጎጅዎችን ወደ ቆንስሉ ለመውሰድ ወስኘ ሳማክራቸው ” አድርገህው ነው! ” አሉኝ ከነፍሰ ጡሯ እህት ተጎጅና ሁለት በግጭቱ የቆሰሉ የተደበደቡትን እና ወደ ስምንት የሚደርሱ እማኞችን ይዠ ወደ ጅዳ ቆንስል መስሪያ ቤት አመራሁ። በሙግት ወደ ግቢው ብንገባም ሃላፊውን እኔን ለማነጋገር እንደማይችሉ እና ስብሰባ ላይ መሆናቸው እንደ ምክንያት ተሰጠኝ። ሰውነቴ ተቆጣ ፣ “የእነሱን ስራ ስሰራ ለምን አይተባበሩኝም!” ራሴን ጠየቅኩ ፣ መልስ ግን የለኝም! ከማይጋነን መጉላላቱ በኋላ ዋና ሃላፊው አቶ ዘነበ ከበደ አማካኝነት በወረደ ትዕዛዝ የዲያስፖራዋ ሃላፊ ቆንስል ሙንትሃ እንዲያነጋግሩኝ ተደርጎ ቆንስሏን አግኝቸ አነጋገርኳቸው ። ለመኮረና ግጭት መረጃ አዲስ እንደሆኑ ገልጸው ለመረጃው አመስግናውኝ  ቁስለኛና ተጎጅዎችን አስተዋውቄያቸው ወደ ስራየ ከመውጣቴ በፊት ማለት የፈለግኩትን በስጨት እንዳለኩ ተናገርኳቸው ! ቆንስል ሙንትሃ ባዩትና በሰሙት ተደናግጠው እዚያው እያለሁ በውስጥ መስመር ደውለው ለአቶ ዘነበ የጉዳዩን አሳሳቢነት አሰረዷቸው። ወደ ቆንስሉና ወደ ሃላፊዎች ስልክ ስደውል የማይነሳበትን እንቆቅልሽ ከማስረዳት ባለፈ በዚህ ሰአት በአንድ የስልክ ጥሪ በሚታጣ መረጃ ብዙ ጥሩም መጥፎም ሁኔታ ስለሚያስከትል የዜጎችን መብት ለማስከበር የተቀመጠ የመንግስት አካል ለመረጃ የራቀ መሆኑን አደገኛ አካሔድ ገለጽኩላቸው ። ብዙም ሳልቆይ ባለጉዳዮችን እዚያው ትቸ ወደ ስራየ አቀናሁ …

    ከቀትር በኋላ የቆንስሉ ሃላፊ አቶ ዘነበን ጨምሮ ሶስቱም ዲፕሎማቶች የመኮረናው ግጭት ወደ ሚመለከታቸው የሽማልያ ፖሊስ ጣቢያ ማቅናታቸውን ሰምቻለሁ። በመኮረና ሆነ ተብሎ በወሰድኳቸው ተጎጅወች የሰማነውን በዜጎች ላይ የመቁሰልና የሞት አደጋ መከሰቱን ጠይቀው ከጀኔራል አዛዡ መልስ እንደተሰጣቸው ቆንስል ሙንትሃ ስልክ ደውለው ገልጸውልኛል። የፖሊስ አዛዡም ረብሻው በኢትዮጵያውያንና በቻድ ዜጎች መካከል ከሶስት ቀብ በፊት በተጀመረ መጠነኛ ጸብ ምክንያት እንደነበር መረጃ እንደነበራቸው ፣እሁድ ለሰኞ አጥቢያ ደግሞ ሁከቱ መከሰቱን እና ፖሊስ እንዳበረደው ማስረዳታቸውን ፣ በእለቱ ግጭት ተኩስ እንደ ነበር ነገር ግን በተኩሱ የቆሰለ እንደ ሌለ  እንዳሰረዷቸው ፣ አምስት ያህል በድብድቡ የቆሰሉ እንጅ የሞተ ሰው እንደ ሌለ አስረግጠው ሲነግሯቸው በግርግሩ የታሰሩትን ኢትዮጵያውያን እንዳስጎበኟቸው ቆንስል ሙንትሃ ገልጸውልኛል። ሳውዲ ጋዜት በቀጣዩ ቀን Tuesday 12 November 2013 የመኮሮናውን ግጭት እንዲህ ብሎ አሽሞንሙኖ አቀረበው 57 held after Chadian-Ethiopian clash  http://www.arabnews.com/news/475786 . እንግዲህ ከላይ ለማሳየት የሞከርኳቸው የመረጃ ግብአቶች በዲፕሎማቶች ዙሪያና በጭንቀት ላይ ስላለው ነዋሪ መጠነኛ መረጃ በመስጠት እየሆነ እና እየተሰራ ያለውን በትክክል ካሳየ መልካም ነው ።

      መሬት ላይ በአይናችን የምናየውን እንዲህ ሆኖ እያለ እውነት የሚጣረስ ፕሮፖጋንዳ መሰል መረጃ ደግሞ ከመንግስት ቴሌቪዥንና ራዲዮ ሲነገር እየሰማን ነው። መንፉሃ ላይ ፍጅቱ ሊጀመር ሲዳዳው ፍጥጫውን ማርገብ ያልቻሉት ዲፕሎማቶች መንፉሃ በደም ከተበከለች በኋላ ዜጎች ያለ መቀጮና እስራት ወደ ሃገራቸው እንዲገቡ ስምምነት ማድረጋቸው እውነት ነው። ያም ሆኖ የመንግስት መገናኛ ብዙሃን እንደሚነግሩን ስራውን በቅንጅትና በማቀላጠፍ እየሰሩ አይደለም  የሚል መረጃ ከተጨባጭ ምንጮች ይደርሰኛል።

ከቀናት በፊት አንድ ጽነፈኛ የምለው የፊስ ቡክ አፍቃሬ ኢህአዲግ ወዳጀ Ramatohara Dertogada ችግሩ ሲከሰት የሰጣቸው ለወገን ተቆርቋሪነት የታየበት አስተያየት ተቀይሮ ተመለከትኩት ። “… ሳውዲን ጨምሮ በሁሉም ዓረብ ሀገራት በዜጎቻችን የሚያደርሱት በደልና ግድያ ሆን ተብሎ የተቀነባበረ የጥላቻ ሴራ ነው። … መንግስት በዜጎቹ የሚደርሰው በደል እንዲቆም ህጋዊ የሆነ አቋም ለዓለም ማህበረሰብ ያቀርባል። በአሁኑ ስዓት ለዜጎቹ ግዝያዊ የሆኑ የነብስ አድን ስራዎችና የዲፕሎማሲ ማግባባቶች እየሰራ ነው። ” ይላል! ይህን ሃሳብ ወዳጀ አለመጻፉን ብረዳም በሃሳቡ መስማማት መደገፉን ጠረጠርኩና የተዛባ መረጃ እየሰጠ ያየሁትን የኢትዮጵያ ቲቪን ረገምኩ! እንደተባለው ስራው እየተሰራ መሆኑ እውነት ቢሆን ምንኛ ደስ ይል ነበር! ግን በመንግስተ  መገናኛ ብዙሃን ” በሳውዲ የሚገኙ ዲፕሎማቶች 24 ሰአት እየሰሩ ነው! ” የተባለው መረጃን ተሰራ ከተባለው ስራ ጋር ስናነጻጽረው እውነት አይደለም! ባሳለፍናቸው ቀናት መረጃን ለማግኘት በየቀኑ ወደ ሪያድ እደውላለሁ። በርካታ መረጃዎችን ለመስብሰብ ሞክሬያለሁ ፣  በመጠለያ ያሉት በርሃብና በውሃ ጥም እየተቸገሩ ነው። ማረጋገጥ አልተቻለም እንጅ አዲስ የሞት ዜናም አለ!

    አሁን አሁን በመላ ሃገሪቱ በተለይም በሪያድ የሚሰማው ደስ አይልም። ረቡዕ ከቀትር በኋላ ሪያድ መንፉሃ የከፋ ችግር ተከስቶ ነበር ። ለጊዜው በረድ ቢልም የተጎዳ ሰው አለ ….መካ ውስጥ ወደ ሃገራችን ስደዱን ባሉ ዜጎቻችን መካከል ሁከት ሊቀሰቀስ እንደ ነበር ተጨባጭ መረጃዎች ደርሰውኛል። የሳውዲ ጋዜጦችም ይህንን አረጋግጠዋል።  የሪያድ ዲፕሎማቶች ነዋሪውን በማቀናጀት ማስተባበሩ ላይ ዳተኛ መሆናቸው ሲያስተዛዝብ ፣ በጅዳ ዲፕሎማቶች ሌላው ቢቀር ነዋሪውን ሰብሰበው መረጃ ሊሰጡት አልፈቀዱም።  በቆንስሉ መጠለያው እየተርመሰመሱ አንጀት ስለሚበሉት ተፈናቃይ ሰራተኞችም ሆነ “ከሃገር ይውጣ !” በተባለው ህጋዊነመኖሪያ ፈቃዱን ማስተካከል ባልቻለው ዜጋ ዙሪያ እንዲመክር እንዲዘክር የሚሰሩት ስራ የለም! ይህን ለማጣራት ከቀናት በፊት ወደ ጅዳ ቆንስል ጎራ ብየ ነበር ። ጠባቂው ወንደሜ  የቀድሞው የህዝባዊ ሃርነት ግንባር መድፍ አገላባጭ ታጋይ “ገሬ! ” አትገባም አለኝ ። ምክንያቱን ስጠይቀው ” አቶ ዘነበ እኔ ሳልፈቅድ አታስገባው ብለውኛል !” ሲል መለሰልኝ ። ከብዙ ሙግት በኋለ በአማላጅ ገባሁ ። በጅዳና አካባቢው ያለ ነዋሪ መረጃ ተጠምቷል ፣ ሃላፊዎች መረጃ መስጠት ቀርቶ መረጃ ለነዋሪው ለመስጠት የምንሞክረውን ክብራችን እየነኩ እያሳዘኑን ነው! እውነቱ ይህ ነው! ብዙ አልልም  ! ብቻ በሳውዲ አረቢያ ሪያድና ጅዳ የሚገኙት የኢትዮጵያ  መንግስት ኢንባሲና ቆንስል መስሪያ ቤቶች እያደረጉት ያለውን እንቅስቃሴ መረጃ በመስጠት እንኳ ለህዝብ ማስረዳት ፣ማረጋጋት እንዳይቻል በራቸው በብረት ሰረገላ ተከርችሟል። በሩን ለማስከፈት ተደጋጋሚ ሙከራ ቢደረግም አልተቻለም!

     የሳውዲ በርካታ ክልሎች የተለያዩ መረጃዎችን አገኛለሁ። መረጃዎችን በተገቢ መንገድ ለመጠቀም እሞክራለሁ።  ከሪያድ መንፉሃ ከተሰደው እርምጃ ውጭ በቀሩት የሃገሪቱ ክፍሎች በኢትዮጵያውያን ላይ ማንኛውም ህገ ወጥ እንደሚያዘው ይያዛሉ እንጅ  የተለየ ተጽዕኖ ወይም ማሳደድ ተፈጠረ ሲባል አልሰማሁም።  ከምህረት አዋጁ ማለቂያ ከፍተሻው የመጀመሪያ ቀን ጀምሮ በሪያድ መንፉሃ እየሆነ ስላለው የአይን እማኞችን በአካል ከማግኘት ጀምሮ በስልክ እና በተንቀሳቃሽ ምስል ሳይቀር መረጃዎች ይደርሱኛል።  አሁን አሁን ቁጥራቸው ወደ ሃምሳ ሽህ ይዘልቃሉ የሚባሉት ዜጎች ኢትዮጵያውያን በመላ ሳውዲ ይገኛሉ ተብሎ እየተገመተ ነው ። ይህ ቁጥር ቀላል አይደለም ። ጉዳዩ የሃገር የህዝብ ጉዳይ በመሆኑ ዜጎችና የመንግስት ተወካዮች ዘር ፣ ሃይማኖት እና ፖለቲካ ሳይለያየን በጋራ መረጃን ከመለዋወጥ ባለፈ ብዙ መንገድ ሂደን በአደጋ፣ በስጋትና በጭንቀት ላይ ያሉ ወገኖቻችን ብንታደጋቸው መልካም ነበር ። ባሳለፍነው ሳምንት በዘር በሃይማኖትና በፖለቲካ ለየቅል የሚያነጉደው በመላ ሳውዲ አረቢያ ብቻ ሳይሆን በመላ አለም በሚገኙ  ወገኖች መሆናቸውን እንደኔ የታዘበ ካለ አላውቅም። ያም ሆኖ መንግስት በአዋጁ ማብቂያ የመጨረሻ ቀን በሰጠው መግለጫ “የቤት ለቤት ሰበራ አይኖርም!”  ብሎ ነበር ። ይህ የወጣው መመሪያ ግን በእኛ ላይ አልሰራም። መመሪያው በመንግስት ፈታሾች ለመጣሱ እና በመንፉሃ ለተወሰደው እርምጃ በመንፉሃ በዜጎቻችን ከዚህ ቀደም የተሰሩ ወንጀሎች እንደ ምክንያት ቢቀርቡም ተንቀን ለተወሰደብን ከሰብዕና የወጣ ነውረኛ ወንጀል ግን ብዙዎች አብረን በህብረት ደወርጊቱን በማውገዝ  የተሳካ ድምጽ መሰማቱን ተመልክቻለሁ !

      በመንፉሃ ዳግም ሁከት ተቀስቅሶ ከበረደ ወዲህ በሪያድ መጠለያ አና በአካባቢው የመረጃ ክፍተት የፈጠረው ከባድ ጭንቀት ነግሷል። ይህ ጭንቀት በሪያድ ከሴቶች እና ከወንዶች ጊዜያዊ መጠለያ ቤት ጀምሮ ከውስጥም ከውጭም አገር ቤትን ባካለለ መልኩ እየተስፋፋ መሆኑን ከሚደርሱኝ መረጃዎች ለመረዳትና ለማወቅ ችያለሁ። በተለይም ከመጠለያ ፣ ከእስር ቤት እና ከነዋሪው ከሚበተኑትና ከሚደርሱት መረጃዎች አንጻር ነዋሪው ችግሩን እየለጠጠው ፣ ችግሮች በራሳቸው እያደጉ የሚያዝ የሚጨበጥ እንዳይጠፋ ስጋቴ ከብዷል !  የከበደውን አደጋ በመረጃ ልውውጥ የተደፋብንን የጭንቀት ደመና ለመግፈፍ መጠቀም ከቻልን እድሉ አላለቀም! በአሁኑ ሰአትም የመረጃው ክፍተት የሚታይበት የመንግስት ዲፕሎማቶችና የነዋሪው ግንኙነት መጠገን የማይቻል አይደለም ። ይቻላል! እናም የመፍትሄ ሃሳብ ልጠቁም …

    እኔም እንደ መፍትሔ ሃሳብ በጅዳና ሪያድ የምትገኙ መንግስት ተወካዮች እንደ ከዚህ ቀደሙ በድርጅታዊ አወቃቀር ሳይሆን ሁሉም አትዮጵያዊ እንደ ዜጋ የሚሳተፍና የሚመክርበት ስብሰባ በአስቸኳይ መጥራት ! ሌላው በዙሪያው የምንገኝ ወገኖች በማህበራዊ ገጾች አምድ ላይ የመጻፍ መብታችን የተጠበቀ ቢሆንም በየስርቻው እየተነዛ የስነ ልቦና ጭንቀት እየለቀቀ ያለው ያልተጨበጠና ያልተረጋገጠ መረጃ ከማሰራጨት መቆጠብ ይኖርብናል ! ጠቃሚ መረጃዎች ካሉ ከላይ ይቋቋም ዘንድ ሃሳብ ላቀረብኩት ኮሚቴ በመላክ የመረጃ ክምችት ከመፍጠር ባለፈ ትክክለኛውን መረጃ ለህዝብ አንዲደርስና በጥንቃቄ እና በተረጋጋ ሁኔታ እንድንመራ ይረዳናል። ሌላውና ዋንኛው ስራ መሰራት አለበት ብየ የማምነው ወደ ሃገር ለማሳፈር የሚደረገው መንገድ እስኪስተካከል ድረስ ማንኛውም ስደተኛ ሰልፍ ማድረግና ወደ ንብረት ሰበራ አመጽ እንዳይሸጋገር ነዋሪውን የማረጋጋት ስራ መስራቱ ግድ ይላል !

     መላ ካልተባለ አጠቃላይ ሁኔታው ጥሩ አይደለም  ፣ ልዩንትን አስወግደን በህብረት የማንሔድ ከሆነና አሁንም በተቃራኒ ጥላቻ የምንሔደው አካሔድ ፍጹም አዋጣም! ይህ አደጋም ከዜጎች አልፎ በሳውዲና በኢትዮጵያ የቆየ ግንኙነት ታሪክ ትልቁን ስህተት ወደ መስራቱ እንዳያስኬደን ስጋት አለኝ  ! ችግሩ ሳያንሰን በግፉአን ዜጎችና በዲፕሎማቶች የሰመረ ግንኙንት እጦት ከሚኮላሸው የነፍስ አድን ህብረት ክፍተት ጣጣ አንድየ ይሰውረን !

የግርጌ ማስታዎሻ : በመላ አሜሪካና አውሮፖ ብሎም በተለያዩ አለማት የምትገኙ ኢትዮጵያውያን በሳውዲ አረቢያ ላለው ወገን ድጋፍ ስታደርጉ ማየት ለወገን ያላችሁን ፍቅር ያሳያልና ደስታየ ወሰን አጥቷል። የሳውዲ አረቢያን ባንዴራ ነገር ግን አደራ ! ይህ በአረንጓዴ መደብ ላይ በነጭ ቀለም የቁርአን ቃል የሰፈረበት ባንዴራ በመሆኑ በክብር ልንይዘው ይገባል! በስህተት አለያም በጥላቻ ስሜት ተገፋፍተን ለማቃጠልና ለመቅደድ ብንሞክር መላ የአለምን ሙስሊም አስከፍቶ ወገኖቻችን ወደ ሃገራቸው እንዳይሄዱ ከሚፈጥረው ጫና በተጨማሪ በዜጎቻችን መብት ይከበርልን ጥያቄ ዙሪያ ልናጣ የምንቸለው ድጋፍ ማስተዋል ግድ ይለናል!  ይህን አልፈን ከሔድን ተጠቃሚ ካለመሆናችን በተጨማሪ ጸብ ቅያሞታችን ከሳውዲ ጋር ብቻ ሳይሆን ከመላ የሙሰሊም እምነት ተከታዮች ጋር ስለሚሆን ጥንቃቄ ያስፈልጋል! በፍጹም ጨዋነት የሚካሔደው ሰላማዊ ሰልፍ ለማየት ጓጉቻለሁ!

ከምንም በላይ ደግሞ ከመጣብንን መከራ አንድ አምላክ ይጠብቀን!

ነቢዩ ሲራክ


Image may be NSFW.
Clik here to view.
Image may be NSFW.
Clik here to view.

የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ በኖርዌይ (Ethiopian Community in Norway)

 በሳውዲ አረብያ የሚኖሩ ወገኖቻችን ላይ እየደረሰ ላለው ሰቆቃ ያዘጋጀው ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ ዛሬ ህዳር 5 /2006 ዓም በሳውዲ አረብያ የሚኖሩ ወገኖቻችን ላይ እየደረሰ ላለው ሰቆቃ ያዘጋጀው ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ ቁጥሩ  ከፍተኛ የሆነ ሕዝብ በተገኘበት በኖርዌይ ዋና ከተማ በኦስሎ በሚገኘው የሳውዲ አረብያ ኢምባሲ ፊት ለፊት ተካሄደ….

ከቀትር በኃላ  በ10 ሰዓት የተጀመረው የተቃውሞ ሰልፍ ላይ  በርካታ ወጣቶች፣ በእድሜ የገፉ አረጋውያን እና እድሜያቸው  ከአንድ ዓመት ያልዘለሉ ሕፃንትን የያዙ እናቶች ሁሉ የታደሙበት ነበር።እስከ ምሽቱ 12 ሰዓት ድረስ በቆየው የተቃውሞ ሰልፍ ላይ -
- የተለያዩ የፖለቲካ ድርጅቶች ተወካዮች እና ሲቪክ ማህበራት ተወካዮች አጫጭር ንግግሮች አድርገዋል፣
- የሳውዲ አረብያ መንግስት በሀገሩ በሚገኙ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚያደርሰውን በደል የሚያጋልጡ በማህበራዊ ድህረ ገፆች የተለቀቁት ፎቶዎች በትልቁ ታትመው እንዲታዩ ተደርገዋል፣
- የተለያዩ መፈክሮች ተሰምተዋል፣
-  ለሳውዲ አረብያ ኢምባሲ የተዘጋጀው የተቃውሞ ደብዳቤ ተሰጥቷል፣
-  የሳውዲ አረብያ መንግስት ንጉሳውያን ቤተሰቦች የያዘ ፎቶግራፍን  እንዲቃጠል በማድረግ ሰልፈኛው ተቃውሞውን ከመግለጡም በላይ የኢትዮጵያ መንግስት ጉዳዩን በቸልታ እና ተገቢውን የዲፕሎማቲክ ግንኙነትን ያልጠበቀ አያይዝ ኢትዮጵያውያኑን በእጅጉ አስቆጥቷቸዋል። በሰልፉ ላይ ከተነገሩት ንግግሮች ውስጥ የኢህአዲግ ወያኔ መንግስት ለዜጎቹ የሚሰጠው ዋጋ በእጅጉ ያነሰ መሆኑ በተደጋጋሚ ከመወሳቱም በላይ አንድ ተናጋሪ ” ዛሬ ወገኖቻችን ሥራ ፍለጋ በእየ አረብ ሃገራቱ የሚሰደዱት ከ 40 ቢልዮን ብር በላይ በመዘረፉ መሆኑን መዘንጋት የለብንም ለእዚህም ተጠያቂው እራሱ ወያኔ ነው” በማለት በምሬት ተናግረዋል።
በመጨረሻም  በሰሞኑ የሳውዲ ፖሊስ እና ወጣቶች  ተግባር የተጎዱ ኢትዮጵያውያንን  ፎቶ ሰልፈኛው ”ስራቸውን ይመልከቱት በማለት ኢምባሲው አጥር ላይ እንዲቀመጥ ከተደረገ በኃላ የሰልፉ ስነ ስርዓት ፍፃሜ ሆኗል።
የሰልፉን ገፅታ በከፊል የሚያሳየውን ፎቶ ከእዚህ በታች ይመልከቱ።


Image may be NSFW.
Clik here to view.
Image may be NSFW.
Clik here to view.

የኢትዮጵያ መንግሥት ከሳውዲ አረቢያ መንግሥት ጐን በመቆም ዋና ተባባሪ መሆኑን በዛሬው እለት አስመስክሯል! (ሰማያዊ ፓርቲ)

በሳውዲ አረቢያ በሚገኙ ዜጎቻችን ላይ እየደረሰ ያለው በደል እና ስቃይ መጠኑ ከመጨመር አልፎ ሕይወትን እስከማሳጣት መድረሱ የሚታወቅ ነው… ይህን በደል እና ስቃይ ለመቃወም እና ሀዘናችንን ለመግለፅ በዛሬው ዕለት ማለትም ህድር 6 ቀን 2006 ዓ.ም አዲስ አበባ በሚገኘው በሳውዲ አረቢያ ኢምባሲ ፊት ለፊት ሰላማዊ ሰልፍ የተጠራ ቢሆንም በመንግሥት ታጣቂዎችበተወሰደ በአሰቃቂ እርምጃ ሰልፉ ሊካሄድ አልቻለም፡

Image may be NSFW.
Clik here to view.
Ethiopia's Semayawi party (blue party)

እኛ ኢትዮጵያን በውጭ በሚገኙ ዜጐቻችን ላይ የሚደርሰው በደልና ግፍ እንዲቆም፣ ይህንንም ድርጊት የፈፀሙት ለሕግ እንዲቀርቡና የተጐዱ ዜጐች ተገቢውን ካሳ እንዲያገኙ፤ የኢትዮጵያ መንግሥትም በዜጐቹ ላይ ያሳየውን ቸልተኝነት በአስቸኳይ በማቆም ተገቢ የሆነውን የመንግሥት ኃላፊነት እንዲወጣ ቢጠየቅም፤ ሰልፉ በተቃራኒው በመንግሥት ታጣቂዎች በተወሰደ አሰቃቂ እርምጃ ተጠናቋል፡፡

በሳውዲ እየተፈፀመ ያለውን በደል በመቃወም በዓለም አቀፍ ደረጃ ኢትዮጵያዊያን ድምፃቸውን በማሰማት ላይ ቢሆኑም እኛ ኢትዮጵያዊያን ግን በገዛ ሀገራችን ድምፃችንን እንኳን እንዳናሰማ ታፍነናል፡፡ በዚህም እንቅስቃሴ ላይ የተሳተፉ የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች፣ አባላት፣ ደጋፊዎችና ሌሎች የኅብረተሰብ ክፍሎች ከፍተኛ ድብደባ፣ እንግልትና እስር ተፈፅሞባቸዋል፡፡

የመንግሥት ፖሊሶች የራሳቸውን ዜጋ በመደብደብና በማሰቃየት ብሎም በማሰር በሳውዲ በሚገኙ ኢትዮጵያዊ ወገኖቻችን ላይ የተፈፀመውን በደል ሀገር ውስጥ በሚገኙ ንፁሐን ወገኖቻቸው ላይ ደግመውታል፡፡

ይህ በውሸት ዲሞክራሲ ስም የተደበቀው አምባገነን መንግሥት ሕዝብን ለማሸማቀቅ የወሰደውን እርምጃ ወደ ጐን በመተው የኢትዮጵያ ሕዝብ ቅድም አያቶቹን በማስታወስ ያስረከቡትን ክብር ከማስመለስ ወደ ኋላ እንደማይል እርግጠኛ መሆናችንን እንገልፃለን፡፡

ፓርቲያችን እንዲህ አይነቱን የለየለት የመንግሥት ሕገ ወጥ ተግባር ትኩረት ሰጥቶ የሚመለከተው መሆኑን እየገለፅን፤ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብና መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ከጐናችን እንዲቆም በአፅንኦት ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡

ህዳር 6 ቀን 2006 ዓ.ም
አዲስ አበባ
Image may be NSFW.
Clik here to view.
Blue party 15


Image may be NSFW.
Clik here to view.
Image may be NSFW.
Clik here to view.

Article 7

The Al-Kandarah police station in Jeddah has launched an investigation into the cases of 20 expatriates of Ethiopian and Pakistani descent who were arrested for instigating the riots that recently took place in Jeddah….

 Image may be NSFW.
Clik here to view.
1384620137254542300.jpg
 UNACCEPTABLE: Rioters block Jeddah’s Sitteen Street on Thursday morning. (AN photo)  JEDDAH: ARAB NEWS

The riots, which led to the closure of Al-Sitteen Street in Jeddah, started when several illegal expatriates took to the streets with staffs and sticks, obstructing traffic and vandalizing cars.

The rioters have been charged with violating the Kingdom’s laws, which prohibit gathering without prior government permission. The illegal expatriates were also arrested for possession of sharp objects and assaulting citizens and residents.
Investigations are set to take place prior to the transfer of their files to the Bureau of Investigation and Public Prosecution.
Ethiopians residing in Jeddah, meanwhile, denounced the conduct of their fellow nationals who violated the Kingdom’s labor laws, characterizing their behavior as unacceptable.
The Kingdom has hosted them and their families and has allowed them to live with dignity; their behavior is intolerable. The Kingdom has the right to regulate its labor market and to maintain its security just like any other country,” said Yousif Bajazi, an Ethiopian expatriate living in Jeddah.
Mousa Dardeir, another Ethiopian expatriate, said: “The Kingdom gave expatriates sufficient time to correct their status so they should have taken advantage of the amnesty period. This is no way to react to their situation.”
Reporters from the local media met with some of the arrested rioters who expressed their regret.
Mohammed Hassan, one of the expatriates who was arrested for his involvement in the riots, said he took to the streets thinking it would accelerate his repatriation home.
Hassan called on members of his community to respect the Kingdom’s laws and not get carried away with the behavior of other lawless individuals.
“I saw some expatriates carrying sticks and standing in the streets and they told me this would speed up their return home, so I joined them. I didn’t realize the situation would deteriorate to that level. I have made matters worse for myself now,” said Ishtiyaq Hussein, another arrested expatriate.
The Northern Province police station said 75 rioters have been referred to the Bureau of Investigation and Public Prosecution. The demonstrations in Al-Azeziyah damaged 14 vehicles and caused numerous injuries


Image may be NSFW.
Clik here to view.
Image may be NSFW.
Clik here to view.

Arrests at anti-Saudi protest in Ethiopia

 
 
 
AL  JAZEERA NEWS  Police crackdown on demonstrations against targeted attacks on Ethiopian migrant workers in Saudi Arabia…

 
Image may be NSFW.
Clik here to view.
 
Arrests at anti-Saudi protest in Ethiopia
 
.Police in Ethiopia have arrested dozens of people outside the Saudi embassy in the capital Addis Ababa in a crackdown on demonstrators protesting against targeted attacks on Ethiopians in Saudi Arabia.

Police units blocked roads on Friday to prevent the protest at the embassy from growing and forced some journalists to delete photos.

“The police came and they beat us… and now more than 100 people are at the police station.

Getaneh Balcha, Blue Party

One protester, Asfaw Michael, who was beaten, said he did not understand why Ethiopia wanted to shield Saudi Arabia from the protest.

According to the Ethiopian government, three Ethiopians were killed last week in Saudi Arabia in clashes with police. Saudi authorities are in the process of repatriating at least 23,000 illegal immigrants from Ethiopia.

“The police came and they beat us…and now more than 100 people are at the police station,” said Getaneh Balcha, a senior member of the opposition Blue Party movement, adding the party chairman and vice chairman were among those held.

The government said protesters did not have a permit to demonstrate and confirmed that arrests had been made, but did not say how many.

“It was an illegal demonstration, they had not got a permit from the appropriate office,” Shimeles Kemal, a government spokesman, told the AFP news agency, adding charges could be brought against the organisers.

“They were fomenting anti-Arab sentiments here among Ethiopians … the demonstration itself was illicit, so the police took measures and apprehended some,” he said.

Many foreign workers in Saudi Arabia are fleeing or are under arrest amid a crackdown on the kingdom’s nine million migrant labourers. Close to 500 Ethiopians have been repatriated.

Last weekend, Saudi residents fought with Ethiopians and a video emerged of a crowd dragging an Ethiopian from his house and beating him.

The security sweep in Saudi Arabia comes after seven months of warnings by the government, which has created a task force of 1,200 Labour Ministry officials who are combing shops, construction sites, restaurants and businesses in search of foreign workers employed without proper permits.

More than 16,000 people have already been rounded up, according to authorities


Image may be NSFW.
Clik here to view.
Image may be NSFW.
Clik here to view.

አምላክ ሆይ፥ አንተ እውነትም ፃድቅ ነህ!(from concerned Ethiopian)

እግዚአብሔር የድሆችና የስደተኛ ዓባት ነው፥ የድሃደጉን እንባ፣ የመበለቷንም ለቅሶ ዓዳመጠ፣ የችግረኞች ወዳጅ ሳኡዲ አረቢያን በቅጣት በትር ጎበኛት! የልጆቹን በደል፣ ግፍና፣ መከራ እግዚአብሔር ከላይ ተመለከተ፣ በቁጣ ከሰማይ ዓንጎዳጎደ፥ በሳኡዲ ዓረቢያ ከተሞች በበቀል ወረደ፥ ሰማያዊ ተግሳጽንም አዘዘ፥ ምድሯን በጎርፍ መታ፥ ልጆች ከወላጆች….

ሚስት ካባሏሳይገናኙ እንደ ወጡ ቀሩ፥ በብዙ ወርቅና ብር የተንቀባረሩትን የዓረቢያ ኩራቶች በጭብጥ የዝናብ ማእበል በተናቸው፥ ዳግም እንዳይነሱ አድርጎ ከምድረበዳው አሸዋ ጋር ቀላቀላቸው፥

በሰታታው የሳኡዲ ሜዳ ላይ ተንጠራርተው የቆሙት ታላላቅ ሕንጻዎች እንደ ሰም ቀለጡ፥ የሳኡዲን ውብ ከተማዎች ለማገናኘት የተንዥረገጉ ሽንጣም ድልድዮች እንደ ቸኮሌት ባር ተፍረክርከው ወደምድር ሆድ ገቡ፥ በግፍ ደም የተገነባች የክፉዎችና የዓመጸኞች ከተማ፣ በእንባ ጎርፍና በደም ጭቃ የተዋበ ባለጸግነት ከንቱ ሆነ፥ ዛሬ በማለዳ ዓይኖቸ ገና ከእንባ ዓልደረቁም፣ ውስጤ ደምቶ፣ የልቤ ስብራት በሃዘን እያመረቀዘ ባለበት ጊዜ፣ የሕዝበ ኢትዮጵያ ጠላቶቸ እለቅሶና የጣረሞት ድምጽ ከሞት ሸለቆ ከሳኡዲ ተሰማ፥ የዓመጻና የግፍ ብድራታቸውን ሳይውል ሳያድር በብዙ እጥፍ ሲከፍሉ ዓየሁ፥

ትላንት በፊቱ ሲመጻደቁበት ያየነውን የዓለም ሁሉ ፈጣሪ ዛሬ የወረደውን ዶፍ እንዲያቆረው ሕዝበ ሳኡዲ በሲቃ ድምጽ ሲማጸን ሰማሁ፥ ከንቱ መማጸን፥ አቤት ኣምላከ እስራኤል እንዴት ድንቅ ነው፥

ከጻድቁ እግዚአብሔር የፍርድ በትር የሚታደጋቸውስ ማነው?

ወዮልሽ ሳዑዲ ዓረቢያ፥ ይህ የማስጠንቀቂያው ደወል ነው፥ በዓደባባዮችሽ ላይ የንጹሃን ደም በግፍ ፈሶበታልና እግዚአብሔር ይበቀልሻል፥ ሰርተው ለመብላት በተሰደዱ ንጹሃን ሕዝቦች ላይ ለሰራሺው ግፍና በደል ገና ብዙ ዋጋ ትከፍያለሽ፥ ልጆችሽ ከትውልዳቸው፣ ዓዛውንቶችሽ ከዕርስታቸው ይነቀላሉ፥ ስሚ አንች የክፋት ከተማ፣ የእግዚአብሔር መርገም በዓንች ላይ ነው!

እነሱ በፈረሳቸው ይታመናሉ፣ እኛ ግን በዓምላካችን በእግዚአብሔር እንታመናለን፥ ትዕቢተኛውን  ፈርኦን የቀጣ፥ ፈረሱን እና ፈረሰኛውን በቀይ ባህር ላይ የጣለ፣ የእስራኤራል አምላክ ቅዱስ  እግዚአብሔር  ለዘላለም  ስሙ ከፍ ይበል፥  አሜን!


Image may be NSFW.
Clik here to view.
Image may be NSFW.
Clik here to view.

Eritrean President Isaias Afwerki missing

 
 
 
 
Eritrean opposition groups and Eritrea observers are reporting that it has been close to a month since the president of Eritrea, Isaias Afwerki.,

has been seen in public, fueling speculations once again that he is either terribly sick or incapacitated. Eritrean officials are not willing to confirm or deny the reports. In a photo that was released several months ago, Isaias looked sick and frail. Ethiopian Review sources have reported previously that Isaias Afwerki has told close confidants he will step down in 2014. His son, Abraham (shown in the photo below), is said to be among the likely successors.
 Image may be NSFW.
Clik here to view.
Isaias Afwerki
Image may be NSFW.
Clik here to view.
Abraham Isaias

 

Image may be NSFW.
Clik here to view.
Image may be NSFW.
Clik here to view.

Eritrean President Isaias Afwerki missing

Eritrean opposition groups and Eritrea observers are reporting that it has been close to a month since the president of Eritrea, Isaias Afwerki.,

Image may be NSFW.
Clik here to view.
has been seen in public, fueling speculations once again that he is either terribly sick or incapacitated. Eritrean officials are not willing to confirm or deny the reports. In a photo that was released several months ago, Isaias looked sick and frail. Ethiopian Review sources have reported previously that Isaias Afwerki has told close confidants he will step down in 2014. His son, Abraham (shown in the photo below), is said to be among the likely  successors.

 

 

 Image may be NSFW.
Clik here to view.
Abraham Isaias
Image may be NSFW.
Clik here to view.
Isaias Afwerki


Image may be NSFW.
Clik here to view.
Image may be NSFW.
Clik here to view.

የስደት ውርደታችንም በዛ! ኢትዮጵያዊነትም ረከሰ

በሳዑዲ ዓረቢያ በኢትዮጵያዊያን ስደተኞች ላይ እየተፈጸመ ያለውና እየተስተጋባ ያለው አሰቃቂ ግድያና ድብደባ ይዘገንናል፣ ይሰቀጥጣል፣ ያቅለሸልሻል፡፡ አረመኔያዊ ነው፡ የሳዑዲ ዓረቢያ መንግሥት የራሱን ሕግ ማስከበር እንዳለበት እናምናለን..

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በሕገወጥ መንገድ አገሪቱ ውስጥ የገቡትን ሰዎች ወደ አገራቸው ቢመልስ ወይም ቢያባርር ተቃውሞ የለንም፡፡ ጥያቄያችንና ተቃውሞአችን ግን በሕገወጥ መንገድ የገቡትን ኢትዮጵያውያን ለምን መለስካቸው?ለምን አባረርካቸው?የሚል አይደለም፡፡ ሕገወጦችን መቆጣጠርና ሕግን ማስከበር የማንም አገር መብትና ኃላፊነት ነውና፡፡

ግን! ነገር ግን! በሕገወጥ መንገድ የገቡትን ኢትዮጵያውያን በሕጋዊ መንገድ ወደ አገራቸው ይመልሳል ወይም ይቀጣል እንጂ፣ ግድያና ማሰቃየት ማካሄድ የለበትም፣ አልነበረበትም፡፡

እኛም እንደምንከታተለው የዓለም መገናኛ ብዙኃንም እያስተጋቡት እንዳለው፣ በመጀመሪያ ከኢትዮጵያ የሄዱት የቤት ሠራተኞች እንደ ባርያ እንጂ እንደ ነፃ ሰው አይታዩም፡፡ እንደ እንስሳና እንደ ባርያ ነው የሚቆጠሩት፡፡ በሕጋዊ መንገድ የገቡትም ጭምር፡፡

ከዚያም አልፎ በየቤቱ ፖሊስ እየገባ ሕገወጥ ናችሁ እያለ ሲገድልና አስከሬን በየጎዳናው ሲወረውር በግልጽ በሚስቀጥጥ ሁኔታ እየታየ ነው፡፡ የሳዑዲ መንግሥት የራሱን ሕግ የማስከበር መብት እንዳለው ሁሉ፣ ማክበር ያለበትና የሚገደድባቸው ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ሕጎች እንዳሉም ሊገነዘብና ሊተገብር ይገባዋል፡፡

በተለይም በዘፈቀደ አንዳንድ የሳዑዲ ዓረቢያ ተወላጆች የሚፈጽሙት ግፍ አልበቃ ብሎ፣ የመንግሥት የፀጥታና የፖሊስ ኃይል ቤት ለቤት እየገባ ግፍና ወንጀል በኢትዮጵያውያን ስደተኞች ላይ ሲፈጽም፣ በማያወላዳ መንገድ ዓለም አቀፍ ሕግን መጣስ ነው፡፡

ሕግ መጣሱና ወንጀል መፈጸሙ አሳዛኝ መሆኑ እንዳለ ሆኖ፣ በተለይ ደግሞ ኢትዮጵያውያን በባህልና በታሪክ የማይገናኙዋቸው አውሮፓና አሜሪካ ሄደው እንዲህ ዓይነት ግፍ አልተፈጸመባቸውም፡፡ ለዘመናት በታሪክ፣ በባህል፣ በቋንቋና በሥነ ልቦና ከሚቀራረቡት የሳዑዲ ዓረቢያ ሕዝብ ይህ ዓይነቱ ግፍ ሲደርስባቸው የሚፈጥረው ስሜት ውግዘት ብቻ ሳይሆን ምፀትም ነው፡፡ ሕዝባችን ከሳዑዲ ዓረቢያ ሰዎች ጋር ብቻ ሳይሆኑ ከሌላው ዓለም ሕዝብ ጋር በአገሩም ሆነ በውጭ በፍቅርና በመተሳሰብ መኖር የሚችል ነው፡፡

በሳዑዲ ዓረቢያ እየተፈጠረ ባለው አስደንጋጭ ድርጊት እንደ ኢትዮጵያ መንግሥትና ሕዝብ ብዙ ልንማረውና ልንፈጽመው የሚገባን ነገር አለ፡፡  ከሁሉም በፊት እንደ መንግሥትም እንደ ሕዝብም ይህንን ድርጊት በይፋና በግልጽ ልናወግዘው ይገባል፡፡ አላስፈላጊ ረብሻና ግርግር በመፍጠር ሳይሆን ድርጊቱን በትክክል እንዳወቅነው፣ ሕገወጥና አረመኔያዊ እንደሆነና በጥብቅ እንደምናወግዘው በግልጽ መልዕክታችንን እናስተላልፍ፡፡


Image may be NSFW.
Clik here to view.
Image may be NSFW.
Clik here to view.

ጭንቁን ቀን እንዴት እንለፍ!?

ጥላቻው እያደገ ሔዷል፣ ሳውዲ አሰሪዎች ኢትዮጵያውያን የቤት ሰራተኞቻቸውን ድሮ ድሮ በአረቦች ዘንድ የተከበርን፣ የታፈርን የእኛን የሃበሻ ልጆች “ጨካኞች ፣ የማይታመኑ!” እያሉ ጥላቻቸውን መገልጽ ጀምረዋል… November 14,2013 የወጣው አረብ ኑውስ Recent clashes make Saudis wary of Ethiopian maids በሚል ርዕስ ስር ሳውዲ አሰሪዎች ኢትዮጵያን ሰራተኞችን ለማባረር እየዛቱ ነው! ይህ የአረብ ኒውስ ዘገባ በሹክሹክታ የምንሰማው ቁልጭ አድርጎ ያሳያል።

የሪያድ መንፉሃን ግጭት ተከትሎ ደም እድገብሮም ለኢትዮጵያን ተሰጠው ወደ ሃገር ቤት የመግባትን እድል ለመጠቀም ከሃያ ሽህ በላይ ኢትዮጵያውያን የሪያድ መጠለያዎችን አጨናንቀዋል። እንዲውም በሪያድ የኢትዮጵያ አምሳደር ቁጥሩን ወደ ሃያ ሶስት ሽህ እንደሆነ ረቡዕ November 14,2013 ለወጣው አረብ ኒውስ አስታውቀዋል። አሁንም በሽዎች የሚቆጠሩ ወደ መጠለያ ለመግባት እየጎረፉ ነው። በመጠለያው የምግብና የሚጠጣ ውሃ እጥረቱ ደግሞ ኢትዮጰያውያኑ አጥር ሰብረው እንዲወጡ እያስገደደ ነው ተብሏል።

Image may be NSFW.
Clik here to view.
በጅዳ እና በተለያዩ የሳውዲ ከተሞች ያሉ ህጋዊ መኖሪያ ፈቃድ የሌላቸው ኢትዮጵያውያንም የሚይዙት የሚጨብጡት አጥተው በቋፍ ላይ ናቸው ። በሪያድ እና በተለያዩ ከተሞቸ ባሳለፍነው ቅዳሜ በመንፉሃው ሁከት ጭካኔ የተቀላቀለበት በሃገሩ ነዋሪዎች ተወሰደ በተባለው እርምጃ ገና በመሰራጨት ላይ ያለው መረጃ ምስል ህጋዊ ሆነ ህገ ወጥ የሆነውን ሁሉንም እያስጨነቀ ነው። እኔም እዚያው መንፉሃ ሆነውን የአይን እማኝ ከሰማሁ ወዲህ ከ16 አመታት በላይ የማውቃቸው ሳውዲዎች ይህን ፈጸሙ ለማለት ብቻ ሳይሆን በዚህች ሃገር ይህ መሰል ግፍ በሰው ልጅ ይፈጸማል ለማለት ተቸግሬያለሁ። እውነት መሆኑን ደጋግሜ ሳሰላስለው ደግሞ የሳውዲ ኑሮ እየጎረበጠኝና ተስፋየን እየሟጠጠው ሄዷል። ብዙዎች በዚህና በመሳሰለው የማሳደድ ችግር ምክንያት ወደ ሃገር መግባት ይፈልጋሉ፣ በሪያድ ከመንፉሃ በተጨማሪ በኮንትራት ስራ የመጡና ለበርካታ አመታት በሳውዲ ነዋሪ የሆኑት ሳይቀሩ እንደ መንፉሃ ግፉአን በውድ የገዙትን እቃ በርካሽ እየሸጡና መኖሪያ ፍቃዳቸውን አሽቀንጥረው በመጣል ወደ መጠለያው እየገቡ ነው ።

“በመንፉሃ ቁጥራቸው የማይታወቅ ኢትዮጵያውያን ሞተዋል … ” በሚል ነዋሪው በሚሞግተውና መንግስት “ሶስት ብቻ ነው የሞተው!” ያላቸው ኢትዮጵያውያን ደም ፈስሶ በድርድርም ቢሆን ሳውዲዎች የጣሉትን ቅጣት አንስተው ህገ ወጥ ነዋሪዎች በፍላጎት እንዲገቡ ተፈቅዷል። ይህ ለሪያድ ነዋሪዎች የተሰጠው እድል በሁሉም ከተማ ላሉት ዜጎች ስለመስራቱ ማወቅ ባለመቻሉ ነዋሪው ተጨናንቋል። በመካ ያለው ከበድ እያለ መጥቷል። በጅዳ ከንደራ የሚፈራውን ያህልም ባይሆን በእለተ ሃሙስ November 14,2013 እኩለ ቀን ለግማሽ ሰአት የዘለቀ ፍጥጫ እንደ ነበር እለታዊው አረብ ኒውስ ጋዜጣ ከቀትር በኋላ ዘግቦታል። በጣይፍ፣ በጀዛንና በአቅራቢያ የተለያዩ አካባቢዎችም ጉዳይ አሳሳቢ ነው። ቢያንስ የመንግስት ሀላፊዎች መረጀ በመስጠት ሰውን ማረጋጋት ካልቻሉ ያየን የሰማነው የመንፉሃ አደጋ በከፋ መልኩ እንዳይጫር ስጋት አለኝ።

በጅዳ ቆንስል ምን እየተሰራ እንዳለ የሚታወቅ ነገር የለም። እርግጥ ነው ስራ እየተሰራ ነው። ፖስፖርት ይታደሳል ፣አዲስ ይሰጣል፣ ከአስር ሽህ በላይ ይሆናሉ ለሚባሉ በእስር ቤት ላሉት ሊሴ ፖሴ ይሰጣል፣ ሌላም ሌላ ስራ ይሰራል። ከዚህ አልፎ ከግቢው በመታመስ ላይ ላሉ ወደ አስር የሚጠጉ ያበዱትን፣ ከሰላሳ በላይ የነሆለሉና የታመሙትን ጨምሮ ሁለት መቶImage may be NSFW.
Clik here to view.
 የሚጠጉ ዜጎች ጉዳይ መቋጫ አልተገኘለትም። ለወራት ሲንከባለል የቆየ ወደ ሃገር የማሳፈር ክትትል ምን ምን ላይ እንደ ደረሰ የሚታወቅ ነገር የለም። የቻለው ምግብ እና ውሃ ብሎም አንዳንድ አስፈላጊ ቁሳቅስ እያቀረበላቸው ይገኛል። ከዚህ ባለፈ ሁኔታውን አይቶ እንባውን እየረጨ ከመሄድ ባለፈ ምንም መስራት አልቻለም ፣ አቅሙም የለውም! በርካታ ወገኖች እየሆነ ያለውን ለማወቅ ጉጉት አላቸው። ያም ሆኖ የጅዳ ቆንስል የበላይ መረጃ መስጠትም ሆነ መቀበል አልፈለጉም። ወጌን በማስረጃ ላስረግጥ … !

ኢትዮጵያውያን እንደጨው ተበትነናል። ከቀናት በፊት ባሳለፍነው እሁድ ሰባት ኢትዮጵያውያን ታሳሪዎች ይዞ ከጀዛን ክልል ወደ ሽሜሲ አዲሱ እስር ቤት ሲጓዝ የነበረ አንድ የፖሊስ መኪና እኩለቀን ሊዝ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በደረሰበት አደጋ አራት ኢትዮጵያውያን መሞታቸውና ሶስት ያህሉ መቁሰላቸውን በሰማሁ ማግስት መረጃውን በትኩሱ ለማድረስ ተወካዮቻችን በስልክ ደውየ ሳጣቸው ከጭንቀቱ ጋር ውስጤ የተሰማውን ለመግለጽ እቸገራለሁ። ነገሩ እንዲህ ነው … እሁድ ለሰኞ አጥቢያ በጅዳ መኮሮና አካባቢ እኩለ ሌሊት ላይ አንድ መረጃ ደረሰኝ “ኢትዮጵያውያንና እዚህ አገር ተወልደው ባደጉ የውጭ ዜጎች መካከል ሁከት ተቀስቅሷል! “የሚል ነበር። መረጃ ለማቀበል ለብቸኛ ተጠሪዎቻችን ስልክ ደወልኩ። አይመልሱም። መረጃ አቀባዮቸን መልሸ ስደውል አካባቢው በጩኸትና ረብሻ ሲታመስ ሰማሁ። ደግሜ ወደ ለሃላፊዎች ደወልኩ ። ዋና ሃላፊው አቶ ዘነበ ከበደም ሆነ ምክትላቸው አቶ ሸሪፍ ኸይሩ ተንቀሳቃሽ ስልካቸውን አያነሱም። ፖሊስ ደርሶ ረብሻው ተበተነ። አካባቢው መረጋጋት ያዘ። መንፉሃን እያስታወስኩ በደረቁ ሌሊት በአይኔ እንቅልፍ ሳይዞር ነጋ … !

አይነጋ የለም ነግቶ፣ ኢትዮጵያውያኑ የተያዙት ተይዘው የቀሩት ቤታቸው ተዘርፎ ድልድይ ስር ማደራቸውን በቦታው ሔጀ ተመልክቻለሁ። በግጭቱ የቅርብ ርቀት ተሸብረው ያገኘኋቸው የግጭቱ ተጎጅዎች ህክምና ያገኙ እንደሁ እና ጉዳዩንም ስልክ የማያነሱት የቆንሰሉ ሃላፊዎች ጉዳታቸውን እንዲያውቁላቸው አሁንም ወደ ሃላፊዎች ደወልኩ። አያነሱም። ተጎጅዎችም ሌሊት ለእኔ እንደ ደወሉ ወደ ቆንስሉ ከሃያ ጊዜ በላይ ደውለው ስልኩን የሚያነሳ ስላጡ ወደ እኔ መደወላቸውን አጫወቱኝ። ግራ ብጋባም ቢያንስ የሆነውን ሁሉ ለማስረዳት ተጎጅዎችን ወደ ቆንስሉ ለመውሰድ ወስኘ ሳማክራቸው “አድርገህው ነው!” አሉኝ ከነፍሰ ጡሯ እህት ተጎጅና ሁለት በግጭቱ የቆሰሉ የተደበደቡትን እና ወደ ስምንት የሚደርሱ እማኞችን ይዠ ወደ ጅዳ ቆንስል መስሪያ ቤት አመራሁ። በሙግት ወደ ግቢው ብንገባም ሃላፊውን እኔን ለማነጋገር እንደማይችሉ እና ስብሰባ ላይ መሆናቸው እንደ ምክንያት ተሰጠኝ። ሰውነቴ ተቆጣ ፣ “የእነሱን ስራ ስሰራ ለምን አይተባበሩኝም!” ራሴን ጠየቅኩ ፣ መልስ ግን የለኝም! ከማይጋነን መጉላላቱ በኋላ ዋና ሃላፊው አቶ ዘነበ ከበደ አማካኝነት በወረደ ትዕዛዝ የዲያስፖራዋ ሃላፊ ቆንስል ሙንትሃ እንዲያነጋግሩኝ ተደርጎ ቆንስሏን አግኝቸ አነጋገርኳቸው። ለመኮረና ግጭት መረጃ አዲስ እንደሆኑ ገልጸው ለመረጃው አመስግናውኝ ቁስለኛና ተጎጅዎችን አስተዋውቄያቸው ወደ ስራየ ከመውጣቴ በፊት ማለት የፈለግኩትን በስጨት እንዳለኩ ተናገርኳቸው! ቆንስል ሙንትሃ ባዩትና በሰሙት ተደናግጠው እዚያው እያለሁ በውስጥ መስመር ደውለው ለአቶ ዘነበ የጉዳዩን አሳሳቢነት አሰረዷቸው። ወደ ቆንስሉና ወደ ሃላፊዎች ስልክ ስደውል የማይነሳበትን እንቆቅልሽ ከማስረዳት ባለፈ በዚህ ሰአት በአንድ የስልክ ጥሪ በሚታጣ መረጃ ብዙ ጥሩም መጥፎም ሁኔታ ስለሚያስከትል የዜጎችን መብት ለማስከበር የተቀመጠ የመንግስት አካል ለመረጃ የራቀ መሆኑን አደገኛ አካሔድ ገለጽኩላቸው ። ብዙም ሳልቆይ ባለጉዳዮችን እዚያው ትቸ ወደ ስራየ አቀናሁ …

ከቀትር በኋላ የቆንስሉ ሃላፊ አቶ ዘነበን ጨምሮ ሶስቱም ዲፕሎማቶች የመኮረናው ግጭት ወደ ሚመለከታቸው የሽማልያ ፖሊስ ጣቢያ ማቅናታቸውን ሰምቻለሁ። በመኮረና ሆነ ተብሎ በወሰድኳቸው ተጎጅዎች የሰማነውን በዜጎች ላይ የመቁሰልና የሞት አደጋ መከሰቱን ጠይቀው ከጀኔራል አዛዡ መልስ እንደተሰጣቸው ቆንስል ሙንትሃ ስልክ ደውለው ገልጸውልኛል። የፖሊስ አዛዡም ረብሻው በኢትዮጵያውያንና በቻድ ዜጎች መካከል ከሶስት ቀብ በፊት በተጀመረ መጠነኛ ጸብ ምክንያት እንደነበር መረጃ እንደነበራቸው፣ እሁድ ለሰኞ አጥቢያ ደግሞ ሁከቱ መከሰቱን እና ፖሊስ እንዳበረደው ማስረዳታቸውን፣ በእለቱ ግጭት ተኩስ እንደ ነበር ነገር ግን በተኩሱ የቆሰለ እንደ ሌለ እንዳሰረዷቸው፣ አምስት ያህል በድብድቡ የቆሰሉ እንጅ የሞተ ሰው እንደ ሌለ አስረግጠው ሲነግሯቸው በግርግሩ የታሰሩትን ኢትዮጵያውያን እንዳስጎበኟቸው ቆንስል ሙንትሃ ገልጸውልኛል። ሳውዲ ጋዜት በቀጣዩ ቀን Tuesday 12 November 2013 የመኮሮናውን ግጭት እንዲህ ብሎ አሽሞንሙኖ አቀረበው 57 held after Chadian-Ethiopian clash. እንግዲህ ከላይ ለማሳየት የሞከርኳቸው የመረጃ ግብአቶች በዲፕሎማቶች ዙሪያና በጭንቀት ላይ ስላለው ነዋሪ መጠነኛ መረጃ በመስጠት እየሆነ እና እየተሰራ ያለውን በትክክል ካሳየ መልካም ነው።

Image may be NSFW.
Clik here to view.
መሬት ላይ በአይናችን የምናየውን እንዲህ ሆኖ እያለ እውነት የሚጣረስ ፕሮፖጋንዳ መሰል መረጃ ደግሞ ከመንግስት ቴሌቪዥንና ራዲዮ ሲነገር እየሰማን ነው። መንፉሃ ላይ ፍጅቱ ሊጀመር ሲዳዳው ፍጥጫውን ማርገብ ያልቻሉት ዲፕሎማቶች መንፉሃ በደም ከተበከለች በኋላ ዜጎች ያለ መቀጮና እስራት ወደ ሃገራቸው እንዲገቡ ስምምነት ማድረጋቸው እውነት ነው። ያም ሆኖ የመንግስት መገናኛ ብዙሃን እንደሚነግሩን ስራውን በቅንጅትና በማቀላጠፍ እየሰሩ አይደለም የሚል መረጃ ከተጨባጭ ምንጮች ይደርሰኛል።

ከቀናት በፊት አንድ ጽነፈኛ የምለው የፊስ ቡክ አፍቃሬ ኢህአዲግ ወዳጀ Ramatohara Dertogada ችግሩ ሲከሰት የሰጣቸው ለወገን ተቆርቋሪነት የታየበት አስተያየት ተቀይሮ ተመለከትኩት ። “… ሳውዲን ጨምሮ በሁሉም ዓረብ ሀገራት በዜጎቻችን የሚያደርሱት በደልና ግድያ ሆን ተብሎ የተቀነባበረ የጥላቻ ሴራ ነው። … መንግስት በዜጎቹ የሚደርሰው በደል እንዲቆም ህጋዊ የሆነ አቋም ለዓለም ማህበረሰብ ያቀርባል። በአሁኑ ስዓት ለዜጎቹ ግዜያዊ የሆኑ የነብስ አድን ስራዎችና የዲፕሎማሲ ማግባባቶች እየሰራ ነው።” ይላል! ይህን ሃሳብ ወዳጀ አለመጻፉን ብረዳም በሃሳቡ መስማማት መደገፉን ጠረጠርኩና የተዛባ መረጃ እየሰጠ ያየሁትን የኢትዮጵያ ቲቪን ረገምኩ! እንደተባለው ስራው እየተሰራ መሆኑ እውነት ቢሆን ምንኛ ደስ ይል ነበር! ግን በመንግስተ መገናኛ ብዙሃን “በሳውዲ የሚገኙ ዲፕሎማቶች 24 ሰአት እየሰሩ ነው!” የተባለው መረጃን ተሰራ ከተባለው ስራ ጋር ስናነጻጽረው እውነት አይደለም! ዛሬ ሪያድ ደውየ በርካታ መረጃዎችን ለመስብሰብ ሞክሬያለሁ፣ በመጠለያ ያሉት በረሃብና በውሃ ጥም እየተቸገሩ ነው። አዲስ የሞት ዜናም አለ!

አሁን አሁን በመላ ሃገሪቱ በተለይም የሚሰማው ደስ አይልም። ረቡዕ ከቀትር በኋላ ሪያድ መንፉሃ የከፋ ችግር ተከስቶ ነበር ። ለጊዜው በረድ ቢልም የተጎዳ ሰው አለ …. መካ ውስጥ ወደ ሃገራችን ስደዱን ባሉ ዜጎቻችን መካከል ሁከት ሊቀሰቀስ እንደ ነበር ተጨባጭ መረጃዎች ደርሰውኛል። የሳውዲ ጋዜጦችም ይህንን አረጋግጠዋል። የሪያድ ዲፕሎማቶች ነዋሪውን በማቀናጀት ማስተባበሩ ላይ ዳተኛ መሆናቸው ሲያስተዛዝብ ፣ በጅዳ ዲፕሎማቶች ሌላው ቢቀር ነዋሪውን ሰብሰበው መረጃ ሊሰጡት አልፈቀዱም። በቆንስሉ መጠለያው እየተርመሰመሱ አንጀት ስለሚበሉት ተፈናቃይ ሰራተኞችም ሆነ “ከሃገር ይውጣ!” በተባለው ህጋዊነመኖሪያ ፈቃዱን ማስተካከል ባልቻለው ዜጋ ዙሪያ እንዲመክር እንዲዘክር የሚሰሩት ስራ የለም! ይህን ለማጣራት ከቀናት በፊት ወደ ጅዳ ቆንስል ጎራ ብየ ነበር። ጠባቂው ወንደሜ የቀድሞው የህዝባዊ ሃርነት ግንባር መድፍ አገላባጭ ታጋይ “አገሬ!” አትገባም አለኝ ። ምክንያቱን ስጠይቀው “አቶ ዘነበ እኔ ሳልፈቅድ አታስገባው ብለውኛል!” ሲል መለሰልኝ ። ከብዙ ሙግት በኋለ በአማላጅ ገባሁ ። በጅዳና አካባቢው ያለ ነዋሪ መረጃ ተጠምቷል ፣ ሃላፊዎች መረጃ መስጠት ቀርቶ መረጃ ለነዋሪው ለመስጠት የምንሞክረውን ክብራችን እየነኩ እያሳዘኑን ነው! እውነቱ ይህ ነው! ብዙ አልልም ! ብቻ በሳውዲ አረቢያ ሪያድና ጅዳ የሚገኙት የኢትዮጵያ መንግስት ኢንባሲና ቆንስል መስሪያ ቤቶች እያደረጉት ያለውን እንቅስቃሴ መረጃ በመስጠት እንኳ ለህዝብ ማስረዳት፣ ማረጋጋት እንዳይቻል በራቸው በብረት ሰረገላ ተከርችሟል። በሩን ለማስከፈት ተደጋጋሚ ሙከራ ቢደረግም አልተቻለም!

የሳውዲ በርካታ ክልሎች የተለያዩ መረጃዎችን አገኛለሁ። መረጃዎችን በተገቢ መንገድ ለመጠቀም እሞክራለሁ። በተለይም ከምህረት አዋጁ ማለቂያ ከፍተሻው የመጀመሪያ ቀን ጀምሮ በሪያድ መንፉሃ እየሆነ ስላለው የአይን እማኞችን በአካል ከማግኘት ጀምሮ በስልክ እና በተንቀሳቃሽ ምስል ሳይቀር መረጃዎች ይደርሱኛል። አሁን አሁን ቁጥራቸው ወደ ሃምሳ ሽህ ይዘልቃሉ የሚባሉት ዜጎች ኢትዮጵያውያን በመላ ሳውዲ ይገኛሉ ተብሎ እየተገመተ ነው። ይህ ቁጥር ቀላል አይደለም። ጉዳዩ የሃገር የህዝብ ጉዳይ በመሆኑ ዜጎችና የመንግስት ተወካዮች ዘር ፣ ሃይማኖት እና ፖለቲካ ሳይለያየን በጋራ መረጃን ከመለዋወጥ ባለፈ ብዙ መንገድ ሂደን በአደጋ፣ በስጋትና በጭንቀት ላይ ያሉ ወገኖቻችን ብንታደጋቸው መልካም ነበር ። ባሳለፍነው ሳምንት በዘር በሃይማኖትና በፖለቲካ ለየቅል የሚያነጉደው በመላ ሳውዲ አረቢያ ብቻ ሳይሆን በመላ አለም በሚገኙ ወገኖች መሆናቸውን እንደኔ የታዘበ ካለ አላውቅም። ያም ሆኖ መንግስት በአዋጁ ማብቂያ የመጨረሻ ቀን በሰጠው መግለጫ ቤት ለቤት ሰበራ አይኖርም በሎ ነበር ። ይህ የወጣው መመሪያ ግን በእኛ ላይ አልሰራም። መመሪያው በመንግስት ፈታሾች ለመጣሱ እና በመንፉሃ ለተወሰደው እርምጃ በመንፉሃ በዜጎቻችን ከዚህ ቀደም የተሰሩ ወንጀሎች እንደ ምክንያት ቢቀርቡም ተንቀን ለተወሰደብን ከሰብዕና የወጣ ነውረኛ ወንጀል ግን ብዙዎች አብረን በህብረት ደወርጊቱን በማውገዝ የተሳካ ድምጽ መሰማቱን ተመልክቻለሁ!

በመንፉሃ ዳግም ሁከት ተቀስቅሶ ከበረደ ወዲህ በሪያድ መጠለያ አና በአካባቢው የመረጃ ክፍተት የፈጠረው ከባድ ጭንቀት ነግሷል። ይህ ጭንቀት በሪያድ ከሴቶች እና ከወንዶች ጊዜያዊ መጠለያ ቤት ጀምሮ ከውስጥም ከውጭም አገር ቤትን ባካለለ መልኩ እየተስፋፋ መሆኑን ከሚደርሱኝ መረጃዎች ለመረዳትና ለማወቅ ችያለሁ። በተለይም ከመጠለያ፣ ከእስር ቤት እና ከነዋሪው ከሚበተኑትና ከሚደርሱት መረጃዎች አንጻር ነዋሪው ችግሩን እየለጠጠው፣ ችግሮች በራሳቸው እያደጉ የሚያዝ የሚጨበጥ እንዳይጠፋ ስጋቴ ከብዷል! የከበደውን አደጋ በመረጃ ልውውጥ የተደፋብንን የጭንቀት ደመና ለመግፈፍ መጠቀም ከቻልን እድሉ አላለቀም! በአሁኑ ሰአትም የመረጃው ክፍተት የሚታይበት የመንግስት ዲፕሎማቶችና የነዋሪው ግንኙነት መጠገን የማይቻል አይደለም ። ይቻላል! እናም የመፍትሄ ሃሳብ ልጠቁም …

እኔም እንደ መፍትሔ ሃሳብ በጅዳና ሪያድ የምትገኙ መንግስት ተወካዮች እንደ ከዚህ ቀደሙ በድርጅታዊ አወቃቀር ሳይሆን ሁሉም አትዮጵያዊ እንደ ዜጋ የሚሳተፍና የሚመክርበት ስብሰባ በአስቸኳይ መጥራት ! ሌላው በዙሪያው የምንገኝ ወገኖች በማህበራዊ ገጾች አምድ ላይ የመጻፍ መብታችን የተጠበቀ ቢሆንም በየስርቻው እየተነዛ የስነ ልቦና ጭንቀት እየለቀቀ ያለው ያልተጨበጠና ያልተረጋገጠ መረጃ ከማሰራጨት መቆጠብ ይኖርብናል ! ጠቃሚ መረጃዎች ካሉ ከላይ ይቋቋም ዘንድ ሃሳብ ላቀረብኩት ኮሚቴ በመላክ የመረጃ ክምችት ከመፍጠር ባለፈ ትክክለኛውን መረጃ ለህዝብ አንዲደርስና በጥንቃቄ እና በተረጋጋ ሁኔታ እንድንመራ ይረዳናል።

ሌላውና ዋንኛው ስራ መሰራት አለበት ብየ የማምነው ወደ ሃገር ለማሳፈር የሚደረገው መንገድ እስኪስተካከል ድረስ ማንኛውም ስደተኛ ሰልፍ ማድረግና ወደ ንብረት ሰበራ አመጽ እንዳይሸጋገር ነዋሪውን የማረጋጋት ስራ መስራቱ ግድ ይላል !

መላ ካልተባለ አጠቃላይ ሁኔታው ጥሩ አይደለም ፣ ልዩንትን አስወግደን በህብረት የማንሔድ ከሆነና አሁንም በተቃራኒ ጥላቻ የምንሔደው አካሔድ ፍጹም አዋጣም! ይህ አደጋም ከዜጎች አልፎ በሳውዲና በኢትዮጵያ የቆየ ግንኙነት ታሪክ ትልቁን ስህተት ወደ መስራቱ እንዳያስኬደን ስጋት አለኝ ! ችግሩ ሳያንሰን በግፉአን ዜጎችና በዲፕሎማቶች የሰመረ ግንኙንት እጦት ከሚኮላሸው የነፍስ አድን ህብረት ክፍተት ጣጣ አንድየ ይሰውረን !

የግርጌ ማስታዎሻ :
በመላ አሜሪካና አውሮፓ ብሎም በተለያዩ አለማት የምትገኙ ኢትዮጵያውያን በሳውዲ አረቢያ ላለው ወገን ድጋፍ ስታደርጉ ማየት ለወገን ያላችሁን ፍቅር ያሳያልና ደስታየ ወሰን አጥቷል። የሳውዲ አረቢያን ባንዴራ ነገር ግን አደራ! ይህ በአረንጓዴ መደብ ላይ በነጭ ቀለም የቁርአን ቃል የሰፈረበት ባንዴራ በመሆኑ በክብር ልንይዘው ይገባል! በስህተት አለያም በጥላቻ ስሜት ተገፋፍተን ለማቃጠልና ለመቅደድ ብንሞክር መላ የአለምን ሙስሊም አስከፍቶ ወገኖቻችን ወደ ሃገራቸው እንዳይሄዱ ከሚፈጥረው ጫና በተጨማሪ በዜጎቻችን መብት ይከበርልን ጥያቄ ዙሪያ ልናጣ የምንቸለው ድጋፍ ማስተዋል ግድ ይለናል! ይህን አልፈን ከሔድን ተጠቃሚ ካለመሆናችን በተጨማሪ ጸብ ቅያሞታችን ከሳውዲ ጋር ብቻ ሳይሆን ከመላ የሙሰሊም እምነት ተከታዮች ጋር ስለሚሆን ጥንቃቄ ያስፈልጋል! በፍጹም ጨዋነት የሚካሔደው ሰላማዊ ሰልፍ ለማየት ጓጉቻለሁ!

ከምንም በላይ ደግሞ ከመጣብንን መከራ አንድ አምላክ ይጠብቀን!
ነቢዩ ሲራክ


Image may be NSFW.
Clik here to view.
Image may be NSFW.
Clik here to view.

በዜጎች ሰቆቃ ፕሮፓጋንዳ ለምን? በፕሮፓጋንዳ የተለከፈ ፓርቲና መንግስት

ግርማ ሠይፉ ማሩበኢትዮጵያ ሀገራችን ፓርቲና መንግሰት መለያየት አሰቸጋሪ እንደሆነ ከተረዳን ውለን አድረናል፡፡ ለዚህም ነው  መንግሰት የሚባለው አካል ሁል ጊዜ ግዴታውን በሚወጣበት ጊዜ አብሮ ፕሮፓጋዳ የሚጨምርበት….

Image may be NSFW.
Clik here to view.

 

ሰሞኑን ግን  ቅጥ ያጣ የፕሮፓጋዳ ርዕስ ሆኖ ያገኙሁት ደግሞ በሳውዲ ሀረቢያ በሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ላይ በደረሰው ግፍ፣
ሰቃይ፣ መከራና ሞት ጎን ለጎን የኢትዮጵያ መንግሰት ችግሩን ለመፍታት ከሚያደርገው ጥረት የገዘፈ የፕሮፓጋንዳ
ዘመቻና ነውረኝነት የተሞላበት ዘገባ ነው፡፡

ማፈሪያው የኢትዮጵያ ቴሌቪዝን እና ፕሮግራም ሰሪዎቹ (አሁን ደግሞ ዜና አንባቢዎቹ ጭምር ድምፀታቸው
ሲሰማ የድል ብስራት የሚነግሩ ነው የሚመስሉት) በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው የሚያስተላልፉት ዘገባ
ተጎጂዎቹ ህገ ወጥ ስለመሆናቸው እና በመንግሰት በጎ አድረጊነት ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን የሚያብስሩ ናቸው፡፡ ይህን ፅሁፍ ሳዘጋጅ
በስቃይ ላይ ከሚገኙት ኢትዮጵያዊያን አሰር ከመቶ እንኳን የሚሆኑት ወደ ሀገራቸው መግባት ባልቻሉበት ሁኔታ ዕድል አግኝተው
መመለስ የቻሉት ዜጎች የመንግሰትን ሰኬታማ እንቅስቃሴና ችሮታ እንዲያወድሱ እየተደረገ ነው የሚገኘው፡፡ የሚያሳዝነው ከሳምንት በላይ
የሚላስ የሚቀመስ አጥተው በስቃይ ላይ የሚገኙ ዜጎችን እሮሮ እየሰማን ባለንበት ወቅት በኤምባሲው ጥረት በአንድ ቀን ያለ ምንም ችግር
መግባቱን የሚገልፅ ተጎጂ ማቅረብ ችግሩን ለማቅለልም ሆነ የኢትዮጵያ ኤምባሲን ትጋት ለማሳየት አይረዳም፡፡ ይልቁንም ይህ ተፈናቃይ
የተሰራው ፍሪዝ ፀጉሩ ሳይበላሽ በአንድ ቀን ሊመለስ ከቻለ በእድል ወይም ከሹሞች የአንዱ ዘመድ ሆኖ መሆን ይኖርበታል፡፡

በጣም የሚያስገርመው ይህ ሚዲያ የኢትዮጵያ መሆኑን የሚያጠራጥር ነው፡፡ ይህ ፕሮግራም የሚቀርበው በአማርኛ ባይሆን ዝግጅቱ
ባለቤት የሳውዲ የኮሚኒኬሽን ሚኒስትር መስሪያ ቤት ነው የሚመስለው፡፡ ዜናው ሲጀምር “በህገወጥ መንገድ ሳውዲ ገብተው የሚገኙ
ኢትዮጵያዊያን ….” ብሎ ይጀምራል፤ አነዚህን ዜጎች ወደ ህገወጥ ስደት የደራጋቸው መቼም ደርግ ወይም ንጉሡ አይደለም፡፡ ለእነዚህ
ወጣቶች በማንኛውም ሁኔታ ሀገራቸውን ለቀው እንዲሄዱ በቀጥታም በተዘዋዋሪም የሚገፋው ሀገሪቱን በመምራት ላይ ያለው መንግሰት
እና መንግሰት የሚከተለውን ፖሊሲ የቀረፀው ፓርቲ ነው፡፡ ደርሶ ግፍ የደረሰባቸውን ዜጎች ጥፋተኛ ለማድረግ የሚደረግ ጥረት በታሪክ
ፊት ተጠያቂ ያደርጋል እንጂ አንድም ውሃ የሚቋጥር ውጤት አያመጣም፡፡

ሌላው አስገራሚ ነገር መንግሰት ዜጎች ሰሜታቸውን በሰላማዊ መንገድ ሊገልፁ የሚችሉበትን መንገድ ማመቻቸት ሲገባው፤ ይህ ለማድረግ
በሌሎች አነሳሽነት ጥያቄ ሲቀርብለት ሰበብ ፈጥሮ ማገዱን ብሎም ህገወጥ እርምጃ መውሰዱ አሳፋሪ ነው፡፡ መንግሰት የህዝብን ድምፅ
እንዲሰማ ማድረግ ለዲፕሎማሲው ስራ የሚያግዘው ጠቃሚ ግብዓት አድርጎ ከመውሰድ ይልቅ፣ ችግር የለም የኔን ህዝብ በእኔው መንገድ
(በሳውዲው መንገድም ጭምር) ጭጭ አደርገዋለሁ በሚል ትዕቢት እየሄደ ይመስላል፡፡ የህዝብን ሰሜት ለማፈን መንግሰት ምክንያቱ ምን
ይሆን? እንቆቅልሽ ነው የሆነብኝም፡፡ የሚያውቅ ካለ ይህን እንቆቅልሽ ይፈታልኝ ዘንድ በማክበር እጠይቃለሁ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ
ዶክትር ቴዎድሮስ አድሃኖም በሁኔታው ብስጭትም ንዴትም እንደገባቸው በአንድ ምረቃ ስነስርዓት ገልፀዋል፤ ሌሎች ዜጎች ይህን
የተሰማቸውን ብስጭት፣ የኢትዮጵያዊያን ክብር መደፈር የሚገልፁበትን መንገድ መዝጋት ይፋዊ የሆነ የአንባገነንት ተግባር ካልሆነ ምንም
ሊሆን አይችልም፡፡ የኛ ይበቃል እናንተ ምን ቤት ናችሁ ነው ነገሩ?

በዚህ አጋጣሚ አንድ አሰገራሚ ነገር ላካፍላችሁ አንድ ጎምቱ ሊባሉ የሚችሉ የህወሃት አባል፣ የሳውዲ ህዝብ ሳይሆን የፖሊስ ኃይሉ ነው
እንዲህ የሚያደርገው፣ ይህ ሃይል ደግሞ ሰብዓዊ መብት በማክበር ብዙ አይታወቅም ብለው ትንተና ሰጡኝ፣ የሚገርመው በዚሁ ዕለት
በሀገራችን ያለው የፖሊስ ሀይል ይህን ለማውገዝ የወጡ ዜጎችን ሲደበድብ ነበር የዋለው፡፡ ሌላው ጎምቱ የብአዴን አባል ደግሞ ችግሩ
ከተፈጠረበት ምክንያት አንዱ በሳውዲ ሀረብያ ሰላማዊ ሰልፍ ማድረግ ክልክል ነው፡፡ ስለዚህ ችግሩ የኛው ዜጎች ስላማዊ ሰልፍ ለማድግ
በመሞከራቸው የመጣ ነው፡፡ ስለዚህ እነዚህ ህገወጦች በህገወጥ መንገድ ሰው ሀገር መግባታቸው ሳያንስ ሰልፍ ለማድረግ መሞከራቸው
ጥፋት ነው የሚል እንደምታ ያለው ማብራሪያ ቸረውኛል፡፡ ሌሎቹን አስተያየቶች ለጊዜው እንተዋቸው እና ባጠቃላይ በኢህአዴግ መንደር
ያለው መግባባት አሁን የተፈጠረው ሁኔታ ህዝቡን ስለ ህገወጥ ሰደት ለማሰተማር ጥሩ አጋጣሚ ተደርጎ መወሰድ እንዳለበት ነው፡፡ በዜጎች
ላይ የደረሰው የሰብዓዊ መብት ጥሰት፣ እንግልት፣ ስቃይና ሞት እንደ መልካም አጋጣሚ የተወሰደ ይመስላል፡፡ ጎበዝ መሪዎቻችን የነዚህ
ሰዎቸ ድምር መሆኑን መረዳት ያስፈልጋል፡፡

ዶክተር በድሉ ዋቅጅራ በፋክት መፅሔት ላይ “አመል ካልሆነ በቀር … “ ብሎ ያስነበበን መጣጥፍ ትዝ አለኝ ኢህአዴግ አመል ካልሆነ
በስተቀር በዚህ ችግር፣ ሰቆቃና ሞት ፕሮፓጋንዳ ከመስራት ይልቅ በውጭም በሀገር ውሰጥም የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያኖችን ሊያስተባብረበት
እና ዜጎቹን ሊታደግ የሚችልበትን መንገድ መጠቀም ለምን ይሳነዋል፡፡ ክፉ አመል ነው፡፡ በእኔ እምነት አሁንም መንግሰት ዜጎችን ለስደት
የሚዳርገውን የፖለቲካና የኢኮኖሚ ሁኔታ ለማሻሻል የሚያስችል አቅምም ብቃትም የሌለው ከመሆኑ በላይ ችግሩን በቅጡ የተረዳው
አይመስልም፡፡ በሀገር ውስጥ ላሉት ሰራ መፍጠር ተቸግሮ የሚባዝን መንግሰት አሁን ደግሞ ዶላር ልክው ኮኖዶሚኒየም እየገዙ
ይደጉሙኛል የሚላቸው ምስኪን ዜጎች ባልተጠበቀ ሁኔታ ለረጅም ዓመት የደከሙበትን ጥሪት ጥለው በሃያና ሰላሣ ሺ አዲስ ሰራ ፈላጊዎች
እየመጡ መሆኑን ነው፡፡ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ መሆኑ ነው፡፡ የሳውዲ መንግሰት ህጋዊ ፎርማሊቲ እንዲያሟሉ በሰጠው ጊዜ ገደብ
አቶ ግርማ ሰይፉ ማሩ ይህን ለማድረግ ዳተኛ የነበረው የኤምባሲ ሃላፊዎችና መንግሰት ተጠያቂነታችሁ ተመዝግቦ እንደሚቀመጥ መዝንጋት የለባችሁም፡፡
አሁንም ቢሆን መንግሰት ከፕሮፓጋንዳው ዘመቻ ረገብ በማለት የአካል ጉዳት ለደረሰባቸው፣ ህይወታቸው ላለፉ ዜጎች ተገቢው ካሳ ሊገኝ
የሚችልበትን መንገድ አጥብቆ መያዝ ያለበት ይመስለኛል፡፡ ዜጎችን ህገ ወጥ እያሉ ስቃይና ሞት የጥፋታችሁ ዋጋ ነው የሚለው ዜና መቆም
ይኖርበታል፡፡ ሃምሳ ሚሊዮን ለሃያ ሺ ተጎጂ ለማቋቋሚያ ቀርቶ ሀገር ውስጥ ለማምጣት አይበቃም፡፡ ይህም የማሳሳቻ ፕሮፓጋንዳው አካል
ነው፡፡

ክብር ለኢትዮጵያ እና ለዜጎቿ!!!


Image may be NSFW.
Clik here to view.
Image may be NSFW.
Clik here to view.

የሰሞኑ ፖለቲካ !!

Image may be NSFW.
Clik here to view.
577196_204029906428035_205569456_n

አንድ የተረት ምሳሌ ላስነብባችሁ ወደድኩ ሰውየው መልካቸው የጠቆረ ጥርሳቸውም ክፉኛ የገጠጠ ማራኪ ፊት የሌላቸው የመንግስት ባለስልጣን ናቸው፡፡ እናማ በእርምጃ እየለኩ ለገበሬው መሬት ሲያከፋፍሉ ውለው አመሻሽ ላይ ለመጨረሻው ሰው በውሃ የተበላ ቦረቦር መሬት ተራምደው ለኩና ድርሻህ ይሄ ነው አሉት… በዚህ ጊዜ ችግር ገጠማቸው፡፡ ቦረቦር መሬት የደረሰው ገበሬ ዱላ ቀረሽ ሙግት ገጥሞ አሻፈረኝ አለ፡፡
ያን ጊዜ ባለስልጣኑ ሆን ብለው ሳይሆን እድል ፋንታው የጣለለት መሬት እንደሆነ በመግለፅ ምንም ሊረዱት እንደማይችሉ ሲያረጋግጡ በሁኔታው የተበሳጨው ገበሬ ስሜቱን መቆጣጠር ተስኖት አውሬ የመሰልክ ገጣጣ ሲል ባለስልጣኑን ተሳደበ፡፡ ባካባቢው የነበረ ገበሬ ሁሉ ስድቡን ሰምቶ በድንጋጤ ጭብጦ ሲያክል ተሳዳቢው ከአፉ የወጣው ቃል የሚያመጣበትን ውርጅብኝ ለመቀበል ተሰናዳ፡፡ ባለስልጣኑ ግን እንዲህ ሲሉ መለሱለት “ደግ ሰደብክልኝ ይሔንን ገጣጣ ጥርሴን እኔም አልወደውም ነበር” መልስ ይሏችኋል እንዲህ ነው…..
እናማ አባቶቻችን እንዲህ እየተረቱ አስተምረውን እውነት መስሎን መንግስታችንን ጥርስህ ገጥጧል ብንለው በገባንበት ገብቶ እያሳደደ ጥርሳችንን ለማራገፍ ይጣደፍ ጀመረ፡፡ ወንድም እህቶቻችን በሳውዳረቢያ መንግስት ግፍ ተፈፀመባቸው ብለን ለተቃውሞ ለመውጣት ብንሰናዳ ለዜጋ ሞት የማይገደው መንግስታችን ስብሰባ ላይ ስለሆንኩ ስትጮሁ ትረብሹኛላችሁ ብሎ ከለከለን፡፡

ብርቱ ህዝባዊ አቅም በመገንባት ይህንን አምባገነናዊ ሥርአት ለማስወገድ በአንድነት እንነሳ፤ በተናጥል እየተንጠራወዝን የጥጋበኛ ወታደር መቀለጃ አንሁን ብንል…….የጦርነት አባዜ የተጠናወታቸው፤ ከማይጠቅም ፉከራ በቀር የኢትዮጵያን ፖለቲካ አንድ ስንዝር ሳይገፉ ባህር ማዶ ተቀምጠው በወንጭፍ መምራት የሚፈልጉ ሌላ ፈተና ይደቅኑብን ጀመር፡፡
እጅግ በርካታ ሀገር ወዳድ ዲያስፖራ አጋሮቻችን በገንዘባቸው፤ በእውቀታቸው፤ ሁለንተናዊ ድጋፍ በማድረግ ከጎናችን በመቆም ሰላማዊ ትግላችንን ሲደግፉ፤ ጥቂት የጦርነት አባዜ የተጠናወታቸው በዲያስፖለራው ስም በመከለል የሀገር ውስጥ ሰላማዊ ትግል እንዲኮላሽ ቀን ከሌት እየተጉ መሆናቸው አሳዛኝ ነው፡፡
ላላፉት 22 ዓመታት በአውራ ፓርቲ ስርአት የፖለቲካ ስልጣንን፤ ወታደራዊ ኃይልን፤ መንግስታዊ ተቀዋማትን እና በጠቅላይነት ምጣኔ ሃብትን የተቆጣጠረው ወያኔ መራሹ የኢህአዴግ መንግስት በገነባው ጉልበት የቱንም ያህል ብንቀጠቀጥም ሀገራችንን ለዚህ ጨካጭ ሥርዓት ትተን የትም አንሄድም በማለት ለምናደርገው ትግል ደጋፊ መሆን ሲገባቸው በሰላማዊ ትግል ላይ ተስፋ ቆርጠን እንድንበተን እየጣሩ ነው፡፡
እነዚህ ከሀገር ውጪ ሆነው የሀገር ውስጡን ፖለቲካ እኛ እንምራው ባዮች የተላለኪ ባህሪ ይዘን እነሱ ያሉትን ካላደረግን ሲፈልጉ ፍርሀት ነው፤ ሲያሰኛቸው የአቅም ማጣት ነው ከማለት ተሻግረው፤ የመጨረሻ ፍረጃቸውን ወያኔ ናቸው ወደማለት ያሸጋግሩታል፡፡
ደግሞ ከሰሞኑ አንድነት ፓርቲን በማብጠልጠል ዘመቻ ከፍተን እናዳክም እና የሀገር ውስጡን ፖለቲካ እኛ በተላላኪ እንምራው የሚል አቀቋም የያዙ ኃይሎች ዝግጅት ማጠናቀቃቸው እየተደመጠ ነው፡፡ ይህ ዘመቻ ከቀጠለ ከሀገር ውጪ ሆነው ጦርነት የመረጡ፤ ሀገር ውስጥ ካሉ ፓርቲን ባይወክሉም የፓርቲ ፊት አውራሪ ነን ከሚሉ ጋር የተደረገውን ዱለታ የሚያረጋግጥ መረጃ ይፋ ለማድረግ ግድ ይሆናል፡፡


Image may be NSFW.
Clik here to view.
Image may be NSFW.
Clik here to view.

ከሳውድ አረቢያ የሚመለሱ ኢትዮጵያውያንን ቁጥር በተመለከተ የመንግስት ባለስልጣናት የሚሰጡት መግለጫ ህዝቡን ጥርጣሬ ላይ ጥሎታል

 ኢሳት ዜና :-ዘግይቶም ቢሆን ችግረኛ ኢትዮጵያውያንን ከሳውድ አረቢያ ማስወጣት የጀመረው የኢትዮጵያ መንግስት፣ እስካሁን ድረስ የተመላሾችን አሀዝ በተመለከተ የሚሰጠው መግለጫ ግን ህዝቡን ጥርጣሬ ላይ መጣሉን የኢትዮጵያው ዘጋቢያችን ገልጿል…

Image may be NSFW.
Clik here to view.
In repressive Ethiopia, new ‘Blue Party’ struggles to offer a choice – The Christian Science Monitor

የውጭ ጉዳይ ሚኒስተሩ ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሀኖም በቲውተር ወደ አገር ቤት የተመለሱት ኢትዮጵያውያን ቁጥር 10 ሺ 707 ነው በማለት ገልጸዋል።

ይሁን እንጅ የእርሳቸው ቃል አቀባይ የሆኑት አምባሳደር ዲና ሙፍቲ የተመላሹን ቁጥር በ6 ሺ በማሳነስ  4 ሺ 961 ሰዎች መግባታቸውን ለጀርመን ራዲዮ ተናግረዋል።  ሁለቱም ባለስልጣናት  መግለጫዎችን የሰጡት በአንድ ቀን ውስጥ ሲሆን አንዳንድ ወገኖች ይህን ያክል ቁጥር ያለው ልዩነት እንዴት ተፈጠረ ሲሉ ጠይቀዋል።

በጉዳዩ ዙሪያ ሁለቱንም ባለስልጣናት ለማነጋገር ያደረግነው ሙከራ አልተሳካም።


Image may be NSFW.
Clik here to view.
Image may be NSFW.
Clik here to view.

ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ከስደተኞች ጋር የምሳ ግብዣ በአዲስ አበባ አደረጉ

ከሳኡዲ አረቢያ ወደ አዲስ አበባ ከተጓዙት ስደተኞች ጋር ድ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም የምሳ ፕሮግራም ማድረጋቸውን የደረሰን ዘገባ ያመለክታል ። እንደ ስደተኞቹ የምሳ ተጋባዦቹ አመለካከት እና አነጋገር ከሆነ ዶ/ሩ ጥሩ አቀባበል አድርገውልናል …

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የነበርንበትንም ቆይታ ሃሳባችንን ተጋርተውናል ሲሉ የተናገሩ ሲሆን ለሌሎችም ስደተኞች ወደ ሃገራቸው የሚያደርጉበትን ጥረት ከማድረግ ወደ ኋላ አንልም ሲሉ ቃል ገብተውልናል ሲሉ ተመላሽ ስደተኞቹ ገልጸዋል ።
እስካሁን ድረስ ካሉት ስደተኞች በጣም ጥቂቶቹ ተመላሾች ቢሆኑም ብዙሃኑ አሁንም በእንግልት እና በስቃይ ላይ ያሉት እንዳለ ሆኖ ከሰሞኑ የነበረው ውዝግብ ረገብ ያለ ቢሆንም አሁንም ኢትዮጵያውያኖች ንብረቶቻቸውን ከመዘረፍ እና ከበደብደብ እንዲሁም አስገድዶ መድፈር በወንዶች እና በሴቶች ላይ መፈጸሙ ክፉኛ ልባቸውን እንደጎዳው ለዶ/ሩ ማሳሰባቸውን ስደተኞቹ ነገረዋል ። እንደ ዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም አነጋገር ከሆነ ሁሉንም ስደተኞች አጣርተን ለማስገባት ወደ ኋላ የማንል ሲሆን በዚህ አጋጣሚ ከኤርትራ የሚላኩ የስለላ ሰዎች ኢትዮጵያውያን መስለው አወናብደው የሃገራችንን ሰላም ለመንሳት ስለሚገቡ ከዚህ ለመጠበቅ ስንልለማጣራት የምንገደድ መሆኑን እና ጊዜ ሊፈጅ እንደሚችል ልትገነዘቡልን ይገባል ሲሉ ለስደተኞቹ ገልጸዋል ። በትላንትናው እና ከትላንትና ወዲያ ባደረጉት የምሳ ፕሮግራም ላይ የተገኙት ስደተኞች ከዶ/ሩ ጋር ባደረጉት ውይይት ደስተኞች መሆናቸውን ገልጸዋል። የማለዳ ታይምስ ዘጋቢ ከስፍራው ከተገኙት ስደተኞች ጋር ያጠናቀረው የዜና ዘገባ ነው !


Image may be NSFW.
Clik here to view.
Image may be NSFW.
Clik here to view.

የወገን ደራሽ ወገን ነው ታላቅ ሕዝባዊ ሰላሚዊ ሰልፍ ጥሪ በስቶክሆሎም ከተማ የሳዑዲ ዓረቢያ ኤምባሲ ፊለፊት !!

በሲዊድን የሚገኙ የተለያዩ የፖለቲካ ድርጅቶች የድጋፍ መሀበራት እና የሲቭል ማህበራት በጋራ በመሆን ሳውዲዓረቢያን በኢትዮዽያን ወገኖቻችን ላይ እያደረሱ ያለውን ግፍ እና ሰቆቃን በመቃወም በጋራ ህዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ ጠርቶዓል በመሆኑም በሲዊዲን ስቶክሆሎም…

    የሰልፉ አንገብጋቢነት፣ መነሻና አላማ፡ ሰሞኑን በተለያዩ  የብዙሃን መገናኛዎች እንደተገለፀው ሁሉ በሳውዲ ዓረቢያ በተለያዩ   ከተሞች በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን ላይ የደረሰውና  አሁንም በባሰ መልኩ እየተፈፀመ ያለው አስነዋሪ፣ አሳዛኝ፣ አሳፋሪ  የሆነ ኢሰብኣዊ  ድርጊትን በመቃወም፡

1.የሳውዲ ዓረቢያ አረሜናዊ መንግስት በወገኖቻችን  ላይ እየወሰደ ያለውን የግድያ፣ በእስር የማሰቃየትና የማንገላታት  እርምጃ  በማውገዝና ድርጊቱንም በአስቸኳይ እንዲቆም መልእክታችንን  ለማስተላለፍ ነው።

2. ይህ እርምጃ የዓለም አቀፍ የሰብኣዊ ፍጡር ነፃነት ድንጋጌዎችን የሚጥስ ሕገ ወጥ ተግባር በመሆኑ የዓለም ማሕበረሰብና ሰብኣዊ መብት ተሟጓች ድርጅቶችና ተቋሞች ሁሉ የጉዳዩን   አሳሳቢነትና ጥሰት በመገንዘብ  ለችግሩ መፍትሔ አስፈላጊውን እገዛ እንዲያደርጉ ጥሪ ለማቅረብ ነው።

Image may be NSFW.
Clik here to view.
1441241_477494402369475_1830722221_n (1)

                                  የተከበራችሁ ውድ ኢትዮጵያውያን ሆይ!!

ባለቤቱ ያቃለውን አሞሌ ባለዕዳ አይቀበለውም እንዲሉ  በገዛ መንግስቱ የተረገጠ ህዝብን የሌላ መንግስት በዓክብሮት በንክብካቤ ይቀበለዋል ማለት ዘበት ነው  በገዛ ሀገሩ እንደባይተዋር ተቆጥሮ፣ ነፃነቱ፣ ሰብኣዊ ክብሩንና ማንነቱን ተነጥቆ፣

አውራ እንደሌለውንብ ስደት እንደ አማራጭ ወስዶ ራሱን ዝቅ አድርጎና ተበታትኖ የሚኖር  ህዝብ  በሚረባና  በማይረባ ሀይል እንደ አራዊት  እየታደነ  ሲቀጠቀጥ ዝም ብሎ እየታየ ቆይቶ አሁን አሳሳቢ  ሁኔታ ላይ መድረሱ እሙን ነው። የሰው ልጅ ሞተ የሚባለው መቃብር ከወረደ በኋላ አይደለም። ሞት የሚጀምረው እንደ ሰው ለመኖር የሚያስችለው ሞራል፣ ማሰብና ማድረግ ሲያቆም ነው ብለዋል የነፃነት ታጋዩ ማልቲን ሉተር ኪንግ ታዲያ!!   አንገታችንን  ደፍተን ዝም በማለት የዓረብ ቱጃሮች መጫወቻ እንድንሆን በገዛ ራሳችን  ስለፈቀድንላቸው ለዚህ ሁሉ ዕልቂትና መከራ ተዳርገናል።

በበረሃ ሲጉዓዝ በውኅ ጥማትና በዘራፊዎች  እጅ  ህይወቱን  ኣቶዓል በሰባራና  በታጨቀ  ጀልባ ባህር ሲሻገር የዓሳ እራት ሆኖኣል በበረሃ ሲጉዓዝ  በውኅ ጥማትና በዘራፊዎች እጅ ህይወቱን ኣቶዓል   ሴቶች እህቶቻችን ወንድሞቻችን ህፃናት ልጆቻችን ተደፍረዋል  ኣሁንም በሳውዲ ኣረመኔዎች እና ጨካኞች እየተደፈሩ ነው::

ዘረኛው እና ከፋፋይ የትግራይ ነፃ ዓውጪኝ ባይ ድርጅት ኢትዮዽያን በሓይል መግዛት ከጀመረበት ግዜ ጀምሮ ብብዙ ሚሊዮን የሚቆጠር ህዝብ የሚመራው ጨቜኝ መንግስት ለሃገሩ ህዝብ የስራ መስክ ለመፍጠር ፍላጎት ስለሌለው  እና ከህዝቡ በቀረጥ ከዓለም ባንኮች በብድር እና በተለያየ መንገድ የሚዘርፈውን ሀብት በባዕድ ኣገር ስለሚያከማች ለህዝቡ ምንም ኣይነት የስራ  ዕድል መፍጠር ዓቅሙ እጅግ በጣም ደካማ ነው

በሀገሪቱ ውስጥ  በትንሹ የሚገኘውንም የስራ ዘርፍ በዘር እና በፖለቲካ ዓባልነት የሚታደል ስለሆነ በሚሊዮን የሚቆጠሩ የሃገራችን ወጣቶች ወደ ባዕድ ሀገር ለመሰደድ ተገደዋል በሰሞኑ በሳዓውዲ ዓረቢያ መንግስት በወገኖቻችን ላይ የግድያ የግርፋትና የዕስራት ሴት እህቶቻችንን የመደፈር የዛ ውጤት ነው ኢትዮዽያዊነት በደም ውስጥ የሌለበት የዓንባ ገነኑ መንግስት ኢሰብዓዊ ውጤት ነው በዓሁኑ ሰዓት በዓገር ውስጥም ሆነ በባዕዱ ዓገር ለኢትዮጵያኖች ህልውና መቆም የለም ስለዚ ሃላፊነቱ የኛ ስለሆነ በዓሁኑ ወቀት በሳውዲዓረቢያ የዘላን መንግስት የሚያደርገውን ዓረመኔኣዊነትን እስራት ግድያና ሤት እህቶቻችንን ልጆቻችንን መድፈር መቃወም አለብን

በመላው  ዓለም ያሉ ኢትይፕዽያውያን ፒቴሺን  በማስፈረም  በፋክስ በዒሜል  እና በተለያዩ  ሚዲያዎች  በያሉበት ሀገር ባሉ የሳዐውዲ ዓረቢያን ዔምባሲ በመሔድ ቁጣቸውን እየገለፁ ነው

በዓሁኑ ሰዓት በዓገር ውስጥም ሆነ በባዕዱ ዓገር ለኢትዮጵያኖች ህልውና የሚቆም የለም  ስለዚ ሃላፊነቱ  የኛ ስለሆነ በዓሁኑ ወቀት በሳውዲ ዓረቢያ የዘላን መንግስት የሚያደርገውን ዓረመኔኣዊነትን እስራት ግድያና ሤት እህቶቻችንን  ልጆቻችንን መድፈር መቃወም ለዓለም ህዝብ የድረሱልን ጥሪና የሳውዲ ዓረቢያ መንግስት ከጨካኝ ድረጊቱ እንዲቆጠብ ወደፊትም እንዳይደግም ለማድረግ በህብረት መነሳት ዓለብን

አደባባይ ወጥተን ለያንዳንዳችን ነፃነት፣ ማንነትና  ክብር ስንል አኩሪ ታሪክና ወርቃማ ባህል ያለን ህዝብ መሆናችንን  ለሳውዲ ሰውበላ መንግስት ብቻ ሳይሆን ለዓለም ህዝብም ካላሳየን በስተቀር ማንም ጥብቅና ሊቆምልን የሚችል ሀይል አይኖርም። ይህም የአሁኑ  ትውልድ መመለስ ያለበት የጋራ ሃላፊነት ነው ብለን እናምናለን።  አዎ!! እኛ ኢትዮጵያውያን በአፍሪቃ አህጉር የነፃነት፣  የኩሩና የአትንኩኝ ባይ የጥቁር ህዝብ ተምሳሌት ተብለን በዓለም ታሪክ እንዳልተመሰከረልን  ሁሉ  ዛሬ መሬታችንንና አንጡራ ሀብታችንን በሳውዲ ቱጃሮች  መወረሩንና መዘረፉን ሳያበቃ ሀገርና መንግስት እንደሌለን ተቆጥረን ወገኖቻችንን  እንደ ርካሽ ዕቃ ሲጣሉ፣ በአደባባይ ሲገረፉ፣ በጥይት ተደበድበው  ደማቸው ደመ ከልብ ሆኖ ሲቀር፣ እስር ቤት ሲበሰብሱ፣ ንብረታቸው ሲነጠቁ፣ ሰብእዊ  ክብራቸው ተደፍሮ ባዶ እጃቸው ሲባረሩ ማየቱና መስማቱ  እንደ ግለሰብ ብቻ ሳይሆን እንደ ህዝብም እንደ ሀገርም ተንቀናል ተዋርደናልም። ኢትዮጵያ የዜ ጎችዋን ድህንነት የሚጠብቅ መንግስት አላት ወይ ብሎ ደፍሮ ለመናገር ሀፍረት የሆነበት ጊዜ ላይ ነን ያለነው።

ዛሬ የሰው ልጅ  በሰለጠነበትና መብቱን ለማስከበር ግሎባል መነቃቃት  በተፈጠረበት በአሁኑ በሃያ አንደኛ ክፍለ ዘመን ላይ ሆኖ ዘመናዊ ባርነትንና  ውርደትን አሜን ብሎ የሚቀበል ትውልድ እስካለ ድረስ ደግሞ  አደጋው እንዳየነው ሁሉ ከዚህም የባሰ ሊመጣ እንደሚችል አያጠራጥርም። ስለዚህ በየአካባቢያችን በሳውዲ ዓረቢያ ኤምባሲ ፊት ለፊት  የምናደርገው ሰላማዊ ሰልፍ የፓለቲካ ወይም የአንድ ቡድን ሰብኣዊ ርህራሄ  ጉዳይ ሳይሆን ሁላችንም የሚመለከት የኢትዮጵያዊነት ግዴታም ጭምር  ነው።

ማነኛውም ኢትዮጵያዊ ነኝ የሚል የሚመለከተው ስለሆነ ዲሴምበር 04/2013  ከቀኑ 13.00 pm   ሰዓት ስቶክሆልም ከተማ በሚገኘው  ሳዓውዲ ዓረቢያ ኢምባሲ ተቌውሞዓችንን ለማሰማት የፖሊስ ፈቃድ ኣግኝተናል የሠልፉ መነሻ  ከሳዊዲዓረቢያ ኢምባሲ   ሆኖ  የሠልፉ መድረሻ እና መጨረሻ   የኢትዮጵያ ኢምባሲ ይደረግ እና የሰልፉ  ማጠናቀቂያ፡  16:00 pm  ይሆናል ስለሆነም ኢትዮጵያዊያኖች በሙሉ ያለንን ጥቃቅን  ልዩነቶች ወደ ጎን ዓድርገን ለወገኖቻችን ከጎናቸው በመቆም በጋራ  በስዊድን አካባቢ በምትኖሩ ኢትዮጵየውያንና የአትዮጵያ ወዳጅ የሆኑ ሁሉ በሠላማዊ ሠልፉ እንዲሳተፉ የአክብሮት   ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡

የሠልፉ አስተባባሪ ኮሚቴ


Image may be NSFW.
Clik here to view.
Image may be NSFW.
Clik here to view.

በ1997ቱ የኢትዮጵያ ምርጫ ታዛቢ የነበሩት አና ጐሜዝ አዲስ አበባ ሊመጡ ነው /The Reporter/

በ1997 ዓ.ም. በኢትዮጵያ በተካሄደው አገር አቀፍ ምርጫና ምርጫውን ተከትሎ ተከስቶ በነበረው የፖለቲካ ውዝግብ አካል የነበሩት የአውሮፓ ኅብረት የምርጫ ታዛቢ አና ጐሜዝ ወደ ኢትዮጵያ ሊመጡ ነው…

Image may be NSFW.
Clik here to view.
mariagomez

 

 

በኢትዮጵያ በ1997 ዓ.ም. ተካሂዶ የነበረውን ምርጫ በአውሮፓ ኅብረት ተወክለው ምርጫውን በዋና ታዛቢነት የመሩትና የአውሮፓ ኅብረት ፓርላማ አባል የሆኑት አና ጐሜዝ፣ ምርጫውን አስመልክቶ ባወጡት ሪፖርት ኢሕአዴግ ከሚመራው መንግሥት ጋር ጥልቅ የሆነ ግጭት ውስጥ ገብተው ነበር፡፡

አና ጐሜዝ ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር በምርጫው ሳቢያ ውዝግብ ከገቡበት ጊዜ አንስቶ የኢሕአዴግን ፖለቲካ በተለይም የሰብዓዊ መብት አያያዙን ከመተቸት ተቆጥበው አያውቁም፡፡ ይሁን እንጂ ከምርጫው በኋላ ወደ ኢትዮጵያ መጥተው አያውቁም፡፡

በሚቀጥለው ሳምንት በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት በሚካሄደው የአፍሪካ፣ የካረቢያንና የአውሮፓ ኅብረት አገሮች የጋራ የፓርላማ አባላት ጉባዔ ላይ ለመገኘት በአገሮቹ ከተወከሉ ግለሰቦች መካከል አና ጐሜዝ እንዳሉበት በኢትዮጵያ በኩል የጉባዔው አስተባባሪ ከሆነው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምንጮቻችን ለመረዳት ተችሏል፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት ለፖርቹጋላዊቷ የፓርላማ ተወካይ አና ጐሜዝ ቪዛ ሰጥቶ ይሁን ከልክሎ ለማወቅ ያደግነው ጥረት አልተሳካም፡፡ ይሁን እንጂ ግለሰቧ በቲዊተር ገጻቸው ላይ በአዲስ አበባው ጉባዔ ላይ እንደሚገኙ አረጋግጠዋል፡፡ አና ጐሜዝ በ1997 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ምርጫ ትዝብት ሪፖርታቸው፣ ምርጫው ነፃና ፍትኃዊ እንዳልነበር ሪፖርት በማድረጋቸው ሪፖርቱ የውዝግቡ ምንጭ መሆኑ ይታወሳል፡፡ ይህንን ተከትሎ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሪፖርቱን ከማጣጣል አልፈው ግለሰቧን በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ መዝለፋቸው ይታወሳል፡፡

አና ጐሜዝ በበኩላቸው እስከቅርብ ጊዜ ድረስ በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ የዕርዳታ ማዕቀብ እንዲጣልበት እየሠሩ ይገኛሉ፡፡ ‹‹ዓለም አቀፉ ኅብረተሰብ በተለይም የእንግሊዝና የአሜሪካ መንግሥታት በኢትዮጵያ ዜጎች ላይ መንግሥት የሚፈጽመውን በደል እያዩ እንዳላዩ፤ እየሰሙ እንዳልሰሙ ችላ ብለዋል፤›› በማለት ከዓመት በፊት የሰላ ትችት በመሰንዘር የአውሮፓ ኅብረት ለኢትዮጵያ የሚደረገውን ዕርዳታ እንዲያቆም ተከራክረዋል፡፡


Image may be NSFW.
Clik here to view.
Image may be NSFW.
Clik here to view.

የህወሓት እኩይ ተግባር እያደረ ይገለጣል!! (ኢንጂኔር አብደልውሀብ ቡሽራ – መቀሌ)

ከሁለት ሳምንታት በፊት ወደ ሽሬ ለመሄድ ወደ መቀሌ አውቶብስ ተራ ሄድኩና በሰላም ባስ አውቶብስ ተሳፍሬ ጉዞየን ጀመርኩ:: እየተጓዝን እያለን በተቀመጥኩበት ወንበር አጠገብ ሁለት ሰዎች ነበሩ:: ሰዎቹ ከዛ በፊት አይቻቸው አላውቅም:: ሁለቱም አካል ጉዳተኞች ናቸው…

Image may be NSFW.
Clik here to view.
በመንገዳችን እየተጓዝን እያለን ሁለቱ ሰዎች የድሮ ትዝታቸው እያነሱ እያወሩ ነበሩና እኔም የነሱ ወሬ አዳምጥ ነበርኩ:: እንደዛ ቆየሁና ወሬያቸው ታሪካዊና የድሮ ትዝታቸው ስለጣመኝ በመሃላቸው ገባሁና ተዋወቅኩዋቸው:: እነዛ ሰዎች ሁለቱም የቀድሞ የህወሓት ታጋዮች የነበሩና በትግሉ ጊዜ አካላቸው የተጎዱ መሆናቸው አወቅኩ:: እንደዚህ እያወራንና እየተጨዋወትን ረጂም ጊዜ አለፈ:: በጨወታችን ማሀል አንዳንድ ጥያቄዎች አቀርብላቸው ነበር:: እነሱም ለምጠይቀውን መልስ ይሰጡኝ ነበር:: በመቀሌ ከተማ ፍረስወአት የሚባል የእንጨትና የብረት ሥራዎች የሚሰራና ሥራው በአካለ ጉዳተኞች የሚካሄድ ድርጅት አለ:: ከአስር ዓመት አካባቢ በፊት በድርጅቱ ብዙ ረብሻዎች የሥራ ማቆም አድማና ሰላበማዊ ሰልፍ ለማድረግ ሙከራ እንደአደረጉና በፀጥታ ኃይሎች እንደታገዱ አውቅ ነበር:: በዛን ጊዜ ያን ችግር በሚመለከት ብዙ ጊዜ በጋዜጦች ፅፌ ነበር:: የችግሩ መነሻ የሆነው በድርጅቱ ብልሹ አስተዳደርና በሰራተኞች መካከል የነበረ የአሰራር ብልሹነት ችግር ምክኒያት ነው:: ምክኒያቱም የአስተዳደር ሥራ በአካለ ጉዳተኞች ያልሆኑ ሰዎች ይካሄድ ስለነበረና እነሱ ደግሞ የሚፈጥሩት ችግር ነው:: ይህን ሁሉ እያነሳን ብዙ አወራን ሃሳብ ለሃሳብ ተለዋወጥን:: ህወሓት በመጀመርያ አደረጃጀቱ እንዴት ነበር? የሚል ጥያቄ አቀረብኩላቸው:: መጀመርያ ላቀረብኩት ጥያቄ ተሎ ብለው መልስ አልሰጡኝም:: ስለዚህ የኔ ጥያቄ ያስቸገራቸው መሆኑ ተረዳሁና ዝም አልኩ:: ከዛ በኋላ ቀጠልኩና ይህን አሁን ያለ የህወሓት (1/5) የሚል አደረጃጀት አሁን ነው የጀመረው? ወይስ ቀደም ብሎ ነው የሚል ጥየቄ ሰነዘርኩ:: ከዛ በኋላ ተዘግቶ የነበረ አንደበታቸው እንደገና ተከፈተና ብዙ ነገሮች መናገር ጀመሩ:: ከዛ በኋላ እየተግባባን ሄድንና ብዙ ነገሮች ለማወቅ ቻልኩ:: ለምሳሌ ወደ ህወሓት የገባው ሁሉ ለማለት ይቻላል በፍላጎቱና የቢሄር ጭቆና ለመታገል ብሎ ነው የገባው:: ነገር ግን ወደ ህወሓት ከተቀላቀለ በኋላ የህወሓት መዋቅር ምን ይመስል ነበር? የሚል ጥታቄ መነሳት ያለበት ጉዳይ ነው:: ህወሓት ከተመሰረተ ጀምሮ የሚከተለውን የአደረጃጀት መዋቅር የነበረው:: 1ኛ ከፍተኛ ታመኝ ካድሬ ወይም የማለሊት አባል:: 2ኛ የማለሊት አባል:: 3ኛ የማለሊት እጩ አባል:: 4ኛ የማለሊት መሰሶ (ዓንዲ ውዳበ) አባል:: 5ኛ ዋህዮ የመሰረታዊ ህዋስ አባል:: እነዚህ መዋቅሮች የህወሓት መሰረታዊ መዋቅሮች ናቸው:: ይህን ዓይነት አደረጃጀት ልክ እንደኮመኒስት አደረጃጀት ነው ምንም ልዩነት የለዉም:: ይህን መዋቅር በአርሶ አደሩ በከተማ ነዋሪ እንደታጋዮች አደረጃጀት እኩል ነበር:: ልዩ የሚያደርገው ግን በሕብረተሰቡ የሚደረግ የነበረ አደረጃጀት እስከ ቤተሰብ በቤት ውስጥ የመአድ አደረጃጀት ነበር:: ይህ ደግሞ ባል ለሚስቱ ሚስትም ለባሏ ልጆች ለወላጆቻቸው እንዲሳለሉና በቤተሰቡ አንድነት እንዳይፈጠር ያደርግ ነበር:: እስከ ባልና ሚስት ማፋታት ይደርሱ ነበር:: እንደዚህ እያወራን አክሱም ከተማ ደረስን እዛም ምሳችን በላን:: በምሳ ጊዜም ብዙ ነገሮች እያነሳን አወራን:: ነገር ግን ወሬያቸን በህወሓት ዙርያ ነው ሁልጊዜ የሚሽከረከረው:: እነዚህ ላይ የተዘረዘሩ መዋቅሮች የህወሓት መሰረታዊ አካሎች ናቸው:: በነዚህ መዋቅሮች አባል የሆነ ሰው ህወሓት እንዳለው መሆንና መሄድ አለባት:: ይህን ዋና መሰረታዊ ግዴታ ነው አለበለዚያ ከህወሓት አስተሳሰብ ወይም አመለካከት ለመውጣት ከፈለገ ወይም ከህወሓት አስተሳሰብ ለየት ያለ ሃሳብ ለሚሰነዝር ወይም የሚሞክር ሰው በራሱ ላይ የሞት ፍርድ እንደበየነ ማለት ነው:: እንደዛ ያደረገ ሰው ወድያውኑ ተይዞ ወደ 06 (ባዶ ሹሽተ) የሚባል እሱር ቤት ይወሰዳል:: ከዛ የሆኑ ቀናቶች ወይም ሳምንታት ወይም ወራት ታስሮ ከወጣ በጣም ዕድለኛ ነው:: አለበለዚያ ነበረ ሆኖ ይቀራል ማለት ነው:: ይህን ሁሉ እያወራን ሽሬ ደረስንና ሁላችን ወደ መጣበት ተሰማራን እኔ ግን የሰማሁትን ሁሉ መላልሼ ሳስብ ሳወጣና ሳወርድ ዋልኩና አደርኩ:: ነገሩ ሁሉ ገርሞኝ ራሴ በራሴን ማውራት ጀመርኩ እላቹሁለሁ እናንተም ሳትገረሙ አትረሩም!!:: ቀስ በቀስ ለጥያቄ መልስ እያገኘሁ ሄድኩ በተለይ ደግሞ ከዛ በፊት ስለአካል ጉዳተኞች ቀደም ብየ በጋዜጦች የፃፍኩ መሆኔ ከነገርኩዋቸው በኋላ በኔ ላይ የበለጠ አመኔታ ላድርባቸው ቻለና ከዛ በኋላ በኔ ላይ የነበራቸው ፍራቻ እየተዋቸው ሄደ:: እንደሚታወቀው በአመሪካ መንግስት እርዳታ የተቋቋመ የአካል ጉዳተኞች ድርጅት የሚያስተዳድሩት ሰዎች አካል ኢንጂኔር አብደልውሀብ ቡሽራ – መቀሌ ጉዳተኞች አለመሆናቸው አውቅ ነበርኩና ጥያቄዎቹ እዛ ዙርያ እንዲያተኩሩ አደረግኩ:: ምክኒያቱም ከብዙ ዓመታት በፊት እሱን የሚመለከት ብዙ ጊዜ ፅፌ ስለነበርኩና ከዛ የተያያዘ የቢሄር አስተዋፅኦ በሚል ሽፋን ብዙ ታጋዮች ዳንሻና ወደ ሌላ ሰፈራ በሚል ሰበብ ስለተባረሩ የህወሓት መሪዎች ይህን ዕድል በመጠቀም ብዙ ሐቀኛ ታጋዮች ያባረሩበት ጊዜ ስለነበረ እኔም ይህንን ሁኔታ በሚመለከት በተከታታይ በጋዜጣ ፅፌ ስለነበርኩ:: እነዚህ የተባረሩ ታጋዮች ጥያቄዎች ያነሱ ስለነበሩና ህወሓት ደግሞ እንደዛ ያሉ ጥያቄዎች ሲነሱ የራስ ምታት ስለሚሁበት ነው:: ለምሳሌ ስለኢርትራ ጉዳይ ማናቸውም ጥያቄ መነሳት የለበትም ባይ ነው ህወሓት:: ምክኒያቱም ህወሓት ሻዕቢያን ሊያስቀይም አይፈልግም:: ህወሓት ያን ሁሉ መዋቅር ለምን አስፈለገው? ተብሎ ቢጠየቅ መልሱ ራሱን ለመጠበቅ ነው የሚል የሚሆን ይመስለኛል:: ምክኒያቱም ህወሓት ህዝብን አቅፎ ወይም በህዝብ ታቅፎ አይደለም የኖረው:: ህዝብ በማስፈራራትና ከህዝብ በመፍራት የኖረ ድርጅት ነው:: ምክኒያቱም ሁልጊዜ በሃይልና በአፈሙዝ የሚያምን ድርጅት መሆኑ ከጅምሩ ጀምሮ የታወቀ ነው:: ምንጊዜም ችግሮች ሲያጋጥሙት በውይይት ከመፍታት ይልቅ በጦርነት መፍታት ያስቀድማል:: ምክኒያቱም ሁልጊዜ እየተፈራ እንዲኖር ይወዳል ወይም አመራሩ እንደዚህ ይወዳሉ ማለት ነው:: የመሪዎቹ ዕቅድም ስትራተጂም እንገዛ ነው ጥይት ነው የሚቀናቸው:: ከነዛ ሰዎች ብዙ ካወራን በኋላ ወደ መተማመን ደረጃ ደረስን እኔም ቀለል አለኝና ላይ ያቀረብኩዋቸው ጥያቄዎችና መልስ ያላገኘሁባቸው ቀስ እያልኩ እንደገና መጠየቅ ጀመርኩ ነገር ግን ቀለል ያሉ ጥያቄዎ በማስቀደም ነው:: እነሱም ስለንሮ ውድነትና የአካለ ጉዳተኞች ንሮ ምን ይመስላል የሚሉ ዓይነት ናቸው:: እኔ ራሴም ብዙ ወንድሞችና ዘመዶች በትግል ጊዜ ታጋዮች የነበሩ ከፊሎቹ በጦርነት የተሰዉ እንደ ጃዕፈር ወሃብረቢና መንሱር ወዲ ካድራይ የመሰሉ:: ጃዕፈር ከኢድዩ ጋር በተካሄደ ጦርነት ሸራሮ ላይ የተሰዋ ነው:: መንሱር ወዲ ካድራይ ደግሞ የበጦሎኒ (ሻለቃ) መሪ የነበረና ምጉላት በሚባል ተራራ ላይ በተገረው ጦርነት የተሰዋ ነው:: ሌሎች ደግሞ በትግሉ የነበሩና የት እንደገቡ የማይታወቁ አሉ:: እነዚህ ሰዎች የት ሄዱ የሚል ጥያቄ እስከ አሁን መልስ አላገኘም:: በዚህ ላይ ደጋግመህ ጥያቄ ማቅረብ እንደወንጀል እንጂ እንደመብት አይወሰድም:: ስለዚህ እየፈሩ መጠየቅ ደግሞ አደገኛ ስለሚሆን ይቅር እየተባለ ቆይተዋል:: መጨረሻው ምን እንደሚሆን አላህ ብቻ ነው የሚያውቀው:: ወደ መቀሌ ከተመለስኩ በኋላ ከነዛ ሰዎች አንዱ አገኘሁትና አብረን አንድ ቦታ ላይ ሻሂ ቡና ካልን በኋላ ወደ ቤት ወሰድኩትና እዛ ብዙ ጊዜ እየተገናኘን ጭውውታችን ቀጠልን:: ስለህወሓት ተነግሮ ወይም ተፅፎ የማያልቅ ታሪክ በየጊዜው እያነሳንና አዳዲስ ነገሮች እያገኘን እናወራለን:: እሱም እንደተለመደው የችግር ታሪክ ነው እንጂ ደስ የሚል ታሪክ አልነበረም:: እንደዚህ የሆኑበት ምክኒያት ላይ እንደተገለፀው የህወሓት መሪዎች በህዝቡ ውስጥ ሽብርና ፍራቻ እንዲሰፍን ስለያዘወትሩ ነው:: ምናልባት የስልጣን ዕድሜያቸው ያራዝምላቸው እንደሆነ ምን ይታወቃል በማለት ነው የሚመስለው:: ይህን ዓይነት አስተሳሰብ ጊዜ ያለፈበትና ደስ የማይል ሁኔታ ይፈጥራል:: ምክኒያቱም የህወሓት መሪዎች ቀና አስተሳሰብና ጥሩ ሥራ መስራት እንደድክመት አድርገው ስለሚያዩት ነው:: ይህን ደግሞ የደካሞች አስተሳሰብ መሆኑ አልተረዱትም:: ማንም ሰው ስለህወሓት ካወራህ እባክህ ተወይ ይለሃል ከፍራቻው የተነሳ እንጂ ስለህወሓት የሚለውን ነገር አጥቶ አይደለም:: ነጋዴ ከሆነ ተወይ ባክህ አምና የከፈልኩት ግብር ይበቃኛል አሁን ደግሞ ሌላ ምክኒያት ፈጥረው በግብር ይቀጡኛል ይላል:: ማንም ሰው ስለህወሓት ብታነሳለት ተው ባክህ እነዚህ ሰዎች ያው ናቸው እንደውሃ ቢወቅጡት እንቡጭ ናቸው ይላል ሌላ ደግሞ ያውም ብሶባቸዋል ይላል ስለህወሓት እረ ስንቱ:: ህወሓቶች ጎደሎቻቸው ብትነግራቸው ጎደሎውን በማረም ፈንታ ይባስ ብለው ይቀጥሉበታል ይለሃል አንዱ:: የነዚህ ሰዎች አካሄድና አሰራር ምኑ ቅጡ አይታወቅም ያው ነው ብትወቅጠው እንቡጭ ነው:: ይህን (1/5) የሚባል አደረጃለት ህወሓት አዲስ ፋሽን አመጣ ብየ አስብ ነበር ለካስ የድሮና ከመጀመርያው ጀምሮ ይጠቀምበት የነበረ ነው:: —- ኢንጂኔር አብዱልውሀብ ቡሽራ –


Image may be NSFW.
Clik here to view.
Image may be NSFW.
Clik here to view.

ሀገራችንንና ህዝባን ያዋረደ የዘመኑ የወንበዴ ስብስብ TPLF ( Aseged Tamene)

ኢትዮጵያ እንደ ታላቅ አንድ ሀገር ሳትሆን በወሮ በላ ተከፋፍላ በክልል ታጥራ እንድትኖር በህወአት ማኒፌስቶ(ሕገመንግስት) ፅሑፍ ተረቆላት፣ ህዝቦቹ በፊት ያልነበሩ፣ እንደአዲስ ተፈጥረው ለመሬት፣ ለወደብ፣ ለዳርድንበር፣ ለቋንቋ…

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ለባሕልና ለታሪክ፣ ለአንድነትና አብሮ መኖር እሴት ላይናገሩ እንኳንም በቁማቸው ስለሚኖሩበት መሬትና መብት ፣ሞተውም ኪራይ የሚከፍሉባት የመጤዎች መስፈሪያ ስትባል ህዝቡ ፣ባርኔጣውን ደፍቶ፣አንገቱን በሻርብ አስሮ፣ በቀን በቀን ዘፈን እየነገደ እንደከብት ሲፈነጥዝ 22 ኣመት አለፈ።

ወሮ በላው ኢህአዴግ ህዝቡን አሸበረው፣ ጭንቅላቱን አናወጠው ምን የዜግነት ከብር አለን ማንነታችን ከተዋረደ መብታችን ከተገፈፈ ኢትዪጵያዊነታችን ከላያችን ከተነጠቅን ቆየን እኮ ጐበዝ? የፈሰሰው ደም የሚፈሰውም ደም አይበቃም አልበቃቸውም ።እሄንን ጉድ ሳያዩ ያለፉ ጀግኖች አባቶቻችን እንዴት እድለኞች ናቸው እራሳቸውን ሰውተው ለልጆች ያቆዯትን ሀገርና ህዝብ አንገቱን እንዳይደፋ ቀና ብሎ እንዲሄድ እኮ ነበር አባቶቻችን የለፉት ዛሬ ታሪክ ተቀይሮ ።ስቦ ያስገቡት ስቦ ያወጣል እነረዲሉ እሄው ዛሬ የዜግነት ክብር ሳይሆን ኢትዮጵያዊ ሁሉ በስደት ይሞታል አውሬ እንደበላው እንስሳ በየመንገድ ይጉተታል።እኔ በአረብ አልፈርድም መክኒያቱም ባለጌ ነው ለዚህ ላበቂን ባዳ ወያኔ ነው ።ሰው ቤቱን እራሱ ከላስከበረው ጉረቤቱ ሊያስከብረው አይችልም።ወገኔም ይሄው በችግር እስከ ሞት ድረስ ወጦ ቀረ ።እሄ ጉዳይ እኛው ካላቆምነው ይቀጥላል።የኛ ጠላት ወያኔ ነው አረብም አይደለ ቅማጩን እያንጠበጠበ በነጠላ ጫማ በቁምጣ ገብቶ ዛሬ እሱ ናሪ የኢትዮጵያ ልጆች ተሰደው የመከራው ቀማሽ የምንሆንበት ምክንያት አልገባኝም ።ለመሆኑ አንድ ጥያቄ አለኝ ለአንባብያን ሙሉ ኢትዮጵያ የማንናት?እኔ እደሚገባኝ የሁላችንም ናት ጀግኖች የሞቱልን ለሁላችንም ነው። ታዲያ ምነው በሀገራችን ሁለተኛ ዜጋ ከሁለተኛም በታች ስንሆን ዝም ብለን እናያለን ደሞ የኛን ሁለተኛም ከዛም በታች አደሆን የሚነግሩን ስበን ያስገባናቸው አሁን ስበው ብትንትን አድርገው ያስወጡን ምን እስኪያረጉን ነው የምንጠብቃቸው ምነው ጉበዝ ሞትኮ ክብር አለው እንደ ጀግኖቻችን እዴው ጨው ሲበዛ ይመራል እኮ አይበቃም! እነደዚህ አይነቱን እየሰማንና እያየን ከምንኖር ምናለ ያለቀው አልቆ ክብራችን አስመልሰን ለትውልድ ዜግነትን ሰጠን በናልፍ ወገን የተዋረደውን ክብራችን ምናስከብረው እኛ ን አንድ ሁነን ።ማንም አያስጠብቅልንም ወያኔማ አላማው እሄ ስለሆነ ተሳካለት ምን ብሎ ለዜጋ ያስባል አንዴ ባህር አዴ በበረሀ አሁን ደግሞ በሳውዴ እያለ ቁጥር ይቀንስ እጀ ለሱማ ሰርግና ምላሽ ነው ።መጀመሪያ መንግስት ሲኖር እኮነው?እና ወገን እነሱ ቡዙ ሲያደርጉን እኛ ምላሽ አንሰጥ ተስማምቶናል ግዙን የምንል እኮ ነው የሚመስለው። አሁንም የአንድ ሰሞን ዜና ሁኖ ያበቃል። ማለቂያም ለው ነው የምለህ ወገኔ ምናሳልቃቸው እኛ ካልሆን ያልቃል ብለህ እዳትሞኝ በያለህበት ተነስ ።ቀን እስኪያልፍያባትህ ባሪያ ይግዛህ ይባል የለ ። ደሞ ባንዳና ባሪያ በታሪክም የለ ኢትዮጵያን ገዝቶ አያውቅም በቃ እንበለው። ባለጌን ባለጌ ማለት ያስፈልጋል ። በርግጥ የኢትዮጵያ ልጆች ትግስ ፍቅር አስተማሪም ናቸው ባለጌ ግን ሁሌም አይ ማርም ። ለባለጌ መዳህኒቱ ሁላችንም ነን። መዳህኒቱም መሰጠት ያለበት አሁን ነው ቡዙ ሰው ታሟል ከመሞቱ በፊት መድረስ አለብን። የገርማል የሳት ለጂ አመድ እንዲሉ።እንዴው ወያኔ ወንድ ሆኖ ይሆን እዲህ የሚሆነው? ወይንስ እኛነን እድሜውን ምናራዝመው?<ዋና ጠላታችን ህወአት (የትግራይ ነፃ አውጭ!)ይሁን እንጂ ተተኪው አጥፊያችን የብሔር ብሔረሰብ ካድሬ ሕብረተሰባዊት ኢትዮጵያን ለማጥፋት የከተማ አሸባሪ ሆኗል። ግን ነፃ ልንወጣ የነበረው ከማን ነበር? ለምን ነበር?ነጻነት ፈላጊ ጭቆና ያሰፍናልን? ሀገር ያጠፋል? ሕዝብ ያዋርዳል? ታሪክ ያበላሻልን? የሀገር ሉዓላዊነትን ያመክናል? በግለሰብ ራዕይ ሀገር ሸጦ፣ ሕዝብ አፈናቅሎ፣ወጣት አሰድዶ፣ጋዜጠኛ አስሮና ገርፎ ፣ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ የሚገድል፣የመጨረሻው መጨረሻ ቅኝ ግዛት፣ የባዕዳን ተልእኮ አስፈፃሚ፣ባንዳ፣ሊሆን ይሆን?
ሃይማኖት ካላቸው.. በእምነታቸው!ሕግ ካለ.. በሕግ አምላክ! ሰው ከሆኑ..ስለሰው ልጅ… ብለን ወይም በሚፈልጉት ትግል ታግለን ልንጥላቸው ይገባል።


Image may be NSFW.
Clik here to view.
Image may be NSFW.
Clik here to view.

የኢትዮጵያ ዜጎች ላይ አስነዋሪ የጭካኔ እርምጃዎች ባገር ውስጥም ሆነ በውጭው ዓለም ሳይቛረጡ እየተወሰዱ ናቸው።

በ ኢሳ አብድሰመድ By Issa Abdusemed

የተለያዩ ብሄር ብሄረሰብ ተወላጆች ባገራቸው ሰርተው ማደግ ተስኖኣቸው በያመቱ ወደ ጎርቤትና ሩቅ ሃገራት ይሰደዳሉ። ኣብዛኞቹ በህገ ወጥ መንገድ ድንበር ኣሳብረው ጎሮቤት ኣገራት ይገባሉ። ጎሮቤት ኣገራቱ ውስጥም የወያኔ መንግስት ተጽእኖ ኣላሰራ ሲላቸው ለደህንነታቸው ሰግተው ርቀው ለመሄድ ሲሉ የከፋ ኣደጋ ያጋጥማቸዋል… በዚህ ሁኔታ በሱዳን፣ ሶማሊያ፣ ሶማሊ ላንድ፣ ፑንት ላንድ፣ ጅቡቲ፣ ኬንያ፣ ደቡብ ሱዳን፣ የመን፣ ሳውዲ ኣረቢያ፣ ዱባይ፣ ባህሬን፣ ሊባኖስ፣ ቃታር፣ ግብጽ እና ደቡብ ኣፍሪካ በመሳሰሉት ኣገራት ውስጥ ተሰድደው የሚገኙ ከኦሮሞና ከሌሎችም ብሄር ብሄረሰብ የሆኑ ዜጎች ብዛት በመቶ ሺዎች የሚገመት ነው።
ከነዚህ ስደተኞች ገሚሶቹ በፖለቲካ ችግር ሳቢያ የሚወዷትን ኣገራቸውን ለቀው የወጡ ናቸው። የተቀሩትም ባገራቸው ሰርተው የመለወጥና ራሳቸውን ችለው ቤተሰቦቻቸውን የመደገፍ እድል ተነፍገው ለተሻለ የስራ እድል ርቀው የሄዱ ናቸው። ባገራቸው ነግደው፣ ኣርሰው፣ ኣርብተው ኣልያም ባላቸው ሞያ ኣገልግለው እንዳይለወጡ ስልጣን ላይ ያለው ስርኣት እንቅፋት ሆነባቸው። የወያኔ መንግስት ባገራቸው ከማናቸውም መንግስታዊ የፖለቲካ ጉዳዮች ነጻ ሆነው ሰርተው መሻሻል የሚፈልጉትን ዜጎች የግድ የፓርቲዬ ኣባል ካልሆናችሁ እያለ ያስፈራራቸዋል። ይህን የማይቀበሉትን በሰበብ ኣስባቡ ኣደናቅፎ የስራ እድል ይዘጋባቸዋል። ኣርሶ ኣደሮቹን የማዳበሪያና የምርጥ ዘር ዋጋ ያስወድድባቸዋል ኣልያም ከናካቴው ይከለክላቸዋል። ነጋዴዎቹን ውሃ ቀጠነ ብሎ በማስቸገር የንግድ ፈቃዳቸውን ከነጠቀ በሁዋላ ይህን ያህል ሺ ገንዘብ ካልከፈልክ ኣታገኝም ይላቸዋል። ወደ ንግዱ ኣለም ለመግባት ያላቸውን ሃብት ኣስይዘው ከባንክ ገንዘብ መበደር የሚፈልጉትን በቅድሚያ የፓርቲያችን ኣባልነት መታወቂያ ኣምጣ በማለት ያሰናክላቸዋል። እነዚህ እንቅፋቶች ዜጎች ባገራቸው ሰርተው ራሳቸውንም ሆነ ኣገራቸውን እንዳያሳድጉ በማደናቀፍ ልባቸው ስደት እንዲመኝ ገፋፉ። ከኢትዮጵያ እየወጡ ወደተለያዩ ኣገራት ስራ ፍለጋ የተሰደዱ ዜጎች ቁጥር ከማናቸውም የጎሮቤቶቻችን ኣገሮች ልቆ የሚገኝበት ምክንያትም በዚህ ኣይነቱ የመንግስት ተጽእኖ ሳቢያ ነው ቢባል ማጋነን ኣይሆንም።
እነዚህ ስራ ፍለጋ የሚንከራተቱ ዜጎች የኢትዮጵያ ዜጎች እስከተባሉ ድረስ በደረሱበት ሁሉ ደህንነታቸውን የመከታተል ሃላፊነት የወደቀው ኣገር መሪ ነኝ በሚለው የወያኔ መንግስት ጫንቃ ላይ ነው። የወያኔ ህወሃት መንግስት ግን በኣንጻሩ ስደተኞቹ በደረሱባቸው ኣገራት ለሰብኣዊ ፍጡር የማይገቡ የጭካኔ እርምጃዎች ሰለባ እንዲሆኑ በማድረጉ ሴራ ውስጥ በቀጥታም ባይሆን በተዘዋዋሪ ተሳታፊ መሆንን መረጠ። በተለያዩ ጊዜያት ዜጎች ለስራ ፍላጋ በተሰደዱባቸው ኣገራት ተገድለው ሬሳቸው ጎዳና ላይ ሲጣል፣ ደማቸው እንደ ውሻ ደም የትም ሲፈስ ወያኔ ይህ ለምን ሆነ ብሎ ሲጠይቅ ኣልተሰማም።
ሰርተው ለመቀየር ያለሙ የኣገራችን ሴቶች ለግርድና ስራ ወደ ኣረብ ኣገራት ተሰድደው በጭካኔ ሲገደሉ፣ ሲደፈሩና ያፈሩትን ጥሪት ሲነጠቁ በተደጋጋሚ ተሰምቷል። ኣንዳንዶቹ ምሬት ጠንቶባቸው ከፎቅ ላይ ራሳቸውን ወርዉረው ነፍሳቸውን እንዳጠፉም ይታወቃል። ከኣንድ ኣመት ገደማ በፊት ኣለም ደቻሳ የተባለች የኦሮሞ ተወላጅ በቤይሩት ጎዳና ላይ በኣገሬው ሰዎች እንደ እባብ ስትቀጠቀጥ የሚያሳይ ቪድዮ በ ዮቲዩብ መለቀቁ ይታወሳል። ኣለም በወቅቱ እነዚያ ኣረመኔ የኣረብ ወጣቶች የሴትነት ክብሯን ደፍረው እርቃኗን ጎዳና ለጎዳና እየጎተቱ ሲጫወቱባት እዚያ ኣገር የሚገኘው የወያኔ ኤምባሲ እንዲደርስላት እያለቀሰች ስትማፀን በዚያው ቪድዮ ላይ ተስምታለች። ኤምባሲው ግን ኣልደረሰላትም። የሚገርመው ደግሞ ኣለም ደቻሳ ላይ እንዲህ ያለው ዘግናኝ በደል የደረሰው የወያኔ ኤምባሲ ካለበት ሁለት መቶ ሜትሮች ብቻ ርቆ በሚገኝ ስፍራ ላይ መሆኑ ነው። የወያኔ መንግስት በዚህ ኣንገብጋቢ ጉዳይ ላይ የኣገሪቷን መንግስት የጠየቀው ነገር ኣልተሰማም።
በቅርቡም እንደሚታወቀው ሳዉዲ ኣረቢያ ውስጥ በስራ ላይ ተሰማርተው ይኖሩ በነበሩ የኢትዮጵያ ዜጎች ላይ ኣስነዋሪ የጭካኔ እርምጃዎች ለሳምንታት ሳይቁዋረጡ እየተወሰዱ ናቸው። በዚህም እርምጃ ቢያንስ የሶስት ዜጎች ህይወት ጠፍቷል። የሳውዲ ፖሊሶች ከኣገሬው ወጣቶች ጋር በመሆን ዜግነታቸው ከኢትዮጵያ በሆነ ስድተኞች ላይ የተለየ ኣስነዋሪ የጭካኔ ድርጊት ሲፈጽሙ በተቀረጸው የቪድዮ ምስል ታይተዋል። ይህ ሁሉ ሲሆን እነዚህ የሚደበደቡ፣ የሚገደሉና የሚደፈሩ ዜጎች የትውልድ ኣገር መንግስት የሆነው ወያኔ ኣፉን ሞልቶ ድርጊቱን ሲያወግዝ ኣልተሰማም።
እንደ ኢንዶኔዢያና ፊሊፒንስ ያሉ መንግስታት ዜጎቻቸው ከሳውዲ በሃይል መፈናቀላቸውን ተቃውመው ወዲያውኑ የቅሬታ መግለጫ በማውጣት የሳውዲን መንግስት ኣወገዙ። በሳውዲ የሚኖሩትን የሃገራቸው ስደተኛ ዜጎች ደህንነት ለማስጠበቅ ባላቸው ኣቅም ሁሉ እርምጃ ወሰዱ። የወያኔ መንግስት ግን እንዲህ ያለውን መንግስታዊ ሃላፊነት መወጣት ቀርቶ እንዲያውም የሳውዲን መንግስት ጸረ ሰብኣዊ መብት እርምጃ ለመደገፍ እየተሞዳሞደ መሆኑን በራሱ ላይ መስከረ። በኣገሩ ዜጎች ላይ ሳውዲ ውስጥ እየደረሰ ላለውና ኣለምን እያሳዘነ ለሚገኘው ውርደት ስሜት ኣልነበረውም። ወያኔ ዘንድ ዋጋ የሚያወጣው ለኣገሩ ዜጎች ክብር መቆም ሳይሆን ለሳውዲ ኢንቨስተሮች መሬት ሸጦ ኣልያም በነጻ ሸንሽኖ እየሰጣቸው በኣጸፋው በሚወረወርለት ጥቅማ ጥቅም የንዋይ ጥማቱን ማርካት ብቻ ነው። ዜጎች ኣገራቸው ላይ ሰርተው እንዳያድጉ በሰበብ ኣስባቡ ገፍቶ በማስወጣት እነርሱ ለቀው የሄዱለትን መሬት ዛሬ ዜጎቹን እየገደሉ ላሉት የኣረብ ጥጋበኞች ይቸበችባል። ይህ የኣንድ ጸረ ህዝብ መንግስት ትልቁ መለያ ምልክት ነው።
እንደ ሱዳን፣ የመን፣ ጅቡቲ፣ ሶማሊ ላንድ፣ ፑንት ላንድ፣ ኬንያና በመሳሰሉት ሃገራት ውስጥ ከረጅም ጊዜ በፊት ጀምሮ ከኢትዮጵያ በሄዱ ዜጎች ላይ የሚደርሰው የሞትና እንግልት ኣደጋ ተነግሮ የሚያልቅ ኣይደለም። ይህ ሁሉ ሲሆን ታዲያ የወያኔ መንግስት ከነዚያ የባእድ መንግስታት ጋር ተባብሮ ስደተኞቹን ማስገደል፣ ማሳሰርና ወደ ሃገር ቤት መልሶ ማሰቃየት ካልሆነ በስተቀር ዜጎቼ ብሎ ደርሶላቸው ኣያውቅም።
በጥቅሉ ሲታይ በባእድ ኣገራት ውስጥ በኦሮሞና ሌሎችም ብሄር ተወላጅ ስራ ፈላጊ ስደተኞች ላይ እየደረሰ ላለው ሰቆቃ ዋነኛ ተጠያቂው ባእዳኑ መንግስታት ሳይሆኑ ራሱ የወያኔ መንግስት ነው። በበርካታ ምክንያቶች ተጠያቂ ይሆናል። በመጀመሪያ ደረጃ ስደተኞቹን ገፍቶ ከሃገር እንዲወጡ በማድረጉ ይጠየቃል። በሁለተኛ ደረጃ ስደተኞቹ በደረሱባቸው ኣገራት ሰብኣዊ መብታቸው ተከብሮ እንዲሰሩ በኤምባሲዎቹ ኣማካኝነት ክትትል ባለማድረጉ ተጠያቂ ይሆናል። ሶስተኛ ደግሞ ስደተኞቹ በሚኖሩባቸው ኣገራት ሰብኣዊ መብቶቻቸውን ሲገፈፉ ፈጥኖ ደርሶላቸው ተገቢውን እርምጃ ኣለመውሰዱ ተጠያቂ ያደርገዋል።
ከሁሉም በላይ ግን ስራ ፈላጊዎቹ ዜጎች በገዛ ኣገራቸው ላይ ሰርተው ራሳቸውን እንዲችሉ በማበረታታት ምትክ ተስፋ ቆርጠው ስደትን እንዲመርጡ መገፋፋቱ ትልቅ መንግስታዊ ጉድለት ነው። ዜጎቹ ኣገራቸውን ለቀው ኣንዳይሄዱ ለማድረግ ከፖለቲካ ተጽእኖ ነጻ የሆነ የስራ እድል ማመቻቸት መንግስታዊ ሃላፊነቱ ነበረ። ሁሉም ዜጎች በሚኖሩባቸው ክልሎች ከማናቸውም የፖለቲካ ኣመለካከቶች ነጻ የሆነ ሰርቶ የመሻሻል እድል ማግኘት መብታቸው ነበር። ወያኔ ያንን የዜግነት መብታቸውን ቀማ። ለምሳሌ የኦሮሞ ተወላጆች በክልላቸው ኦሮምያ ውስጥ ባለው የተፈጥሮ ሃብት ተጠቅመው ሰርተው መሻሻል ይችሉ ነበር። በእርሻ፣ በከብት ርቢ፣ በንግድ እንዲሁም በሲቪል ኣገልግሎቶች መንግስታዊና መንግስታዊ ባልሆኑ መዋቅሮች ውስጥ ያላንዳች የፖለቲካ ተጽእኖ ተሰማርተው ራሳቸውንም ሆነ ኣገራቸውን መጥቀም ይችሉ ነበር። የወያኔ መንግስት ግን እነዚህን መሰል የስራ እድሎች ነጥቆኣቸው ለስደት ህይወት ዳረጋቸው። በስመ እንቬስተርነት የራሱን ካድሬዎችና ሰላዮች መልምሎ በሚሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ ኣሸክሞ ክልሎች ላይ በማሰማራት የስራ እድሉን ነጠቃቸው።
የዚህ ችግር መንስኤ ራሱ የወያኔ መንግስት ኣድሎኣዊ ኣሰራር እስከሆነ ድረስ የችግሩ መፍትሄም በራስ ኣገር ላይ ሰርቶ የመኖርን መብት የቀማውን ስርኣት ታግሎ የራስን መብት ማስከበር ብቻ ነው። የነዚህ ስራ ፈላጊ ስደተኞች ችግር ላይ ላዩን ሲታይ የኢኮኖሚ ችግር ይምሰል እንጂ መሰረቱ ግን ኣገር ቤት ላይ የሚደርሰው የፖለቲካ ጫና መሆኑ ታውቆ የፖለቲካ መፍትሄ ሊያገኝ ይገባል። ጎሮቤት ኣገራትና መካከለኛው ምስራቅ ውስጥ ስራ ፍለጋ ሲንከራተቱ የተገደሉ፣ የተደበደቡ፣ ለኣካል ጉድለት የተዳረጉ፣ የታሰሩና በሃይል ተይዘው ወደ ኣገራቸው የተመለሱ የኦሮሞና ሌሎች ብሄሮች ተወላጅ የሆኑ ዜጎች በሙሉ ራሳቸውን መጠየቅ ያለባቸው ጥያቄም ይሄው ነው። ኦሮምያ ላይ ሌላው ሰርቶ በኣጭር ጊዜ ውስጥ ሚሊዮነር ሆነ ሲባል እኔ ለምን ኣገሬ ላይ ሰርቼ ማደግ ተሳነኝ? ለምን ለስደት ህይወት ተጋልጬ በባእድ ኣገር ላይ ተዋረኩ? የሚሉትን ጥያቄዎች ራሳቸውን ጠይቀው ምላሹንም ማግኘት ይገባቸዋል።


Image may be NSFW.
Clik here to view.
Image may be NSFW.
Clik here to view.
Viewing all 941 articles
Browse latest View live


<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>