$ 0 0 በዛሬው እለት የወያኔ ሃርነት ህወሃት 40ኛ የጨለማ መከበሩን በማስታወስ፡የህዝባዊ ወያነ ሃርነት ትግራይ ህውሃት ሚጠቀምበት ባንዲራና የባለስልጣኖች ፎቶ በዋሽግተን ዲሲ የወያነ ኤንባሲ ፊት ለፊት ተቃጠለ።