Quantcast
Channel: Ethio Andinet ኢትዮ አንድነት
Viewing all articles
Browse latest Browse all 937

ኣቶ ገብሩ ኣስራት የምርጫ ካርድ ተከለከሉ..!

$
0
0

ዓረና-መድረክ ወክለው በመቐለ ምርጫ ክልል ለፌደራል ምክር ቤት እጩ ተወዳዳሪ የሆኑት ኣቶ ገብሩ ኣስራት የመራጭነት ካርድ ተጨርሰዋል በሚል ምክንያት ተከልክለዋል።

ይህ የሆነው እሁድ 01 / 06 / 2007 ዓ/ም ከቀኑ 10 ስዓት በመቐለ ኣስራ 15 ቀበሌ እንዳባ ኣነንያ ምርጫ ጣብያ በኣካል ተገኝተው በጠየቁበት ወቅት ነው።

የምርጫ ካርድ በመቐለ ምርጫ ጣብያዎች ከሓሙስ 28 / 05 / 2007 ዓ/ም ጀምሮ ሲሆን ከዚህ ቀን በሗላ የመራጭነት ካርድ ማግኘት ኣልተቻለም።
የትግራይ ምርጫ ፅህፈት ቤት ችግሩ እንዳጋጠመ ያመነ ሲሆን ለችግሩ መፍትሄ ግን ሊያበጅ ኣልቻለው።

ይህ ችግር ያጋጠመው በየምርጫ ጣብያው “ከእቅድ በላይ በመቶዎች ካርድ በመወሰዳቸው መሆኑ” ያስረዳሉ የጣብያዎቹ ሰዎች።
ይህ የህወሓት ወጣትና ሴቶች ሊግ ኣባላት እስከ 3 የመራጭነት ካርድች በተለያዩ ቦታዎች እያውጡ መሆኑ ታውቋል።

የህወሓት መንግስት የትግራይ ሰዎች A.B.C.D ብሎ በመመደብ ካርዱ ለ A.B ቅድምያ በመስጠት እንዳስፈላጊነቱ ደግሞ C ለተሰጣቸው ሰዎች ካርዱ ይሰጣቸዋል።
D የተመደበው ዜጋ የተለያዩ ምክንያቶች በመስጠት ካርድ እንዳይ ደርቸው እየተደረገ ነው።

በዚህ ለሚመርጥህ ሰው ለይተህ ካርድ በመስጠትና ለታማኝ የሊግ ኣባላት ከ3 በላይ ካርድ በማደል ከወዲሁ የምርጫው ውጤት ለመወሰን ጥረት እየተደረገ ነው ያለው።
ማንኛውም ሰው በኣቅራብያው ያለው የምርጫ ጣብያ ጠይቆ ካርድ መኖሩ ኣለመነሩ ማረጋግጥ ይችላል።
ይህ ማጭበርበርያ ዘዴ ለማውጣት የተፈለገበት ዋነኛ ምክንያት የትግራይ ህዝብ እንደማይመርጣቸው በማረጋገጣቸው ነው።

ኣሁንም ምርጫ ቦርድ የመራጭነት ካርድ እንዲልክና የህዝቡን ፍላጎት እንዲያከብር እንመክራለን።

ኣቶ ገብሩ ኣስርትም የመራጭነት ካርድ ሊሰጣቸው ይገባል።
ነፃነታችን በእጃችን ነው..!



Viewing all articles
Browse latest Browse all 937

Trending Articles


የደጃች ውቤ ልቅሶ


“መንግሥቱ ኃ/ማርያም የአገራቸው ናፍቆትና ፍቅር አሁንም በልባቸው የነደደ ነው፤ አለ።” –ገነት አየለ


Health: ሴትን ልጅ ስቀርብ አልረጋጋም፤ በጣም እፈራለሁ፤ ምን ይሻለኛል?


Poem ግጥም: "እወድሻለሁ" (Ewedishalehu)


የሎሚ ጭማቂ ሽበትን ለማጥፋት ቦርጭ ለማጥፋት ጥርስ ነጭ እንዲሆን Fashions and Beauty


2009 ዓ.ም. የፋሲካ በዓል ዋዜማ በቅዱስ ጴጥሮስ ባዚሊካ ቅዱስነታቸው ባሳረጉት መስዋዕተ ቅዳሴ በድምቀት ተከበረ።


Health: ወንዶች ለእኔ ሣሙና የሆኑበት ምስጢር የ40 ቀን ዕድሌ በመሆኑ ይሆን?


Health: ትዳር በሚያስቡ ፍቅረኞች መሀከል የዕድሜያቸው ልዩነት ስንት ይሁን?


ወሲብ ሰውነታችን በበሽታ በቀላሉ እንዳይጠቃ እንደሚያደርግ አንድ ጥናት አመለከተ •   በልብ በሽታ የመሞት አጋጣሚን...


ድርቅ ርሃብና ችጋር ምንና ምን ናቸው? ኢትዮጵያስ ለምን የርሀብ ሀገር ሆነች? |ፈቃደ ሸዋቀና



<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>